Lithuanian

Amharic: New Testament

2 John

1

1Vyresnysis išrinktajai poniai ir jos vaikams, kuriuos aš myliu tiesoje,­ir ne tik aš vienas, bet ir visi, kurie yra pažinę tiesą,­
1በእኛ ስለሚኖርና ከእኛ ጋር ለዘላለም ስለሚሆን እውነት፥ እኔ ሽማግሌው በእውነት ለምወዳቸውና እኔ ብቻ ሳልሆን እውነትን የሚያውቁ ሁሉ ደግሞ ለሚወዱአቸው ለተመረጠች እመቤትና ለልጆችዋ፤
2dėlei tiesos, pasiliekančios mumyse ir būsiančios su mumis per amžius.
3ከእግዚአብሔር አብና ከአብ ልጅ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም በእውነትና በፍቅር ከእኛ ጋር ይሆናሉ።
3Su jumis tebus malonė, gailestingumas, ramybė nuo Dievo Tėvo ir nuo Viešpaties Jėzaus Kristaus, Tėvo Sūnaus, tiesoje ir meilėje.
4ትእዛዝን ከአብ እንደ ተቀበልን ከልጆችሽ በእውነት የሚሄዱ አንዳንዶችን ስለ አገኘኋቸው እጅግ ደስ ብሎኛል።
4Labai nudžiugau, radęs tavųjų vaikų, vaikščiojančių tiesoje, kaip reikalauja iš Tėvo gautasis įsakymas.
5አሁንም፥ እመቤት ሆይ፥ እርስ በርሳችን እንድንዋደድ እለምንሻለሁ፤ ይህች ከመጀመሪያ በእኛ ዘንድ የነበረች ትእዛዝ ናት እንጂ አዲስ ትእዛዝን እንደምጽፍልሽ አይደለም።
5O dabar prašau tave, ponia,­ne kaip rašydamas naują įsakymą, bet kaip tą, kurį turėjome nuo pradžios,­kad mylėtume vieni kitus.
6እንደ ትእዛዛቱም እንሄድ ዘንድ ይህ ፍቅር ነው፤ ከመጀመሪያ እንደ ሰማችሁ፥ በእርስዋ ትሄዱ ዘንድ ትእዛዙ ይህች ናት።
6O meilė­tai gyventi pagal Jo įsakymus. Toks ir yra įsakymas, kurį girdėjote nuo pradžios: kad gyventumėte pagal jį.
7ብዙ አሳቾች ወደ ዓለም ገብተዋልና እነርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የማያምኑ ናቸው፤ ይህ አሳቹና የክርስቶስ ተቃዋሚው ነው።
7Po pasaulį pasklido daug suvedžiotojų, kurie neišpažįsta Jėzaus Kristaus, atėjusio kūne. Toks yra apgavikas ir antikristas.
8ሙሉ ደመወዝን እንድትቀበሉ እንጂ የሠራችሁትን እንዳታጠፉ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።
8Žiūrėkime savęs, kad neprarastume, ką esame nuveikę, bet kad gautume visą atlygį.
9ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት።
9Kas tik peržengia ribą ir nesilaiko Kristaus mokymo, neturi Dievo. Kas laikosi Kristaus mokymo, tas turi ir Tėvą, ir Sūnų.
10ማንም ወደ እናንተ ቢመጣ ይህንም ትምህርት ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበሉት ሰላምም አትበሉት፤
10Jei kas ateina pas jus ir neatsineša šio mokymo, to nepriimkite į savo namus ir nesveikinkite,
11ሰላም የሚለው ሰው በክፉ ሥራው ይካፈላልና።
11nes, kas jį sveikina, dalyvauja jo piktuose darbuose.
12እንድጽፍላችሁ የምፈልገው ብዙ ነገር ሳለኝ በወረቀትና በቀለም ልጽፈው አልወድም፥ ዳሩ ግን ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ወደ እናንተ ልመጣ አፍ ለአፍም ልናገራችሁ ተስፋ አደርጋለሁ።
12Turėčiau dar daug ką jums parašyti, bet nenoriu to daryti ant papiruso ir rašalu. Aš tikiuosi pas jus atvykti ir pasikalbėti iš lūpų į lūpas, kad mūsų džiaugsmas būtų tobulas.
13የተመረጠችው የእኅትሽ ልጆች ሰላምታ ያቀርቡልሻል።
13Tave sveikina išrinktosios tavo sesers vaikai. Amen.