Lithuanian

Amharic: New Testament

Colossians

1

1Paulius, Dievo valia Kristaus Jėzaus apaštalas, ir brolis Timotiejus,­
1በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ ጢሞቴዎስም ወንድሙ፥
2šventiesiems ir ištikimiesiems broliams Kristuje, gyvenantiems Kolosuose: malonė ir ramybė jums nuo Dievo, mūsų Tėvo, ir mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus!
2በቈላስይስ ለሚኖሩ ቅዱሳንና በክርስቶስ ለታመኑ ወንድሞች፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ይሁን።
3Nuolat melsdamiesi už jus, dėkojame Dievui, mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus Tėvui,
3ስለ እናንተ ስንጸልይ፥ በሰማይ ከተዘጋጀላችሁ ተስፋ የተነሣ በክርስቶስ ኢየሱስ ስለ እምነታችሁ ለቅዱሳንም ሁሉ ስላላችሁ ፍቅር ሰምተን፥ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤ ስለዚህም ተስፋ በወንጌል እውነት ቃል አስቀድማችሁ ሰማችሁ።
4nes girdime apie jūsų tikėjimą Kristumi Jėzumi ir jūsų meilę visiems šventiesiems
6ይህም በዓለም ሁሉ ደግሞ እንዳለ ወደ እናንተ ደርሶአል፥ እግዚአብሔርንም ጸጋ በእውነት ከሰማችሁበትና ካወቃችሁበት ቀን ጀምሮ፥ በእናንተ ደግሞ እንዳለ እንዲህ በዓለም ፍሬ ያፈራል ያድግማል።
5dėl vilties, kuri jums paruošta danguje. Apie ją jūs esate girdėję Evangelijos tiesos žodyje,
7ከተወደደ ከእኛም ጋር አብሮ ባሪያ ከሆነው ከኤጳፍራ እንዲህ ተማራችሁ፥ እርሱም ስለ እናንተ ታማኝ የክርስቶስ አገልጋይ ነው።
6kuris pasiekė jus ir panašiai kaip visame pasaulyje, taip ir pas jus neša vaisių ir auga nuo tos dienos, kada išgirdote ir pažinote Dievo malonę tiesoje.
8ደግሞም በመንፈስ ስለሚሆን ስለ ፍቅራችሁ አስታወቀን።
7To jūs išmokote iš mūsų mylimojo bendradarbio Epafro, kuris jums yra ištikimas Kristaus tarnas.
9ስለዚሁ እኛ ደግሞ ይህን ከሰማንበት ቀን ጀምረን የፈቃዱ እውቀት መንፈሳዊ ጥበብንና አእምሮን ሁሉ እንዲሞላባችሁ እየለመንን፥ ስለ እናንተ ጸሎትን አልተውንም።
8Jis ir davė žinią mums apie jūsų meilę Dvasioje.
10በበጎ ሥራ ሁሉ ፍሬ እያፈራችሁ በእግዚአብሔርም እውቀት እያደጋችሁ፥
9Todėl ir mes nuo tos dienos, kada tai išgirdome, nesiliaujame už jus meldę ir prašę, kad jūs būtumėte pilni Dievo valios pažinimo su visa išmintimi ir dvasiniu supratimu,
12ከደስታም ጋር በሁሉ ለመጽናትና ለመታገሥ እንደ ክብሩ ጉልበት መጠን በኃይል ሁሉ እየበረታችሁ፥ በቅዱሳንም ርስት በብርሃን እንድንካፈል ያበቃንን አብን እያመሰገናችሁ፥ በነገር ሁሉ ደስ ልታሰኙ ለጌታ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እንለምናለን።
10kad elgtumėtės, kaip verta Viešpaties, ir Jam tobulai patiktumėte, nešdami vaisių gerais darbais ir augdami Dievo pažinimu;
13እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።
11kad, sustiprinti visokeriopa jėga iš Jo šlovės galios didžiai kantrybei ir ištvermei, su džiaugsmu
15እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል።
12dėkotumėte Tėvui, kuris padarė mus tinkamus paveldėti šventųjų dalį šviesoje,
17እርሱም ከሁሉ በፊት ነው ሁሉም በእርሱ ተጋጥሞአል።
13kuris išlaisvino mus iš tamsybių valdžios ir perkėlė į savo mylimojo Sūnaus karalystę.
