Lithuanian

Amharic: New Testament

Hebrews

2

1Todėl turime būti labai dėmesingi tam, ką girdėjome, kad nepraplauktume pro šalį.
1ስለዚህ ከሰማነው ነገር ምናልባት እንዳንወሰድ፥ ለእርሱ አብልጠን ልንጠነቀቅ ያስፈልገናል።
2Nes jei per angelus paskelbtas žodis buvo tvirtas ir kiekvienas nusižengimas bei neklusnumas susilaukdavo teisėto atlygio,
2በመላእክት የተነገረው ቃል ጽኑ ከሆነ፥ መተላለፍና አለመታዘዝም ሁሉ የጽድቅን ብድራት ከተቀበለ፥ እኛስ እንዲህ ያለውን ታላቅ መዳን ቸል ብንለው፥ እንዴት እናመልጣለን?
3tai kaipgi pabėgsime mes, nepaisydami tokio didžio išgelbėjimo? Jis, prasidėjęs Viešpaties skelbimu, buvo mums patvirtintas tų, kurie Jį girdėjo,
3ይህ በጌታ በመጀመሪያ የተነገረ ነበርና፥ የሰሙትም ለእኛ አጸኑት፥
4Dievui liudijant ženklais ir stebuklais, visokiais galingais darbais ir Šventosios Dvasios dovanomis, paskirstytomis Jo valia.
4እግዚአብሔርም እርሱ ራሱ እንደ ፈቀደ በምልክትና በድንቅ ነገር በልዩ ልዩ ተአምራትም፥ መንፈስ ቅዱስንም በማደል አብሮ መሰከረለት።
5Ne angelams Jis pajungė ateities pasaulį, apie kurį kalbame.
5ስለ እርሱ የምንናገርበትን የሚመጣውን ዓለም ለመላእክት ያስገዛው አይደለምና።
6Bet kažkas kažkur paliudijo, sakydamas: “Kas yra žmogus, kad jį atsimeni, ar žmogaus sūnus, kad juo rūpiniesi?
6ነገር ግን አንዱ በአንድ ስፍራ። ታስበው ዘንድ ሰው ምንድር ነው? ወይስ ትጎበኘው ዘንድ የሰው ልጅ ምንድር ነው?
7Padarei jį trumpam laikui žemesnį už angelus, šlove ir garbe jį apvainikavai ir pastatei jį virš savo rankų darbų,
7ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አሳነስኸው፤ የክብርና የምስጋና ዘውድ ጫንህለት፥ በእጆችህም ሥራ ላይ ሾምኸው፤
8visa paklojai po jo kojomis”. Jeigu jau visa paklojo, tai nepaliko nieko, kas nebūtų jam paklota. Vis dėlto dabar mes dar nematome, jog visa jam paklota.
8ሁሉን ከእግሮቹ በታች አስገዛህለት ብሎ መሰከረ። ሁሉን ከእርሱ በታች ባስገዛ ጊዜ ያልተገዛለት ምንም አልተወምና። አሁን ግን ሁሉ እንደ ተገዛለት ገና አናይም፤
9Bet matome Tą, trumpam laikui padarytą žemesnį už angelus­Jėzų, už mirties kentėjimus apvainikuotą šlove ir garbe. Reikėjo, kad Dievo malone už kiekvieną Jis paragautų mirties.
9ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።
10Nes Tam, dėl kurio ir iš kurio yra viskas, priderėjo, vedant daugybę vaikų į garbę, kentėjimais ištobulinti jų išgelbėjimo Vadovą.
10ብዙ ልጆችን ወደ ክብር ሲያመጣ የመዳናቸውን ራስ በመከራ ይፈጽም ዘንድ፥ ከእርሱ የተነሣ ሁሉ በእርሱም ሁሉ ለሆነ፥ ለእርሱ ተገብቶታልና።
11Juk šventintojas ir šventinamieji­visi kyla iš vieno. Todėl Jis nesigėdija juos vadinti broliais,
11የሚቀድሰውና የሚቀደሱት ሁሉ ከአንድ ናቸውና፤
12sakydamas: “Aš paskelbsiu Tavo vardą savo broliams, vidury susirinkimo Tave šlovinsiu giesme”.
13ስለዚህም ምክንያት። ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ በማኅበርም መካከል በዜማ አመሰግንሃለሁ፤ ደግሞም። እኔ በእርሱ እታመናለሁ፤ ደግሞም። እነሆኝ እኔን እግዚአብሔር የሰጠኝንም ልጆች ሲል ወንድሞች ብሎ ሊጠራቸው አያፍርም።
13Ir vėl: “Aš Juo pasitikėsiu”. Ir vėl: “Štai Aš ir mano vaikai, kuriuos man davė Dievas”.
14እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።
14Kadangi vaikų kraujas ir kūnas bendri, tai ir Jis lygiomis juos prisiėmė, kad mirtimi sunaikintų tą, kuris turėjo mirties jėgą, tai yra velnią,
16የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም።
15ir išvaduotų tuos, kurie, bijodami mirties, visam gyvenimui buvo patekę į vergiją.
17ስለዚህ የሕዝብን ኃጢአት ለማስተስረይ፥ ለእግዚአብሔር በሆነው ነገር ሁሉ የሚምርና የታመነ ሊቀ ካህናት እንዲሆን፥ በነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው።
16Iš tiesų Jam rūpėjo ne angelai, o Abraomo palikuonys.
18እርሱ ራሱ ተፈትኖ መከራን ስለ ተቀበለ የሚፈተኑትን ሊረዳቸው ይችላልና።
17Todėl Jis turėjo visu kuo tapti panašus į brolius, kad būtų gailestingas ir ištikimas Dievui vyriausiasis Kunigas ir permaldautų už žmonių nuodėmes.
18Pats iškentęs gundymus, Jis gali padėti tiems, kurie yra gundomi.