1Es runāju patiesību Kristū, es nemeloju; mana sirdsapziņa dod liecību Svētajā Garā,
1ብዙ ኀዘን የማያቋርጥም ጭንቀት በልቤ አለብኝ ስል በክርስቶስ ሆኜ እውነትን እናገራለሁ፤ አልዋሽምም፤ ሕሊናዬም በመንፈስ ቅዱስ ይመሰክርልኛል።
2Ka man ir lielas skumjas un nepārtrauktas sāpes manā sirdī.
3በሥጋ ዘመዶቼ ስለ ሆኑ ስለ ወንድሞቼ ከክርስቶስ ተለይቼ እኔ ራሴ የተረገምሁ እንድሆን እጸልይ ነበርና።
3Es vēlētos, ka Kristus mani atmestu manu brāļu dēļ, kas miesīgi ir mani ciltsbrāļi,
4እነርሱ እስራኤላውያን ናቸውና፥ ልጅነትና ክብር ኪዳንም የሕግም መሰጠት የመቅደስም ሥርዓት የተስፋውም ቃላት ለእነርሱ ናቸውና፤
4Kuri ir izraēlieši, kam pieder pieņemto bērnu tiesības un godība, un derība, un bauslība, un dievkalpojumi, un apsolījumi,
5አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።
5Un tēvi, un no kuriem pēc miesas cēlies Kristus, kas mūžīgi ir augsti teicams Dievs. Amen.
6ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥
6Bet nav tā, it kā Dieva solījumi būtu zaudējuši spēku. Jo ne visi, kas no izraēliešiem cēlušies, ir izraēlieši.
7ነገር ግን። በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል ተባለ።
7Un ne visi Ābrahama pēcnācēji ir arī bērni, bet no Īzāka tev tiks aicināti pēcnācēji;
8ይህም፥ የተስፋ ቃል ልጆች ዘር ሆነው ይቆጠራሉ እንጂ እነዚህ የሥጋ ልጆች የሆኑ የእግዚአብሔር ልጆች አይደሉም ማለት ነው።
8Tas ir: ne mirstīgie bērni ir Dieva bērni, bet apsolīšanas bērni tiek ieskaitīti pēcnācējos.
9ይህ። በዚህ ጊዜ እመጣለሁ ለሳራም ልጅ ይሆንላታል የሚል የተስፋ ቃል ነውና።
9Jo šie ir apsolīšanas vārdi: Ap šo laiku es nākšu, un Sārai būs dēls. (1.Moz.18,10)
10ይህ ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ርብቃ ደግሞ ከአንዱ ከአባታችን ከይስሐቅ በፀነሰች ጊዜ፥
10Un ne tikai viņai, bet arī Rebeka kļuva grūta no vienas kopdzīves ar mūsu tēvu Īzāku.
11ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥
11Un iekams dēli bija dzimuši vai ko labu vai ļaunu darījuši, (lai Dieva lēmums attiecībā uz izvēli nemainītos)
12ለእርስዋ። ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ተባለላት።
12Ne darbu dēļ, bet Aicinātāja gribas dēļ viņai bija sacīts, ka vecākais kalpos jaunākajam,
13ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
13Kā rakstīts: Jēkabu es mīlēju, bet Ezavu es ienīdu.
14እንግዲህ ምን እንላለን? በእግዚአብሔር ዘንድ ዓመፃ አለ ወይ? አይደለም።
14Ko tad lai sakām? Vai Dievs rīkojas netaisnīgi? Nekādā ziņā!
15ለሙሴ። የምምረውን ሁሉ እምረዋለሁ ለምራራለትም ሁሉ እራራለታለሁ ይላልና።
15Jo Mozum Viņš saka: Es apžēlošu to, kuru gribu apžēlot; un es parādīšu žēlsirdību tam, kam vēlos būt žēlsirdīgs.
16እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ።
16Tāpēc tas nav atkarīgs no vēlēšanās nedz no skriešanas, bet no Dieva, kas apžēlojas.
17መጽሐፍ ፈርዖንን። ኃይሌን በአንተ አሳይ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ይነገር ዘንድ ለዚህ አስነሣሁህ ይላልና።
17Jo Raksti saka faraonam: Tāpēc es tevi iecēlu, lai pie tevis parādītu savu spēku un lai mans vārds tiktu pasludināts visai pasaulei.
18እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም እልከኛ ያደርገዋል።
18Tātad, kuru Viņš grib, to Viņš apžēlo, un kuram grib, tam nocietina sirdi.
19እንግዲህ ስለ ምን እስከ አሁን ድረስ ይነቅፋል? ፈቃዱንስ የሚቃወም ማን ነው? ትለኝ ይሆናል።
19Tu varbūt sacīsi man: ko tad viņš vēl pārmet? Jo kas spēj pretoties Viņa prātam?
20ነገር ግን፥ አንተ ሰው ሆይ፥ ለእግዚአብሔር የምትመልስ ማን ነህ? ሥራ ሠሪውን። ስለ ምን እንዲህ አድርገህ ሠራኸኝ ይለዋልን?
