1Simonas Petras, Jėzaus Kristaus tarnas ir apaštalas, gavusiems su mumis lygiai brangų tikėjimą mūsų Dievo ir Gelbėtojo Jėzaus Kristaus teisumu.
1የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ፤
2Malonė ir ramybė tepadaugėja jums Dievo ir mūsų Viešpaties Jėzaus pažinimu.
2የመለኮቱ ኃይል፥ በገዛ ክብሩና በበጎነቱ የጠራንን በማወቅ፥ ለሕይወትና እግዚአብሔርን ለመምሰል የሚሆነውን ነገር ሁሉ ስለ ሰጠን፥ በእግዚአብሔርና በጌታችን በኢየሱስ እውቀት ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።
3Jo dieviška jėga padovanojo mums viską, ko reikia gyvenimui ir dievotumui, per pažinimą To, kuris pašaukė mus šlove ir dorybe.
4ስለ ክፉ ምኞት በዓለም ካለው ጥፋት አምልጣችሁ ከመለኮት ባሕርይ ተካፋዮች በተስፋ ቃል እንድትሆኑ፥ በእነዚያ ክብርና በጎነት የተከበረና እጅግ ታላቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን።
4Drauge Jis davė mums be galo didžius bei brangius pažadus, kad per juos taptume dieviškosios prigimties dalininkais, ištrūkę iš sugedimo, kuris sklinda pasaulyje geiduliais.
5ስለዚህም ምክንያት ትጋትን ሁሉ እያሳያችሁ በእምነታችሁ በጎነትን ጨምሩ፥
5Todėl, parodydami visą stropumą, praturtinkite savo tikėjimą dorybe, dorybę—pažinimu,
6በበጎነትም እውቀትን፥ በእውቀትም ራስን መግዛት፥ ራስንም በመግዛት መጽናትን፥ በመጽናትም እግዚአብሔርን መምሰል፥
6pažinimąsusivaldymu, susivaldymąištverme, ištvermęmaldingumu,
7እግዚአብሔርንም በመምሰል የወንድማማችን መዋደድ፥ በወንድማማችም መዋደድ ፍቅርን ጨምሩ።
7maldingumąbrolybe, brolybę meile.
8እነዚህ ነገሮች ለእናንተ ሆነው ቢበዙ፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እውቀት ሥራ ፈቶችና ፍሬ ቢሶች እንዳትሆኑ ያደርጉአችኋልና፤
8Jei šie dalykai jumyse gyvuoja ir tarpsta, jie neduoda jums apsileisti ir likti bevaisiams mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus pažinime.
9እነዚህ ነገሮች የሌሉት ዕውር ነውና፥ በቅርብም ያለውን ብቻ ያያል፥ የቀደመውንም ኃጢአቱን መንጻት ረስቶአል።
9O kam jų trūksta, tas aklas ir trumparegis, užmiršęs, kad yra apvalytas nuo savo senųjų nuodėmių.
10ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁንና መመረጣችሁን ታጸኑ ዘንድ ከፊት ይልቅ ትጉ፤ እነዚህን ብታደርጉ ከቶ አትሰናከሉምና።
10Todėl, broliai, dar uoliau stenkitės sutvirtinti savąjį pašaukimą ir išrinkimą. Tai darydami, jūs niekada nesuklupsite.
11እንዲሁ ወደ ዘላለሙ ወደ ጌታችንና መድኃኒታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ መንግሥት መግባት በሙላት ይሰጣችኋልና።
11Šitaip dar plačiau atsivers jums įėjimas į amžinąją mūsų Viešpaties ir Gelbėtojo Jėzaus Kristaus karalystę.
12ስለዚህ እነዚህን ነገሮች ምንም ብታውቁ በእናንተም ዘንድ ባለ እውነት ምንም ብትጸኑ፥ ስለ እነዚህ ዘወትር እንዳሳስባችሁ ቸል አልልም።
12Todėl aš niekad nesiliausiu jums priminęs šiuos dalykus, nors jūs ir žinote juos ir esate sutvirtinti turimoje tiesoje.
13ሁልጊዜም በዚህ ማደሪያ ሳለሁ በማሳሰቤ ላነቃችሁ የሚገባኝ ይመስለኛል።
13Manau, kad teisinga, kol esu šioje palapinėje, žadinti jus paraginimais.
14ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳመለከተኝ ከዚህ ማደሪያዬ መለየቴ ፈጥኖ እንዲሆን አውቃለሁና።
14Žinau, kad greitai ateis mano palapinės nugriovimo metas, kaip ir mūsų Viešpats Jėzus Kristus man apreiškė.
15ከመውጣቴም በኋላ እነዚህን ነገሮች እንድታስቡ በየጊዜው ትችሉ ዘንድ እተጋለሁ።
15Bet aš pasistengsiu, kad ir man iškeliavus, jūs kiekvienu metu galėtumėte tai prisiminti.
16የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ።
16Juk mes skelbėme jums mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus galybę ir atėjimą, ne mėgdžiodami gudriai išgalvotas pasakas, bet kaip savo akimis matę Jo didybę liudytojai.
17ከገናናው ክብር። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤
17Jis gavo iš Dievo Tėvo garbę ir šlovę, kai iš tobulybės šlovės nuskambėjo Jam balsas: “Šitas yra mano mylimasis Sūnus, kuriuo Aš gėriuosi”.
18እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
18Tą balsą mes girdėjome aidint iš dangaus, kai buvome su Juo ant šventojo kalno.
19ከእርሱም ይልቅ እጅግ የጸና የትንቢት ቃል አለን፤ ምድርም እስኪጠባ ድረስ የንጋትም ኮከብ በልባችሁ እስኪወጣ ድረስ፥ ሰው በጨለማ ስፍራ የሚበራን መብራት እንደሚጠነቀቅ ይህን ቃል እየጠነቀቃችሁ መልካም ታደርጋላችሁ።
19Taip pat mes turime dar tvirtesnį pranašų žodį. Jūs gerai darote, laikydamiesi jo tarsi žiburio, šviečiančio tamsioje vietoje, kol išauš diena ir jūsų širdyse užtekės aušrinė žvaigždė.
20ይህን በመጀመሪያ እወቁ፤ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም፤
20Pirmiausia žinokite, kad jokia Rašto pranašystė negali būti savavališkai aiškinama,
21ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ።
21nes pranašystė niekada nėra atėjusi žmogaus valia, bet kalbėjo Šventosios Dvasios įkvėpti šventi Dievo žmonės.