Lithuanian

Amharic: New Testament

Ephesians

6

1Jūs, vaikai, klausykite Viešpatyje savo tėvų, nes tai teisinga.
1ልጆች ሆይ፥ ለወላጆቻችሁ በጌታ ታዘዙ፥ ይህ የሚገባ ነውና።
2“Gerbk savo tėvą ir motiną”,­ tai pirmasis įsakymas su pažadu:
2መልካም እንዲሆንልህ ዕድሜህም በምድር ላይ እንዲረዝም አባትህንና እናትህን አክብር፤ እርስዋም የተስፋ ቃል ያላት ፊተኛይቱ ትእዛዝ ናት።
3“Kad tau gerai sektųsi ir ilgai gyventum žemėje”.
4እናንተም አባቶች ሆይ፥ ልጆቻችሁን በጌታ ምክርና በተግሣጽ አሳድጉአቸው እንጂ አታስቆጡአቸው።
4Ir jūs, tėvai, neerzinkite savo vaikų, bet auklėkite juos drausmindami ir mokydami Viešpatyje.
5ባሪያዎች ሆይ፥ ለክርስቶስ እንደምትታዘዙ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ በልባችሁ ቅንነት በሥጋ ጌቶቻችሁ ለሆኑ ታዘዙ፤
5Jūs, vergai, klausykite savo žemiškųjų šeimininkų su baime ir drebėjimu, nuoširdžiai kaip Kristaus,
6የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንደሚያደርጉ እንደ ክርስቶስ ባሪያዎች እንጂ ለሰው ደስ እንደምታሰኙ ለታይታ የምትገዙ አትሁኑ።
6ne dėl akių tarnaudami, lyg žmonėms įtinkantys, bet kaip Kristaus vergai, iš širdies vykdantys Dievo valią.
7ለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምትገዙ በትጋትና በበጎ ፈቃድ ተገዙ፤
7Noriai tarnaukite kaip Viešpačiui, o ne žmonėms,
8ባሪያ ቢሆን ወይም ጨዋ ሰው፥ እያንዳንዱ የሚያደርገውን መልካም ነገር ሁሉ ከጌታ በብድራት እንዲቀበለው ታውቃላችሁና።
8žinodami, jog kiekvienas, tiek vergas, tiek laisvasis, jei daro ką gera, gaus atlyginimą iš Viešpaties.
9እናንተም ጌቶች ሆይ፥ ዛቻውን ትታችሁ እንዲሁ አድርጉላቸው፥ በእነርሱና በእናንተ ላይ የሚገዛው ጌታ በሰማይ እንዳለ ለሰው ፊትም እንዳያደላ ታውቃላችሁና።
9Ir jūs, šeimininkai, tą patį darykite jiems. Liaukitės grasinę, žinodami, kad ir jiems, ir jums yra Viešpats danguje ir Jis nedaro skirtumo tarp asmenų.
10በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።
10Pagaliau, mano broliai, būkite stiprūs Viešpatyje ir Jo galybės jėga.
11የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ።
11Apsirenkite visa Dievo ginkluote, kad galėtumėte pasipriešinti prieš velnio klastas.
12መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።
12Nes mes grumiamės ne su kūnu ir krauju, bet su kunigaikštystėmis, valdžiomis, šio amžiaus tamsybių valdovais ir dvasinėmis blogio jėgomis danguje.
13ስለዚህ በክፉው ቀን ለመቃወም፥ ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም እንድትችሉ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ አንሡ።
13Todėl imkitės visų Dievo ginklų, kad galėtumėte piktą dieną pasipriešinti ir, visa atlaikę, išstovėti.
14እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥ የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፥ በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤
14Tad stovėkite susijuosę savo strėnas tiesa, apsivilkę teisumo šarvais
16በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሡ፤
15ir apsiavę kojas pasiruošimu skelbti taikos Evangeliją.
17የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው።
16O svarbiausia, pasiimkite tikėjimo skydą, su kuriuo užgesinsite visas liepsnojančias piktojo strėles.
18በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤
17Pasiimkite ir išgelbėjimo šalmą bei Dvasios kalaviją, tai yra Dievo žodį,
19ደግሞ የወንጌልን ምሥጢር በግልጥ እንዳስታውቅ አፌን በመክፈት ቃል ይሰጠኝ ዘንድ ስለ እኔ ለምኑ፤
18visada melsdamiesi Dvasioje visokeriopomis maldomis ir prašymu. Ištvermingai budėkite, malda užtardami visus šventuosius
20ስለ ወንጌልም በሰንሰለት መልእክተኛ የሆንሁ፥ መናገር እንደሚገባኝ ስለ እርሱ በግልጥ እናገር ዘንድ ለምኑ።
19ir mane, kad, man atvėrus lūpas, būtų duotas žodis drąsiai atskleisti Evangelijos paslaptį,
21ነገር ግን እናንተ ደግሞ እንዴት እንዳለሁ ኑሮዬን እንድታውቁ የተወደደ ወንድምና በጌታ የታመነ አገልጋይ ቲኪቆስ ሁሉን ያስታውቃችኋል፤
20kurios pasiuntinys esu ir būdamas kalinys,­kad turėčiau drąsos kalbėti taip, kaip privalau kalbėti.
22ወሬአችንን እንድታውቁና ልባችሁን እንዲያጽናና ወደ እናንተ የምልከው ስለዚህ ምክንያት ነው።
21Kad ir jūs sužinotumėte, kaip man einasi ir ką veikiu, visa papasakos jums Tichikas, mylimas brolis ir ištikimas tarnas Viešpatyje.
23ከእግዚአብሔር አብ ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ፍቅር ከእምነት ጋር ለወንድሞች ይሁን።
22Aš tam jį ir pasiunčiau, kad jūs sužinotumėte apie mus ir kad jis paguostų jūsų širdis.
24ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ባለመጥፋት ከሚወዱ ሁሉ ጋር ጸጋ ይሁን፤ አሜን።
23Broliams ramybė ir meilė su tikėjimu nuo Dievo Tėvo ir Viešpaties Jėzaus Kristaus.
24Malonė visiems, kurie nuoširdžiai myli mūsų Viešpatį Jėzų Kristų! Amen.