Lithuanian

Amharic: New Testament

1 Thessalonians

3

1Todėl, ilgiau nebeiškęsdami, nutarėme vieni pasilikti Atėnuose
1ስለዚህ ወደ ፊት እንታገሥ ዘንድ ባልተቻለን ጊዜ፥ በአቴና ብቻችንን ልንቀር በጎ ፈቃዳችን ሆነ።
2ir pasiuntėme Timotiejų, savo brolį, Dievo tarną ir bendradarbį Kristaus Evangelijoje, kad sustiprintų jus ir padrąsintų jus tikėjime,
2ስለ እምነታችሁም እንዲያጸናችሁና እንዲመክራችሁ ወንድማችንን የእግዚአብሔርንም አገልጋይ ከእኛ ጋርም አብሮ በክርስቶስ ወንጌል የሚሠራውን ጢሞቴዎስን ላክነው፤
3kad nė vienas nesvyruotų šiuose suspaudimuose, nes jūs patys žinote, kad tam esame skirti.
3በዚህ መከራ ማንም እንዳይናውጥ፥ ለዚህ እንደ ተመረጥን ራሳችሁ ታውቃላችሁና።
4Dar būdami tarp jūsų, iš anksto sakėme, kad turėsime kentėti priespaudą, ir, kaip žinote, taip ir įvyko.
4በእውነት ከእናንተ ጋር ሳለን፥ መከራ እንቀበል ዘንድ እንዳለን አስቀድመን እንነግራችሁ ነበር፤ እንዲሁም ደግሞ ሆነ፥ ይህንም ታውቃላችሁ።
5Todėl, ilgiau nebeiškęsdamas, pasiunčiau pasiuntinį, norėdamas sužinoti apie jūsų tikėjimą, ar kartais jūsų nesugundė gundytojas ir ar nėra niekais pavirtęs mūsų triūsas.
5ስለዚህ እኔ ደግሞ ወደ ፊት እታገሥ ዘንድ ባልተቻለኝ ጊዜ። ፈታኝ ምናልባት ፈትኖአቸዋል ድካማችንም ከንቱ ሆኖአል ብዬ እምነታችሁን ለማወቅ ላክሁ።
6Dabar Timotiejus iš jūsų grįžo pas mus ir atnešė gerą žinią apie jūsų tikėjimą ir jūsų meilę: kad jūs nuolat mus maloniai prisimenate ir karštai trokštate mus pamatyti kaip ir mes jus.
6አሁን ግን ጢሞቴዎስ ከእናንተ ዘንድ ወደ እኛ መጥቶ ስለ እምነታችሁና ስለ ፍቅራችሁ የምስራች ብሎ በነገረን ጊዜ፥ እኛም እናያችሁ ዘንድ እንደምንናፍቅ ታዩን ዘንድ እየናፈቃችሁ ሁልጊዜ በመልካም እንደምታስቡን በነገረን ጊዜ፥
7Taigi, broliai, jūs savo tikėjimu paguodėte mus visuose mūsų suspaudimuose ir negandose.
7ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በእምነታችሁ በኩል በችግራችንና በመከራችን ሁሉ ስለ እናንተ ተጽናናን፤
8Dabar mes tikrai gyvuojame, nes jūs tvirtai stovite Viešpatyje.
8እናንተ በጌታ ጸንታችሁ ብትቆሙ፥ አሁን በሕይወት እንኖራለንና።
9Ir kaip atsidėkosime Dievui už jus, už visus džiaugsmus, kuriuos dėl jūsų patiriame savo Dievo akivaizdoje?
9ፊታችሁን ልናይ በእምነታችሁም የጎደለውን ልንሞላበት ሌሊትና ቀን ከመጠን ይልቅ እየጸለይን በአምላካችን ፊት ከእናንተ የተነሣ ስለምንደሰተው ደስታ ሁሉ፥ ለእግዚአብሔር በእናንተ ምክንያት ምን ያህል ምስጋና እናስረክብ ዘንድ እንችላለን?
10Dieną ir naktį be saiko meldžiamės, kad išvystume jūsų veidus ir galėtume papildyti, ko dar stinga jūsų tikėjimui.
11አምላካችንና አባታችን ራሱ ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ እናንተ መንገዳችንን ያቅና፤
11Jis pats­mūsų Dievas ir Tėvas­ir mūsų Viešpats Jėzus Kristus tenutiesia mums kelią pas jus.
12ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ሲመጣ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያብዛ ይጨምርም።
12Viešpats teaugina jus ir gausiai tepraturtina meile vienų kitiems ir visiems, kaip ir mes jus mylime,­
13tesustiprina jūsų širdis ir padaro nepeiktinas šventume prieš Dievą, mūsų Tėvą, Viešpaties Jėzaus Kristaus ir visų Jo šventųjų atėjimo metu.