18እርሱም የአካሉ ማለት የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው። እርሱም በሁሉ ፊተኛ ይሆን ዘንድ፥ መጀመሪያ ከሙታንም በኵር ነው።
14Jame mes turime atpirkimą Jo krauju ir nuodėmių atleidimą.
19እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።
15Jis yra neregimojo Dievo atvaizdas, visos kūrinijos pirmagimis,
21እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ።
16nes Juo sutverta visa, kas yra danguje ir žemėje, kas regima ir neregima; ar sostai, ar viešpatystės, ar kunigaikštystės, ar valdžios,­visa sutverta per Jį ir Jam.
23ይህም፥ ተመሥርታችሁና ተደላድላችሁ ከሰማችሁትም ከወንጌል ተስፋ ሳትናወጡ፥ በሃይማኖት ጸንታችሁ ብትኖሩ ይሆናል። ያም ወንጌል ከሰማይ በታች ባለው ፍጥረት ሁሉ ዘንድ የተሰበከ ነው፥ እኔም ጳውሎስ የእርሱ አገልጋይ ሆንሁ።
17Jis yra pirma visų daiktų, ir visa Juo laikosi.
24አሁን በመከራዬ ስለ እናንተ ደስ ይለኛል፥ ስለ አካሉም ማለት ስለ ቤተ ክርስቲያን በሥጋዬ በክርስቶስ መከራ የጐደለውን እፈጽማለሁ።
18Ir Jis yra kūno­bažnyčios galva. Jis­pradžia, pirmagimis iš mirusiųjų, kad visame kame turėtų pirmenybę.
25ስለ እናንተ እንደ ተሰጠኝ እንደ እግዚአብሔር መጋቢነት፥ የእግዚአብሔርን ቃል ፈጽሜ እንድሰብክ እኔ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ሆንሁ።
19Nes Tėvui patiko Jame apgyvendinti visą pilnatvę
26ይህም ቃል ከዘላለምና ከትውልዶች ጀምሮ ተሰውሮ የነበረ ምሥጢር ነው፥ አሁን ግን ለቅዱሳኑ ተገልጦአል።
20ir per Jį visa sutaikinti su savimi, darant Jo kryžiaus krauju taiką,­per Jį sutaikinti visa, kas yra žemėje ir danguje.
27ለእነርሱም እግዚአብሔር በአሕዛብ ዘንድ ያለው የዚህ ምሥጢር ክብር ባለ ጠግነት ምን እንደ ሆነ ሊያስታውቅ ወደደ፥ ምሥጢሩም የክብር ተስፋ ያለው ክርስቶስ በእናንተ ዘንድ መሆኑ ነው።
21Taip pat ir jus, kurie kadaise buvote svetimi ir priešiški savo protuose piktais darbais, Dievas dabar sutaikino
28እኛም በክርስቶስ ፍጹም የሚሆን ሰውን ሁሉ እናቀርብ ዘንድ ሰውን ሁሉ እየገሠጽን ሰውንም ሁሉ በጥበብ ሁሉ እያስተማርን የምንሰብከው እርሱ ነው።
22mirtimi Jo žemiškajame kūne, kad pasirodytumėte Jo akyse šventi, tyri ir nekalti,
29ለዚህም ነገር ደግሞ፥ በእኔ በኃይል እንደሚሠራ እንደ አሠራሩ እየተጋደልሁ፥ እደክማለሁ።
23jei tik pasiliekate tikėjime įsitvirtinę bei nepajudinami ir neatsitraukiate nuo Evangelijos vilties, kurią išgirdote, kuri paskelbta visai kūrinijai po dangumi ir kurios tarnu aš, Paulius, tapau.
24Dabar aš džiaugiuosi savo kentėjimais už jus ir savo kūne papildau, ko dar trūksta Kristaus vargams dėl Jo kūno­bažnyčios.
25Jos tarnu aš tapau Dievo patvarkymu, kuris duotas man dėl jūsų, kad išpildyčiau Dievo žodį,
26tą paslaptį, kuri buvo paslėpta amžiams ir kartoms, o dabar apreikšta Jo šventiesiems.
27Jiems Dievas panorėjo atskleisti, kokie šios paslapties šlovės turtai skirti pagonims, būtent Kristus jumyse­šlovės viltis.
28Mes Jį skelbiame, įspėdami kiekvieną žmogų ir mokydami kiekvieną žmogų su visokeriopa išmintimi, kad kiekvieną žmogų padarytume tobulą Kristuje.
29Dėl to aš ir darbuojuos, grumdamasis Jo suteikta jėga, kuri galingai veikia manyje.