Lithuanian

Amharic: New Testament

James

1

1Jokūbas, Dievo ir Viešpaties Jėzaus Kristaus tarnas, siunčia sveikinimus dvylikai pasklidusių giminių.
1የእግዚአብሔርና የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ያዕቆብ ለተበተኑ ለአሥራ ሁለቱ ወገኖች፤ ሰላም ለእናንተ ይሁን።
2Mano broliai, laikykite didžiausiu džiaugsmu, kai patenkate į visokius išbandymus.
2ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት
3Žinokite, kad jūsų tikėjimo išbandymas ugdo ištvermę,
4ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም።
4o ištvermė tesubręsta iki galo, kad būtumėte tobuli, subrendę ir nieko nestokotumėte.
5ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል።
5Jei kuriam iš jūsų trūksta išminties, teprašo Dievą, kuris visiems dosniai duoda ir nepriekaištauja, ir jam bus suteikta.
6ነገር ግን በምንም ሳይጠራጠር በእምነት ይለምን፤ የሚጠራጠር ሰው በነፋስ የተገፋና የተነቃነቀ የባሕርን ማዕበል ይመስላልና።
6Bet tegul prašo tikėdamas, nė kiek neabejodamas, nes abejojantis panašus į jūros bangą, varinėjamą ir blaškomą vėjo.
7ሁለት አሳብ ላለው በመንገዱም ሁሉ ለሚወላውል ለዚያ ሰው ከጌታ ዘንድ አንዳች እንዲያገኝ አይምሰለው።
7Toksai žmogus tenemano ką nors gausiąs iš Viešpaties,­
9የተዋረደው ወንድም ግን በከፍታው፥ ባለ ጠጋም በውርደቱ ይመካ፤ እንደ ሣር አበባ ያልፋልና።
8toks svyruojantis, visuose savo keliuose nepastovus žmogus.
11ፀሐይ ከትኵሳት ጋር ይወጣልና፥ ሣርንም ያጠወልጋልና፥ አበባውም ይረግፋልና፥ የመልኩም ውበት ይጠፋልና፤ እንዲሁ ደግሞ ባለ ጠጋው በመንገዱ ይዝላል።
9Tesigiria pažemintas brolis savo išaukštinimu,
12በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።
10o turtuolis savo pažeminimu, nes jis išnyks kaip lauko gėlė.
13ማንም ሲፈተን። በእግዚአብሔር እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚአብሔር በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።
11Juk pakyla saulė, jos kaitra išdžiovina žolyną, ir jo žiedas nubyra, jo išvaizdos grožis pranyksta. Taip ir turtuolis sunyks savo keliuose.
14ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታለል ይፈተናል።
12Palaimintas žmogus, kuris ištveria pagundymą, nes, kai bus išbandytas, jis gaus gyvenimo vainiką, kurį Viešpats pažadėjo Jį mylintiems.
15ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኃጢአትን ትወልዳለች፤ ኃጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች።
13Nė vienas gundomas tenesako: “Esu Dievo gundomas”. Dievas negali būti gundomas blogiu ir pats nieko negundo.
16የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ አትሳቱ።
14Kiekvienas yra gundomas, savo paties geismo pagrobtas ir suviliotas.
17በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ።
15Paskui užsimezgęs geismas pagimdo nuodėmę, o užbaigta nuodėmė gimdo mirtį.
18ለፍጥረቱ የበኵራት ዓይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን።
16Neapsigaukite, mano mylimi broliai!
19ስለዚህ፥ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ ለቍጣም የዘገየ ይሁን፤
17Kiekvienas geras davinys ir kiekviena tobula dovana yra iš aukštybių, nužengia nuo šviesybių Tėvo, kuriame nėra permainų ir nė šešėlio keitimosi.
20የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።
18Savo valia Jis pagimdė mus tiesos žodžiu, kad būtume tarsi Jo kūrinių pirmieji vaisiai.
21ስለዚህ ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ አስወግዳችሁ፥ ነፍሳችሁን ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም የተተከለውን ቃል በየዋህነት ተቀበሉ።
19Žinokite, mano mylimi broliai: kiekvienas žmogus tebūna greitas klausyti, lėtas kalbėti, lėtas pykti.
22ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።
20Žmogaus rūstybė nedaro Dievo teisumo.
23ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው ይመስላል፤
21Todėl, atmetę visą nešvarą bei piktybės gausą, su romumu priimkite įdiegtąjį žodį, kuris gali išgelbėti jūsų sielas.
24ራሱን አይቶ ይሄዳልና፥ ወዲያውም እንደ ምን እንደ ሆነ ይረሳል።
22Būkite žodžio vykdytojai, o ne vien klausytojai, apgaudinėjantys patys save.
25ነገር ግን ነጻ የሚያወጣውን ፍጹሙን ሕግ ተመልክቶ የሚጸናበት፥ ሥራንም የሚሠራ እንጂ ሰምቶ የሚረሳ ያልሆነው፥ በሥራው የተባረከ ይሆናል።
23Jei kas tėra žodžio klausytojas, o ne vykdytojas, tai jis panašus į žmogų, kuris žiūri į savo gimtąjį veidą veidrodyje.
26አንደበቱን ሳይገታ ልቡን እያሳተ እግዚአብሔርን የሚያመልክ የሚመስለው ማንም ቢኖር የእርሱ አምልኮ ከንቱ ነው።
24Pasižiūrėjo į save ir nuėjo, ir bematant pamiršo, koks buvo.
27ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።
25Bet kas įsižiūri į tobuląjį laisvės įstatymą ir jį vykdo, kas tampa nebe klausytojas užuomarša, bet darbo vykdytojas, tas bus palaimintas savo darbuose.
26Jei kas iš jūsų mano esąs pamaldus ir nepažaboja savo liežuvio, bet apgaudinėja savo širdį, to pamaldumas tuščias.
27Tyras ir nesuteptas pamaldumas prieš Dievą ir Tėvą yra: lankyti našlaičius ir našles jų sielvarte ir saugoti save nesuterštą šiuo pasauliu.