Lithuanian

Amharic: New Testament

2 Corinthians

9

1Apie tarnavimą šventiesiems man nebereikia jums rašyti:
1ለቅዱሳን ስለሚሆነው አገልግሎት ልጽፍላችሁ አያስፈልግምና፤
2aš žinau jūsų pasiryžimą ir giruosi jumis makedoniečiams, sakydamas, kad Achaja pasiruošusi nuo pereitų metų. Ir jūsų uolumas yra daugelį paskatinęs.
2በጎ ፈቃዳችሁን አውቄአለሁና፤ ስለዚህም። አካይያ ከአምና ጀምሮ ተዘጋጅቶአል ብዬ ለመቄዶንያ ሰዎች በእናንተ እመካለሁ፥ ቅንዓታችሁም የሚበዙቱን አነሣሥቶአል።
3O brolius siunčiu tam, kad mano pasigyrimas jumis nepasirodytų šiuo atveju tuščias ir kad jūs, kaip sakiau, būtumėte pasiruošę.
3ነገር ግን ለእነርሱ እንዳልሁ፥ የተዘጋጃችሁ ትሆኑ ዘንድ በዚህም ነገር ስለ እናንተ ያለው ትምክህታችን ከንቱ እንዳይሆን ወንድሞችን እልካለሁ፤
4Kad, jei kartais makedoniečiai atvyktų kartu su manimi ir rastų jus nepasiruošusius, mes (nekalbant apie jus) nebūtume sugėdinti dėl tokio tvirto pasigyrimo.
4ምናልባት የመቄዶንያ ሰዎች ከእኔ ጋር ቢመጡ፥ ያልተዘጋጃችሁም ሆናችሁ ቢያገኙአችሁ፥ እናንተ እንድታፍሩ አላልንም እኛ ግን በዚህ እምነታችን እንድናፍር አይሁን።
5Todėl maniau esant reikalinga paprašyti brolius iš anksto nuvykti pas jus ir pasirūpinti, kad anksčiau viešai paskelbtas palaiminimas būtų paruoštas ir kad liudytų jūsų dosnumą, o ne godumą.
5እንግዲህ እንደ በረከት ሆኖ ከስስት የማይሆን ይህ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ አስቀድመው ወደ እናንተ መጥተው፥ አስቀድማችሁ ተስፋ የሰጣችሁትን በረከት አስቀድመው እንዲፈጽሙ ወንድሞችን እለምን ዘንድ እንዲያስፈልገኝ አሰብሁ።
6Štai ką pasakysiu: kas šykščiai sėja, šykščiai ir pjaus, o kas dosniai sėja, dosniai ir pjaus.
6ይህንም እላለሁ። በጥቂት የሚዘራ በጥቂት ደግሞ ያጭዳል፥ በበረከትም የሚዘራ በበረከት ደግሞ ያጭዳል።
7Kiekvienas tegul aukoja, kaip yra širdyje nutaręs, ne gailėdamas ar verčiamas, nes Dievas myli linksmą davėją.
7እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።
8O Dievas gali jus gausiai apdovanoti visokeriopomis malonėmis, kad visada ir visais atžvilgiais būtumėme aprūpinti ir turtingi kiekvienam geram darbui,
8በተነ፥ ለምስኪኖች ሰጠ፥ ጽድቁ ለዘላለም ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ እግዚአብሔር፥ ሁልጊዜ በነገር ሁሉ ብቃትን ሁሉ አግኝታችሁ ለበጎ ሥራ ሁሉ ትበዙ ዘንድ፥ ጸጋን ሁሉ ሊያበዛላችሁ ይችላል።
9kaip parašyta: “Jis pažėrė, Jis davė vargšams; Jo teisumas išlieka per amžius”.
10ለዘሪ ዘርን ለመብላትም እንጀራን በብዙ የሚሰጥ እርሱም የምትዘሩትን ዘር ይሰጣችኋል ያበረክትላችሁማል፥ የጽድቃችሁንም ፍሬ ያሳድጋል፤
10Tas, kuris parūpina sėklos sėjėjui ir duonos valgytojui, padaugins jūsų pasėtą sėklą ir subrandins jūsų teisumo vaisius.
11በእኛ በኩል ለእግዚአብሔር የምስጋና ምክንያት የሚሆነውን ልግስና ሁሉ እንድታሳዩ በሁሉ ነገር ባለ ጠጎች ትሆናላችሁ።
11O jūs ir taip esate visokeriopai turtingi ir dosnūs, dėl ko mes ir dėkojame Dievui.
12የዚህ ረድኤት አገልግሎት ለቅዱሳን የሚጎድላቸውን በሙሉ የሚሰጥ ብቻ አይደለምና፥ ነገር ግን ደግሞ በብዙ ምስጋና ለእግዚአብሔር ይበዛል፤
12Nes šis tarnavimas ne tik patenkina šventųjų poreikius, bet ir gausina daugelio dėkojimus Dievui.
13በዚህ አገልግሎት ስለ ተፈተናችሁ፥ በክርስቶስ ወንጌል በማመናችሁ ስለሚሆን መታዘዝ እነርሱንና ሁሉንም ስለምትረዱበት ልግስና እግዚአብሔርን ያከብራሉ፥
13Patyrę tokias paslaugas, jie šlovins Dievą už jūsų paklusnumą išpažįstamai Kristaus Evangelijai ir už jūsų dosnų pasidalijimą su jais ir visais kitais.
14ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥ በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቁአችኋል።
14Jie melsis už jus ir ilgėsis jūsų dėl visa pranokstančios Dievo malonės jumyse.
15ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን።
15Ačiū Dievui už neapsakomą Jo dovaną!