Lithuanian

Amharic: New Testament

Galatians

1

1Paulius, apaštalas ne iš žmonių ir ne per žmogų, bet per Jėzų Kristų ir Jį prikėlusį iš numirusių Dievą Tėvą,
1በኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታንም ባነሣው በእግዚአብሔር አብ ሐዋርያ የሆነ እንጂ ከሰዎች ወይም በሰው ያልሆነ ጳውሎስ ከእኔም ጋር ያሉት ወንድሞች ሁሉ፥ ወደ ገላትያ አብያተ ክርስቲያናት፤
2ir kartu su manimi esantys broliai­Galatijos bažnyčioms.
3ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
3Malonė ir ramybė jums nuo Dievo Tėvo ir mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus,
4ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ።
4kuris atidavė save už mūsų nuodėmes, kad išgelbėtų mus nuo dabartinio blogo amžiaus pagal mūsų Dievo ir Tėvo valią,
5ለአብ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።
5kuriam šlovė per amžių amžius! Amen.
6በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤
6Stebiuosi, kad jūs nuo To, kuris pašaukė jus į Kristaus malonę, taip greitai persimetate prie kitokios evangelijos,
7እርሱ ግን ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች አሉ እንጂ።
7kuri, tarp kitko, nėra kitokia, o yra tik jus klaidinantys žmonės, norintys iškreipti Kristaus Evangeliją.
8ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።
8Bet nors ir mes patys ar angelas iš dangaus jums skelbtų kitokią evangeliją, negu mes jums paskelbėme,­tebūnie prakeiktas!
9አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
9Kaip anksčiau sakėme, taip ir dabar sakau dar kartą: jei kas jums skelbia kitokią evangeliją, negu esate priėmę,­tebūnie prakeiktas!
10ሰውን ወይስ እግዚአብሔርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባልሆንሁም።
10Ar aš ieškau žmonių palankumo, ar Dievo? Gal stengiuosi patikti žmonėms? Jei dar norėčiau patikti žmonėms, nebūčiau Kristaus tarnas.
11ወንድሞች ሆይ፥ በእኔ የተሰበከ ወንጌል እንደ ሰው እንዳይደለ አስታውቃችኋለሁ፤
11Aš sakau jums, broliai, kad mano paskelbtoji Evangelija nėra iš žmonių,
12ኢየሱስ ክርስቶስ ገልጦልኛል እንጂ እኔ ከሰው አልተቀበልሁትም አልተማርሁትምም።
12nes negavau jos iš žmogaus ir nebuvau jos išmokytas, bet gavau Jėzaus Kristaus apreiškimu.
13በአይሁድ ሥርዓት በፊት እንዴት እንደ ኖርሁ ሰምታችኋልና፤ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ያለ ልክ አሳድድና አጠፋ ነበር፥
13Jūs, be abejo, girdėjote, kaip kadaise aš elgiausi, išpažindamas judaizmą, kaip be saiko persekiojau Dievo bažnyčią ir grioviau ją.
14ለአባቶችም ወግ ከመጠን ይልቅ እየቀናሁ በወገኔ ዘንድ በዘመኔ ካሉት ብዙዎችን በአይሁድ ሥርዓት እበልጥ ነበር።
14Žydų religija buvau pralenkęs daugelį bendraamžių savo tautiečių, būdamas itin uolus dėl savo tėvų tradicijų.
15ነገር ግን በእናቴ ማኅፀን ሳለሁ የለየኝ በጸጋውም የጠራኝ እግዚአብሔር በአሕዛብ መካከል ስለ እርሱ ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ልጁን በእኔ ሁኔታ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ፥ ወዲያው ከሥጋና ከደም ጋር አልተማከርሁም፥
15Bet kai Dievas, kuris mane išskyrė dar esantį motinos įsčiose ir pašaukė savo malone, panorėjo
17ከእኔም በፊት ሐዋርያት ወደ ነበሩት ወደ ኢየሩሳሌም አልወጣሁም፥ ነገር ግን ወደ ዓረብ አገር ሄድሁ እንደ ገናም ወደ ደማስቆ ተመለስሁ።
16apreikšti manyje savo Sūnų, kad skelbčiau Jį pagonims, neskubėjau tartis su kūnu ir krauju
18ከዚህ ወዲያ ከሦስት ዓመት በኋላ ኬፋን ልጠይቅ ወደ ኢየሩሳሌም ወጥቼ ከእርሱ ጋር አሥራ አምስት ቀን ሰነበትሁ፤
17ir nenuvykau į Jeruzalę pas pirmiau už mane buvusius apaštalus, bet iškeliavau į Arabiją ir po to vėl grįžau į Damaską.
19ነገር ግን ከጌታ ወንድም ከያዕቆብ በቀር ከሐዋርያት ሌላ አላየሁም።
18Po trejų metų nukeliavau į Jeruzalę pasimatyti su Kefu ir pasilikau pas jį penkiolika dienų.
20ስለምፅፍላችሁም ነገር፥ እነሆ፥ በእግዚአብሔር ፊት ሐሰት አልናገርም።
19Kitų apaštalų man neteko matyti, tiktai Viešpaties brolį Jokūbą.
21ከዚያ ወዲያ ወደ ሶርያና ወደ ኪልቅያ አገር መጣሁ።
20Ką jums rašau, tvirtinu Dievo akivaizdoje, jog nemeluoju.
22በክርስቶስም ያሉት የይሁዳ ማኅበሮች ፊቴን አያውቁም ነበር፤
21Po to išvykau į Sirijos ir Kilikijos sritis.
23ነገር ግን። ቀድሞ እኛን ያሳድድ የነበረ፥ እርሱ በፊት ያጠፋው የነበረውን ሃይማኖት አሁን ይሰብካል ተብሎ ሲነገር ይሰሙ ነበር፤
22Iš veido aš buvau nepažįstamas Judėjos bažnyčioms, kurios Kristuje.
24ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበር።
23Jos buvo tik girdėję: tas, kuris mus kitados persekiojo, dabar skelbia tikėjimą, kurį kadaise griovė.
24Ir jos šlovino Dievą dėl manęs.