Lithuanian

Amharic: New Testament

Hebrews

13

1Teišsilaiko broliška meilė.
1የወንድማማች መዋደድ ይኑር። እንግዶችን መቀበል አትርሱ፤ በዚህ አንዳንዶች ሳያውቁ መላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና።
2Nepamirškite svetingumo, nes per jį kai kurie, patys to nežinodami, priėmė viešnagėn angelus.
3ከእነርሱ ጋር እንደ ታሰረ ሆናችሁ እስሮችን አስቡ፥ የተጨነቁትንም ራሳችሁ ደግሞ በሥጋ እንዳለ ሆናችሁ አስቡ።
3Prisiminkite kalinius, tarsi kartu būdami įkalinti, prisiminkite tuos, su kuriais piktai elgiamasi, nes patys tebesate kūne.
4መጋባት በሁሉ ዘንድ ክቡር መኝታውም ንጹሕ ይሁን፤ ሴሰኞችንና አመንዝሮችን ግን እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል።
4Tebūna visų gerbiama santuoka ir nesuteptas santuokos patalas. O ištvirkėlius ir svetimautojus teis Dievas.
5አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ። አልለቅህም ከቶም አልተውህም ብሎአልና፤
5Gyvenkite be godumo pinigams, būkite patenkinti tuo, ką turite, nes Jis pats yra pasakęs: “Niekad Aš tavęs nepaliksiu ir nepamiršiu”.
6ስለዚህ በድፍረት። ጌታ ይረዳኛልና አልፈራም፤ ሰው ምን ያደርገኛል? እንላለን።
6Todėl galime su pasitikėjimu tarti: “Viešpats mano padėjėjas­aš nebijosiu! Ką gali padaryti man žmogus?”
7የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።
7Atsiminkite savo vadovus, kurie jums skelbė Dievo žodį. Įsižiūrėkite į jų gyvenimo vaisius, sekite jų tikėjimu.
8ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።
8Jėzus Kristus yra tas pats vakar, šiandien ir per amžius.
9ልዩ ልዩ ዓይነት በሆነ በእንግዳ ትምህርት አትወሰዱ፤ ልባችሁ በጸጋ ቢጸና መልካም ነው እንጂ በመብል አይደለም፤ በዚህ የሚሠሩባት አልተጠቀሙምና።
9Nesiduokite suklaidinami įvairių ir svetimų mokslų, nes gera, kai širdis sustiprinama malone, o ne valgiais, kurie nedavė naudos tiems, kurie jų laikėsi.
10መሠዊያ አለን፥ ከእርሱም ሊበሉ ድንኳኒቱን የሚያገለግሉ መብት የላቸውም።
10Mes turime aukurą, nuo kurio valgyti neturi teisės tie, kurie tarnauja palapinei.
11ሊቀ ካህናት ስለ ኃጢአት ወደ ቅድስት የእንስሶችን ደም ያቀርባልና፤ ሥጋቸው ግን ከሰፈሩ ውጭ ይቃጠላል።
11Juk kūnai gyvulių, kurių kraujas vyriausiojo kunigo įnešamas į šventyklą už nuodėmes, sudeginami už stovyklos.
12ስለዚህ ኢየሱስ ደግሞ በገዛ ደሙ ሕዝቡን እንዲቀድስ ከበር ውጭ መከራን ተቀበለ።
12Todėl ir Jėzus, norėdamas savo krauju pašventinti tautą, kentėjo už vartų.
13እንግዲህ ነቀፌታውን እየተሸከምን ወደ እርሱ ወደ ሰፈሩ ውጭ እንውጣ፤
13Taigi išeikime pas Jį už stovyklos, nešdami Jo paniekinimą.
14በዚህ የምትኖር ከተማ የለችንምና፥ ነገር ግን ትመጣ ዘንድ ያላትን እንፈልጋለን።
14Čia mes neturime išliekančio miesto, bet ieškome būsimojo.
15እንግዲህ ዘወትር ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት፥ ማለት ለስሙ የሚመሰክሩ የከንፈሮችን ፍሬ፥ በእርሱ እናቅርብለት።
15Todėl per Jį visada aukokime Dievui šlovinimo auką, tai yra Jo vardą garbinančių lūpų vaisių.
16ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋልና።
16Nepamirškite daryti gera ir dalintis su kitais, nes tokios aukos patinka Dievui.
17ለዋኖቻችሁ ታዘዙና ተገዙ፤ እነርሱ ስሌትን እንደሚሰጡ አድርገው፥ ይህንኑ በደስታ እንጂ በኃዘን እንዳያደርጉት፥ ይህ የማይጠቅማችሁ ነበርና፥ ስለ ነፍሳችሁ ይተጋሉ።
17Klausykite savo vadovų ir būkite jiems atsidavę, nes jie budi jūsų sielų labui, būdami atsakingi už jas; jie tai tedaro su džiaugsmu, o ne dūsaudami, nes tai nebūtų jums naudinga.
18ጸልዩልን፤ በነገር ሁሉ በመልካም እንድንኖር ወደን፥ መልካም ሕሊና እንዳለን ተረድተናልና።
18Melskite už mus, nes esame įsitikinę turį gerą sąžinę ir norį visame kame dorai elgtis.
19ይልቁንም ፈጥኜ እንድመለስላችሁ ይህን ታደርጉ ዘንድ አጥብቄ እለምናችኋለሁ።
19Itin prašau melsti, kad būčiau greičiau jums sugrąžintas.
20በዘላለም ኪዳን ደም ለበጎች ትልቅ እረኛ የሆነውን ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ያወጣው የሰላም አምላክ፥
20Ramybės Dievas, amžinosios Sandoros krauju išvedęs iš numirusių didįjį avių Ganytoją­mūsų Viešpatį Jėzų,
21በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በፊቱ ደስ የሚያሰኘውን በእናንተ እያደረገ፥ ፈቃዱን ታደርጉ ዘንድ በመልካም ሥራ ሁሉ ፍጹማን ያድርጋችሁ፤ ለእርሱ እስከ ዘላለም ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን።
21teištobulina jus kiekvienam geram darbui, kad vykdytumėte Jo valią, Jam veikiant jumyse, kas Jo akims patinka per Jėzų Kristų. Jam šlovė per amžių amžius! Amen.
22ወንድሞች ሆይ፥ የምክርን ቃል እንድትታገሡ እመክራችኋለሁ፥ በጥቂት ቃል ጽፌላችኋለሁና።
22Aš maldauju jus, broliai, kantriai priimkite šį paraginimo žodį: juk parašiau jums trumpai.
23ወንድማችን ጢሞቴዎስ እንደ ተፈታ እወቁ፥ ቶሎ ብሎም ቢመጣ ከእርሱ ጋር አያችኋለሁ።
23Žinokite, kad mūsų brolis Timotiejus yra išleistas laisvėn. Jei jis greitai atvyks, ir aš su juo drauge pamatysiu jus.
24ለዋኖቻችሁ ሁሉና ለቅዱሳን ሁሉ ሰላምታ አቅርቡልኝ። ከኢጣልያ የሆኑቱ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
24Sveikinkite visus savo vadovus ir visus šventuosius. Jus sveikina broliai iš Italijos.
25ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።
25Malonė teesie su jumis visais! Amen.