20Ak cilvēk, kas tu esi, ka gribi ar Dievu tiesāties? Vai veidols saka tēlniekam: Kāpēc tu mani esi tā veidojis?
21ወይም ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ ለክብር አንዱንም ለውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን?
21Un vai podniekam nav varas no tās pašas vielas darināt vienu trauku godam, bet citu negodam?
22ነገር ግን እግዚአብሔር ቍጣውን ሊያሳይ ኃይሉንም ሊገልጥ ወዶ፥ አስቀድሞ ለክብር ባዘጋጃቸው በምሕረት ዕቃዎች ላይ የክብሩን ባለ ጠግነት ይገልጥ ዘንድ፥ ለጥፋት የተዘጋጁትን የቁጣ ዕቃዎች በብዙ ትዕግሥት ከቻለ፥ እንዴት ነው?
22Bet kas tad, ja Dievs, gribēdams parādīt savas dusmas un zināmu darīt savu varu, lielā pacietībā bija iecietīgs pret dusmības traukiem, kas bija padoti pazušanai,
24የምሕረቱ ዕቃዎችም ከአይሁድ ብቻ አይደሉም፥ ነገር ግን ከአሕዛብ ደግሞ የጠራን እኛ ነን።
23Lai apžēlošanas traukiem, kurus viņš sagatavojis godībai, atklātu savu godības bagātību?
25እንዲሁ ደግሞ በሆሴዕ። ሕዝቤ ያልሆነውን ሕዝቤ ብዬ፥ ያልተወደደችውንም የተወደደችው ብዬ እጠራለሁ፤
24Par tādiem Viņš mūs aicinājis ne tikai no jūdiem, bet arī no pagāniem,
26እናንተ ሕዝቤ አይደላችሁም በተባለላቸውም ስፍራ በዚያ የሕያው እግዚአብሔር ልጆች ተብለው ይጠራሉ ይላል።
25Kā Viņš Oseja grāmatā saka: Es saukšu par savu tautu to, kas nav mana tauta, un nemīļoto par mīļoto, un neapžēloto par apžēloto.
27ኢሳይያስም። የእስራኤል ልጆች ቁጥር ምንም እንደ ባሕር አሸዋ ቢሆን ቅሬታው ይድናል፤ ጌታ ነገሩን ፈጽሞና ቆርጦ በምድር ላይ ያደርገዋልና ብሎ ስለ እስራኤል ይጮኻል።
26Un notiks, ka tanī vietā, kur bija pateikts: Jūs neesat mana tauta, ka tur viņi tiks saukti par dzīvā Dieva bērniem. (Os.1,10; 2,24)
29ኢሳይያስም እንደዚሁ። ጌታ ፀባዖት ዘር ባላስቀረልን እንደ ሰዶም በሆንን ገሞራንም በመሰልን ነበር ብሎ አስቀድሞ ተናገረ።
27Bet Isajs izsaucas par Izraēli: Ja Izraēļa bērnu skaits būtu kā jūras smiltis, tad tikai atliekas tiks izglābtas.
30እንግዲህ ምን እንላለን? ጽድቅን ያልተከተሉት አሕዛብ ጽድቅን አገኙ፥ እርሱ ግን ከእምነት የሆነ ጽድቅ ነው፤
28Jo Viņš savu vārdu izpildīs steidzīgi un taisnīgi, jā, Kungs izpildīs savu vārdu ar steigu virs zemes. (Is.10,22)
31እስራኤል ግን የጽድቅን ሕግ እየተከተሉ ወደ ሕግ አልደረሱም።
29Kā jau Isajs iepriekš pateicis: Ja Kungs Sabaots nebūtu atstājis mums sēklu, mēs būtu kļuvuši kā Sodoma un līdzinātos Gomorai.
32ይህስ ስለ ምንድር ነው? በሥራ እንጂ በእምነት ጽድቅን ስላልተከተሉ ነው፤ እነሆ፥ በጽዮን የእንቅፋት ድንጋይና የማሰናከያ ዓለት አኖራለሁ በእርሱም የሚያምን አያፍርም ተብሎ እንደ ተጻፈ በእንቅፋት ድንጋይ ተሰናከሉ።
30Ko tad lai sakām? Pagāni, kas necentās pēc attaisnošanas, iemantoja attaisnošanu, proti, attaisnošanu, kas iziet no ticības.
31Turpretī Izraēlis, kas dzinās pēc attaisnošanas likuma, attaisnošanu likumā nesasniedza.
32Kāpēc? Tāpēc, ka nemeklēja ticībā, bet ar darbiem; viņi atsitās pret piedauzības akmeni,
33Kā rakstīts: Lūk, es nolieku Sionā piedauzības akmeni un apgrēcības klinti, un katrs, kas uz Viņu tic, kaunā nepaliks. (Is 8,14; 23,16)