1Pagaliau, broliai, prašome ir raginame jus Viešpatyje Jėzuje: jeigu išmokote iš mūsų, kaip privalote elgtis ir patikti Dievuitaip ir elkitės, darydami vis daugiau pažangos!
1እንግዲህ በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ልትመላለሱ እግዚአብሔርንም ደስ ልታሰኙ እንዴት እንደሚገባችሁ ከእኛ ዘንድ እንደ ተቀበላችሁ፥ እናንተ ደግሞ እንደምትመላለሱ፥ ከፊት ይልቅ ትበዙ ዘንድ በጌታ በኢየሱስ እንለምናችኋለን እንመክራችሁማለን።
2Jūs juk žinote, kokių nurodymų jums davėme Viešpaties Jėzaus vardu.
2በጌታ በኢየሱስ የትኛውን ትእዛዝ እንደ ሰጠናችሁ ታውቃላችሁና።
3Nes tokia Dievo valiajūsų šventėjimas; kad susilaikytumėte nuo ištvirkavimo
3ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም መቀደሳችሁ ነውና፤
4ir kiekvienas iš jūsų mokėtų saugoti savąjį indą šventume ir pagarboje,
4ከዝሙት እንድትርቁ፥ እግዚአብሔርን እንደማያውቁ አሕዛብ በፍትወት ምኞት አይደለም እንጂ፥ ከእናንተ እያንዳንዱ የራሱን ዕቃ በቅድስናና በክብር ያገኝ ዘንድ እንዲያውቅ፤
5o ne aistringame geiduly, kaip pagonys, kurie nepažįsta Dievo;
6አስቀድመን ደግሞ እንዳልናችሁና እንደ መሰከርንላችሁ፥ ጌታ ስለዚህ ነገር ሁሉ የሚበቀል ነውና ማንም በዚህ ነገር አይተላለፍ ወንድሙንም አያታልል።
6kad nė vienas neperžengtų ribų ir šituo dalyku neapgaudinėtų savo brolio, nes Dievas už visa tai keršija, kaip jau esame įspėję ir patvirtinę.
7ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና።
7Dievas nepašaukė mūsų nedorybei, bet šventumui.
8እንግዲህ የሚጥል ሰውን የጣለ አይደለም፥ መንፈስ ቅዱስን በእናንተ እንዲኖር የሰጠውን እግዚአብሔርን ነው እንጂ።
8Todėl, kas tai atmeta, ne žmogų atmeta, bet Dievą, kuris ir davė mums savo Šventąją Dvasią.
9እናንተ ራሳችሁ እርስ በርሳችሁ ልትዋደዱ በእግዚአብሔር ተምራችኋልና ስለ ወንድማማች መዋደድ ማንም ይጽፍላችሁ ዘንድ አያስፈልጋችሁም፤
9Apie brolišką meilę nebereikia jums rašyti, nes jūs patys esate Dievo išmokyti mylėti vienas kitą,
10እንዲሁ በመቄዶንያ ሁሉ ላሉት ወንድሞች ሁሉ ታደርጋላችሁና። ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ከፊት ይልቅ ልትበዙ፥ በጸጥታም ትኖሩ ዘንድ ልትቀኑ፥ የራሳችሁንም ጉዳይ ልትጠነቀቁ፥ እንዳዘዝናችሁም፥ በውጭ ባሉት ዘንድ በአገባብ እንድትመላለሱ፥ አንዳችም እንዳያስፈልጋችሁ በእጃችሁ ልትሠሩ እንለምናችኋለን።
10ir jūs taip darote visiems broliams visoje Makedonijoje. Mes tik raginame jus, broliai, daryti vis daugiau pažangos,
13ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ተስፋ እንደሌላቸው እንደ ሌሎች ደግሞ እንዳታዝኑ፥ አንቀላፍተው ስላሉቱ ታውቁ ዘንድ እንወዳለን።
11stengtis gyventi ramiai, atsidėti saviesiems reikalams ir dirbti savo rankomis, kaip jums įsakėme.
14ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።
12Taip jūs deramai elgsitės pašalinių akyse ir jums nieko netrūks.
15በጌታ ቃል የምንላችሁ ይህ ነውና፤ እኛ ሕያዋን ሆነን ጌታ እስኪመጣ ድረስ የምንቀር ያንቀላፉቱን አንቀድምም፤
13Aš nenoriu, kad jūs, broliai, liktumėte nežinioje dėl užmigusiųjų ir nusimintumėte kaip kiti, kurie neturi vilties.
16ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤
14Jeigu tikime, kad Jėzus mirė ir prisikėlė, tai Dievas ir tuos, kurie užmigo su Jėzumi, atves kartu su Juo.
17ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው፥ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን።
15Ir tai jums sakome Viešpaties žodžiu, jog mes, gyvieji, išlikusieji iki Viešpaties atėjimo, nepralenksime užmigusiųjų.
18ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ።
16Nes pats Viešpats nužengs iš dangaus, nuskambėjus paliepimui, arkangelo balsui ir Dievo trimitui, ir mirusieji Kristuje prisikels pirmiausia,
17paskui mes, gyvieji, išlikusieji, kartu su jais būsime pagauti į debesis susitikti su Viešpačiu ore ir taip visuomet pasiliksime su Viešpačiu.
18Todėl guoskite vieni kitus šiais žodžiais.