Lithuanian

Amharic: New Testament

Hebrews

1

1Daugel kartų ir įvairiais būdais praeityje Dievas yra kalbėjęs tėvams per pranašus,
1ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ፥
2o šiomis paskutinėmis dienomis prakalbo mums per Sūnų, kurį paskyrė visa ko paveldėtoju ir per kurį sutvėrė pasaulius.
2ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
3Jis, Dievo šlovės spindesys ir Jo esybės tikslus atvaizdas, viską laikantis savo jėgos žodžiu, pats nuplovęs mūsų nuodėmes, atsisėdo Didybės dešinėje aukštybėse,
3እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
4tapdamas tiek pranašesnis už angelus, kiek prakilnesnį už juos paveldėjo vardą.
4ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
5Kuriam gi angelų kada nors Jis yra pasakęs: “Tu esi mano Sūnus, šiandien pagimdžiau Tave”?! Ir vėl: “Aš Jam būsiu Tėvas, o Jis bus man Sūnus”.
5ከመላእክትስ። አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም። እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል
6Ir vėl, įvesdamas Pirmagimį į pasaulį, Jis sako: “Tepagarbina Jį visi Dievo angelai”.
6ያለው ከቶ ለማን ነው? ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ። የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
7O apie angelus sako: “Jis daro savo angelus vėjais ir savo tarnus­ugnies liepsnomis”.
7ስለ መላእክትም። መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ
8O Sūnui: “Tavo sostas, Dieve, amžių amžiams, ir teisingumo skeptras yra tavo karalystės skeptras.
8ይላል፤ ስለ ልጁ ግን። አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
9Tu pamilai teisumą ir nekentei nedorybės, todėl patepė Tave Dievas, Tavo Dievas, džiaugsmo aliejumi gausiau negu Tavo bičiulius”.
9ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ
10Ir: “Iš pradžių Tu, Viešpatie, padėjai pamatus žemei, ir dangūs­ Tavo rankų darbas.
10ይላል። ደግሞ። ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
11Jie pražus, o Tu pasiliksi, jie visi sudils lyg drabužis,
11እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
12ir kaip apsiaustą Tu juos suvyniosi, ir jie bus pakeisti. Bet Tu esi tas pats, ir Tavo metai nesibaigs”.
12እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም
13O kuriam iš angelų Jis yra kada sakęs: “Sėskis mano dešinėje, kol Aš patiesiu Tavo priešus, kaip pakojį po Tavo kojomis”?
13ይላል። ነገር ግን ከመላእክት። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ
14Argi jie visi nėra tarnaujančios dvasios, išsiųstos tarnauti tiems, kurie paveldės išgelbėjimą?
14ከቶ ለማን ብሎአል? ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?