1Todėl ir mes, tokio didelio debesies liudytojų apsupti, nusimeskime visus apsunkinimus bei lengvai apraizgančią nuodėmę ir ištvermingai bėkime mums paskirtose lenktynėse,
1እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።
2žiūrėdami į mūsų tikėjimo pradininką ir atbaigėją Jėzų. Jis vietoj sau priderančio džiaugsmo, nepaisydamas gėdos, iškentėjo kryžių ir atsisėdo Dievo sosto dešinėje.
3በነፍሳችሁ ዝላችሁ እንዳትደክሙ፥ ከኃጢአተኞች በደረሰበት እንዲህ ባለ መቃወም የጸናውን አስቡ።
3Apsvarstykite, kaip Jis iškentė nuo nusidėjėlių tokį priešiškumą, kad nepailstumėte ir nesuglebtumėte savo sielomis!
4ከኃጢአት ጋር እየተጋደላችሁ ገና ደምን እስከ ማፍሰስ ድረስ አልተቃወማችሁም፤
4Jums dar neteko priešintis iki kraujų, kovojant su nuodėme.
5እንደ ልጆችም ከእናንተ ጋር። ልጄ ሆይ፥ የጌታን ቅጣት አታቅልል፥ በሚገሥጽህም ጊዜ አትድከም፤ ጌታ የሚወደውን ይቀጣዋልና፥ የሚቀበለውንም ልጅ ሁሉ ይገርፈዋል ብሎ የሚነጋገረውን ምክር ረስታችኋል።
5Jūs pamiršote paraginimą, kuris sako jums kaip sūnums: “Mano sūnau, nepaniekink Viešpaties auklybos ir nenusimink Jo baramas:
7ለመቀጣት ታገሡ፤ እግዚአብሔር እንደ ልጆች ያደርግላችኋልና፤ አባቱ የማይቀጣው ልጅ ማን ነው?
6nes kurį Viešpats myli, tą griežtai auklėja, ir plaka kiekvieną sūnų, kurį priima”.
8ነገር ግን ሁሉ የቅጣት ተካፋይ ሆኖአልና ያለ ቅጣት ብትኖሩ ዲቃላዎች እንጂ ልጆች አይደላችሁም።
7Jeigu jūs pakenčiat drausmę, Dievas elgiasi su jumis kaip su sūnumis. O kurio gi sūnaus tėvas griežtai neauklėja?
9ከዚህም በላይ የቀጡን የሥጋችን አባቶች ነበሩን እናፍራቸውም ነበር፤ እንዴትስ ይልቅ ለመናፍስት አባት አብልጠን ልንገዛና በሕይወት ልንኖር በተገባን?
8Bet jeigu jūs be drausmės, kuri visiems privaloma, vadinasi, jūs ne sūnūs, o pavainikiai.
10እነርሱ መልካም ሆኖ እንደ ታያቸው ለጥቂት ቀን ይቀጡን ነበርና፥ እርሱ ግን ከቅድስናው እንድንካፈል ለጥቅማችን ይቀጣናል።
9Jau mūsų kūno tėvai mus bausdavo, ir mes juos gerbėme. Tad argi nebūsime dar klusnesni dvasių Tėvui, kad gyventume?
11ቅጣት ሁሉ ለጊዜው የሚያሳዝን እንጂ ደስ የሚያሰኝ አይመስልም፥ ዳሩ ግን በኋላ ለለመዱት የሰላምን ፍሬ እርሱም ጽድቅን ያፈራላቸዋል።
10Juk anie savo nuožiūra mus drausmino neilgą laiką, o šis tai daro mūsų labui, kad taptume Jo šventumo dalininkais.
12ስለዚህ የላሉትን እጆች የሰለሉትንም ጉልበቶች አቅኑ፤
11Beje, kiekviena auklyba tam kartui atrodo ne linksma, o karti, bet vėliau ji atneša taikingų teisumo vaisių auklėtiniams.
13ያነከሰውም እንዲፈወስ እንጂ እንዳይናጋ፥ ለእግራችሁ ቅን መንገድ አድርጉ።
12Todėl pakelkite nuleistas rankas, sustiprinkite linkstančius kelius
14ከሰው ሁሉ ጋር ሰላምን ተከታተሉ ትቀደሱም ዘንድ ፈልጉ፥ ያለ እርሱ ጌታን ሊያይ የሚችል የለምና።
13ir ištiesinkite takus po savo kojomis, kad, kas luoša, neišnirtų, bet verčiau sugytų.
15የእግዚአብሔር ጸጋ ለማንም እንዳይጎድለው፥ ብዙዎቹም የሚረክሱበት አንድ መራራ ሥር ወደ ላይ በቅሎ እንዳያስጨንቅ፥ ሴሰኛም የሚሆን እንዳይገኝ፥
14Siekite santaikos su visais, siekite šventumo, be kurio niekas neregės Viešpaties.
