Lithuanian

Amharic: New Testament

1 Thessalonians

5

1Dėl valandos ir laiko, broliai, nėra reikalo jums rašyti.
1ወንድሞች ሆይ፥ ስለ ዘመናትና ስለ ወራት ምንም እንዲጻፍላችሁ አያስፈልጋችሁም፤
2Jūs patys gerai žinote, kad Viešpaties diena užklups lyg vagis naktį.
2የጌታ ቀን፥ ሌባ በሌሊት እንደሚመጣ፥ እንዲሁ ይመጣ ዘንድ ራሳችሁ አጥብቃችሁ አውቃችኋልና።
3Kai žmonės kalbės: “Ramybė ir saugumas”, tada juos ir ištiks netikėtas žlugimas, tarytum gimdymo skausmai nėščią moterį, ir jie niekur nepaspruks.
3ሰላምና ደኅንነት ነው ሲሉ ያን ጊዜ ምጥ እርጕዝን እንደሚይዛት ጥፋት በድንገት ይመጣባቸዋል ከቶም አያመልጡም።
4Bet jūs, broliai, nesate tamsoje, kad toji diena jus užkluptų lyg vagis.
4እናንተ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ቀኑ እንደ ሌባ ይደርስባችሁ ዘንድ በጨለማ አይደላችሁም፥
5Juk jūs visi esate šviesos ir dienos vaikai. Mes nepriklausome nei nakčiai, nei tamsai.
5ሁላችሁ የብርሃን ልጆች የቀንም ልጆች ናችሁና። እኛ ከሌሊት ወይም ከጨለማ አይደለንም፤
6Todėl nemiegokime kaip kiti, bet budėkime ir būkime blaivūs!
6እንግዲያስ እንንቃ በመጠንም እንኑር እንጂ እንደ ሌሎች አናንቀላፋ።
7Mat kas miega, miega naktį, ir kas pasigeria, pasigeria naktį.
7የሚያንቀላፉ በሌሊት ያንቀላፋሉና፥ የሚሰክሩም በሌሊት ይሰክራሉና፤
8O mes, priklausydami dienai, būkime blaivūs ir apsirengę tikėjimo bei meilės šarvus ir užsidėję išgelbėjimo vilties šalmą.
8እኛ ግን ከቀን ስለ ሆንን፥ የእምነትንና የፍቅርን ጥሩር የመዳንንም ተስፋ እንደ ራስ ቁር እየለበስን በመጠን እንኑር፤
9Juk Dievas mus paskyrė ne rūstybei, bet kad įgytume išgelbėjimą per mūsų Viešpatį Jėzų Kristų,
9እግዚአብሔር ለቍጣ አልመረጠንምና፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዳንን ለማግኘት ነው እንጂ።
10kuris mirė už mus, kad mes ar budėdami, ar miegodami gyventume kartu su Juo.
10የምንነቃም ብንሆን፥ የምናንቀላፋም ብንሆን፥ ከእርሱ ጋር አብረን በሕይወት እንኖር ዘንድ ስለ እኛ ሞተ።
11Todėl guoskite ir statydinkite vieni kitus, ką jūs ir darote.
11ስለዚህ እናንተ ደግሞ እንደምታደርጉ፥ እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ አንዱም አንዱም ሌላውን ያንጸው።
12Prašome jus, broliai, gerbti tuos, kurie darbuojasi tarp jūsų, vadovauja jums Viešpatyje ir teikia jums pamokymų.
12ወንድሞች ሆይ፥ በመካከላችሁ የሚደክሙትን በጌታም የሚገዙአችሁን የሚገሥጹአችሁንም ታውቁ ዘንድ፥ ስለ ሥራቸውም በፍቅር ከመጠን ይልቅ ታከብሩአቸው ዘንድ እንለምናችኋለን። እርስ በርሳችሁ በሰላም ሁኑ።
13Be galo branginkite juos, mylėdami dėl jų darbo! Taikiai sugyvenkite tarpusavyje!
14ወንድሞች ሆይ፥ እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤ ድፍረት የሌላቸውን አጽኑአቸው፤ ለደካሞች ትጉላቸው፤ ሰውን ሁሉ ታገሡ።
14Raginame jus, broliai: įspėkite nedrausminguosius, padrąsinkite liūdinčiuosius, palaikykite silpnuosius, būkite kantrūs su visais!
15ማንም ለሌላው በክፉ ፈንታ ክፉ እንዳይመልስ ተጠንቀቁ፥ ነገር ግን ሁልጊዜ እርስ በርሳችሁ ለሁሉም መልካሙን ለማድረግ ትጉ።
15Žiūrėkite, kad kas neatsimokėtų kam nors blogu už bloga, bet visada siekite daryti gera vieni kitiems ir visiems.
16ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤
16Visada džiaukitės,
17ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና።
17be paliovos melskitės!
19መንፈስን አታጥፉ፤
18Už viską dėkokite, nes tokia Dievo valia jums Kristuje Jėzuje.
20ትንቢትን አትናቁ፤ ሁሉን ፈትኑ መልካሙንም ያዙ፤
19Negesinkite Dvasios!
22ከማናቸውም ዓይነት ክፉ ነገር ራቁ።
20Neniekinkite pranašavimų!
23የሰላምም አምላክ ራሱ ሁለንተናችሁን ይቀድስ፤ መንፈሳችሁም ነፍሳችሁም ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ።
21Visa ištirkite ir to, kas gera, laikykitės!
24የሚጠራችሁ የታመነ ነው፥ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል።
22Susilaikykite nuo visokio blogio!
25ወንድሞች ሆይ፥ ስለ እኛ ጸልዩ።
23Pats ramybės Dievas iki galo jus tepašventina ir teišlaiko jūsų dvasią, sielą ir kūną nepeiktiną mūsų Viešpaties Jėzaus atėjimui.
26ከወንድሞች ሁሉ ጋር በተቀደሰ አሳሳም ሰላምታ ተሰጣጡ።
24Ištikimas yra Tas, kuris jus šaukia, Jis ir įvykdys!
27ይህ መልእክት ለቅዱሳን ወንድሞች ሁሉ እንዲነበብ በጌታ አምላችኋለሁ።
25Broliai, melskitės už mus!
28የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን፤ አሜን።
26Sveikinkite visus brolius šventu pabučiavimu.
27Saikdinu jus Viešpačiu, kad šis laiškas būtų perskaitytas visiems šventiesiems broliams.
28Mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus malonė tebūna su jumis! Amen.