Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Romans

6

1Ko tad lai sakām? Vai paliksim grēkā, lai vairojas žēlastība?
1እንግዲህ ምን እንላለን? ጸጋ እንዲበዛ በኃጢአት ጸንተን እንኑርን? አይደለም።
2Nekādā ziņā! Jo kā lai mēs, kas esam miruši grēkam, vēl tanī dzīvojam?
2ለኃጢአት የሞትን እኛ ወደ ፊት እንዴት አድርገን በእርሱ እንኖራለን?
3Vai jūs nezināt, ka mēs visi, kas esam kristīti Jēzū Kristū, esam kristīti Viņa nāvē?
3ወይስ ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ የተጠመቅን ሁላችን ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ እንደ ተጠመቅን አታውቁምን?
4Jo mēs kristībā līdz ar Viņu esam apbedīti nāvei, lai, kā Kristus caur Tēva godību uzcēlās no miroņiem, tāpat arī mēs dzīvotu atjaunotajā dzīvē.
4እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን።
5Jo ja mēs nāves līdzībā ar Viņu esam saauguši, tad reizē līdzīgi būsim arī augšāmceļoties.
5ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤
6To mēs zinām, ka mūsu vecais cilvēks ticis līdzi krustā sists, lai grēcīgā miesa tiktu iznīcināta un mēs vairs nekalpotu grēkam.
6ከእንግዲህስ ወዲያ ለኃጢአት እንዳንገዛ የኃጢአት ሥጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዋችን ከእርሱ ጋር እንደ ተሰቀለ እናውቃለን፤ የሞተስ ከኃጢአቱ ጸድቋልና።
7Jo kas ir miris, tas ir no grēka attaisnots.
7ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞትን ከእርሱ ጋር ደግሞ በሕይወት እንድንኖር እናምናለን፤
8Bet ja mēs esam miruši līdz ar Kristu, tad mēs ticam, ka mēs arī dzīvosim kopā ar Kristu,
9ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደ ፊት እንዳይሞት ሞትም ወደ ፊት እንዳይገዛው እናውቃለንና።
9Zinādami, ka Kristus, no miroņiem uzcēlies, vairs nemirst, nāve pār Viņu vairs nevaldīs.
10መሞትን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ለኃጢአት ሞቶአልና፤ በሕይወት መኖርን ግን ለእግዚአብሔር ይኖራል።
10Jo, mirdams grēkam, Viņš ir miris reiz par visām reizēm, bet dzīvodams Viņš dzīvo Dievam.
11እንዲሁም እናንተ ደግሞ ለኃጢአት እንደ ሞታችሁ፥ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ሆናችሁ ለእግዚአብሔር ሕያዋን እንደ ሆናችሁ ራሳችሁን ቈጠሩ።
11Tā arī jūs esiet pārliecināti, ka jūs, miruši grēkam, dzīvojat Dievam mūsu Kungā Jēzū Kristū.
12እንግዲህ ለምኞቱ እንድትታዘዙ በሚሞት ሥጋችሁ ኃጢአት አይንገሥ፤
12Tāpēc lai grēks vairs nevalda jūsu mirstīgajā miesā, un neklausiet tās kārībām!
13ብልቶቻችሁንም የዓመፃ የጦር ዕቃ አድርጋችሁ ለኃጢአት አታቅርቡ፥ ነገር ግን ከሙታን ተለይታችሁ በሕይወት እንደምትኖሩ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር አቅርቡ፥ ብልቶቻችሁንም የጽድቅ የጦር ዕቃ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር አቅርቡ።
13Un nedodiet arī savus locekļus grēkam kā netaisnības ieročus, bet atdodiet sevi, kas no mirušajiem kļuvuši dzīvi, Dievam un savus locekļus par taisnības ieročiem Dievam!
14ኃጢአት አይገዛችሁምና፤ ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና።
14Tad grēks pār jums vairs nevaldīs, jo jūs neesat padoti likumam, bet žēlastībai.
15እንግዲህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላይደለን ኃጢአትን እንሥራን? አይደለም።
15Kā tā? Vai lai grēkojam, kad mēs neesam padoti likumam, bet žēlastībai? Nekādā ziņā!
16ለመታዘዝ ባሪያዎች እንድትሆኑ ራሳችሁን ለምታቀርቡለት፥ ለእርሱ ለምትታዘዙለት ባሪያዎች እንደ ሆናችሁ አታውቁምን? ወይም ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።
16Vai jūs nezināt, ka jūs esat tā kalpi, kam jūs paklausībā apņematies kalpot un arī kalpojat, vai tas būtu grēkam uz nāvi, vai paklausībai uz taisnību?
17ነገር ግን አስቀድማችሁ የኃጢአት ባሪያዎች ከሆናችሁ፥ ለተሰጣችሁለት ለትምህርት ዓይነት ከልባችሁ ስለ ታዘዛችሁ፥ ከኃጢአትም አርነት ወጥታችሁ ለጽድቅ ስለ ተገዛችሁ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን።
17Bet paldies Dievam, ka jūs, kas bijāt grēka vergi, no sirds esat kļuvuši paklausīgi tās mācības priekšrakstiem, kurai jūs tikāt padoti.
19ስለ ሥጋችሁ ድካም እንደ ሰው ልማድ እላለሁ። ብልቶቻችሁ ዓመፃ ሊያደርጉ ለርኵስነትና ለዓመፃ ባሪያዎች አድርጋችሁ እንዳቀረባችሁ፥ እንደዚሁ ብልቶቻችሁ ሊቀደሱ ለጽድቅ ባሪያዎች አድርጋችሁ አሁን አቅርቡ።
18No grēka atbrīvoti, jūs kļuvāt taisnības kalpi.
20የኃጢአት ባሪያዎች ሳላችሁ ከጽድቅ ነፃ ነበራችሁና።
19Jūsu miesas vājības dēļ es runāju to, kas ir cilvēcīgi: kā jūs savus miesas locekļus bijāt nodevuši netiklības un netaisnības, un atkal netaisnības kalpībai, tā tagad atdodiet savus locekļus taisnības kalpošanai, lai kļūtu svēti!
21እንግዲህ ዛሬ ከምታፍሩበት ነገር ያን ጊዜ ምን ፍሬ ነበራችሁ? የዚህ ነገር መጨረሻው ሞት ነውና።
20Jo kamēr jūs bijāt grēka vergi, jums trūka taisnības.
22አሁን ግን ከኃጢአት አርነት ወጥታችሁ ለእግዚአብሔርም ተገዝታችሁ፥ ልትቀደሱ ፍሬ አላችሁ፤ መጨረሻውም የዘላለም ሕይወት ነው።
21Un kādus augļus jūs toreiz ieguvāt par to, no kā tagad kaunaties? Jo viņu gals ir nāve.
23የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው።
22Bet tagad, kad jūs esat atbrīvoti no grēka un kļuvuši Dieva kalpi, jūsu ieguvums ir svēttapšana, un tās gala mērķis ir mūžīgā dzīve.
23Jo grēka alga ir nāve, bet Dieva dāvana ir mūžīgā dzīve mūsu Kungā Jēzū Kristū.