16ወይም ስለ አንድ መብል በኵርነቱን እንደ ሸጠ እንደ ዔሳው ለዚህ ዓለም የሚመች ሰው እንዳይሆን ተጠንቀቁ።
15Žiūrėkite, kad kas neprarastų Dievo malonės, kad neišleistų daigų kokia karti šaknis ir nepadarytų vargo, suteršdama daugelį;
17ከዚያ በኋላ እንኳ በረከቱን ሊወርስ በወደደ ጊዜ እንደ ተጣለ ታውቃላችሁና፤ በእንባ ተግቶ ምንም ቢፈልገው ለንስሐ ስፍራ አላገኘምና።
16kad neatsirastų ištvirkėlių ir bedievių kaip Ezavas, už valgio kąsnį pardavęs pirmagimio teises.
18ሊዳሰስ ወደሚችል ወደሚቃጠልም እሳት ወደ ጭጋግም ወደ ጨለማም ወደ ዐውሎ ነፋስም ወደ መለከት ድምፅም ወደ ቃሎችም ነገር አልደረሳችሁምና፤
17Jūs žinote, kad jis ir paskui, norėdamas paveldėti palaiminimą, buvo atmestas, nes nerado progos atgailai, nors su ašaromis jos ieškojo.
19ያንም ነገር የሰሙት ሌላ ቃል እንዳይጨመርባቸው ለመኑ፤
18Jūs prisiartinote ne prie apčiuopiamo ir liepsnojančio ugnimi kalno ar prie tamsos, ar ūkanų, ar viesulo,
20እንስሳ እንኳ ተራራውን ቢነካ ተወግሮ ይሙት የምትለውን ትእዛዝ ሊታገሡ አልቻሉምና፤
19ar trimito skardenimo, ar žodžių skambesio, kurį išgirdę žmonės meldė, kad daugiau nebūtų ištarta nė žodžio.
21ሙሴም። እጅግ እፈራለሁ እንቀጠቀጥማለሁ እስኪል ድረስ የሚታየው እጅግ የሚያስፈራ ነበር፤
20Mat jie negalėjo pakelti įsakymo: “Net jeigu gyvulys paliestų kalną, jis privalo būti užmuštas akmenimis arba nušautas strėle”.
22ነገር ግን ወደ ጽዮን ተራራና ወደ ሕያው እግዚአብሔር ከተማ ደርሳችኋል፥ ወደ ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም፥ በደስታም ወደ ተሰበሰቡት ወደ አእላፋት መላእክት፥
21Anas reginys buvo toks baisus, jog Mozė pasakė: “Labai išsigandau ir visas drebu!”
23በሰማያትም ወደ ተጻፉ ወደ በኵራት ማኅበር፥ የሁሉም ዳኛ ወደሚሆን ወደ እግዚአብሔር፥ ፍጹማንም ወደ ሆኑት ወደ ጻድቃን መንፈሶች፥
22Bet jūs prisiartinote prie Siono kalno bei gyvojo Dievo miesto, dangiškosios Jeruzalės, prie nesuskaitomų tūkstančių angelų
24የአዲስም ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።
23ir šventiško susirinkimo, prie danguje įrašytųjų pirmagimių bažnyčios, prie visų Teisėjo Dievo, prie ištobulintų teisiųjų dvasių
25ለሚናገረው እምቢ እንዳትሉ ተጠንቀቁ፤ እነዚያ በምድር ላስረዳቸው እምቢ ባሉ ጊዜ ካላመለጡ፥ ከሰማይ ከመጣው ፈቀቅ የምንል እኛስ እንዴት እናመልጣለን?
24ir prie Naujosios Sandoros Tarpininko Jėzaus bei prie apšlakstymo kraujo, kuris kalba apie geresnius dalykus negu Abelio kraujas.
26በዚያም ጊዜ ድምፁ ምድርን አናወጠ፥ አሁን ግን። አንድ ጊዜ ደግሜ እኔ ሰማይን አናውጣለሁ እንጂ ምድርን ብቻ አይደለም ብሎ ተስፋ ሰጥቶአል።
25Žiūrėkite, kad neatstumtumėte kalbančiojo, nes jeigu anie neištrūko, kai atmetė Tą, kuris žemėje davė įspėjimų, tai juo labiau neištrūksime mes, nusigręžę nuo To, kuris kalba iš dangaus.
27ዳሩ ግን። አንድ ጊዜ ደግሜ የሚል ቃል፥ የማይናወጡት ጸንተው እንዲኖሩ፥ የሚናወጡት የተፈጠሩ እንደሚሆኑ ይለወጡ ዘንድ ያሳያል።
26Jo balsas anuomet drebino žemę, o dabar Jis pažadėjo, sakydamas: “Aš dar kartą sudrebinsiu ne tik žemę, bet ir dangų!”
28ስለዚህ የማይናወጥን መንግሥት ስለምንቀበል በማክበርና በፍርሃት እግዚአብሔርን ደስ እያሰኘን የምናመልክበትን ጸጋ እንያዝ፤
27Žodžiai “dar kartą” rodo, kad iš sutvertųjų dalykų bus pašalinti sudrebinamieji, kad pasiliktų tai, kas nesudrebinama.
29አምላካችን በእውነት የሚያጠፋ እሳት ነውና።
28Todėl, gaudami nesudrebinamą karalystę, tvirtai laikykimės malonės, kuria galime deramai tarnauti Dievui su pagarba ir baime,
29nes mūsų Dievas yra ryjanti ugnis.