1Paulius, Kristaus Jėzaus kalinys, ir brolis Timotiejus mūsų mylimajam bendradarbiui Filemonui,
1የክርስቶስ ኢየሱስ እስር ጳውሎስ ወንድሙም ጢሞቴዎስ፥ ለተወደደውና አብሮን ለሚሠራ ለፊልሞና፥
2mylimai seseriai Apfijai, mūsų bendražygiui Archipui ir tavo namuose esančiai bažnyčiai:
2ለእኅታችንም ለአፍብያ፥ ከእኛም ጋር አብሮ ወታደር ለሆነ ለአርክጳ፥ በቤትህም ላለች ቤተ ክርስቲያን፤
3malonė jums ir ramybė nuo Dievo, mūsų Tėvo, ir Viešpaties Jėzaus Kristaus!
3ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
4Aš dėkoju Dievui, visada prisimindamas tave savo maldose,
4በጌታ በኢየሱስ ዘንድ በቅዱሳንም ሁሉ ዘንድ ስላለህ ስለ ፍቅርህና ስለ እምነትህ ሰምቼ፥ በጸሎቴ እያሳሰብሁ ሁልጊዜ አምላኬን አመሰግናለሁ፤
5nes girdžiu apie tavo tikėjimą ir meilę Viešpačiui Jėzui ir visiems šventiesiems.
6የእምነትህም ኅብረት፥ በእኛ ዘንድ ያለውን በጎ ነገር ሁሉ በማወቅ፥ ለክርስቶስ ኢየሱስ ፍሬ እንዲያፈራ እለምናለሁ፤
6Meldžiu, kad tavo dalyvavimas tikėjime taptų veiksmingas per pažinimą visokio gėrio, esančio mumyse Kristuje Jėzuje.
7የቅዱሳን ልብ በአንተ ስራ ስለ ዐረፈ፥ ወንድሜ ሆይ፥ በፍቅርህ ብዙ ደስታንና መጽናናትን አግኝቼአለሁና።
7Mes turime didelį džiaugsmą ir paguodą iš tavo meilės, nes tu, broli, atgaivinai šventųjų širdis.
8ስለዚህ የሚገባውን አዝህ ዘንድ በክርስቶስ ምንም እንኳ ብዙ ድፍረት ቢኖረኝ፥
8Nors galiu labai drąsiai Kristuje tau įsakyti, kas tinka,
9ይልቁንም እንደዚህ የሆንሁ እኔ ጳውሎስ ሽማግሌው፥ አሁንም ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስ እስር የሆንሁ፥ ስለ ፍቅር እለምናለሁ።
9bet verčiau prašau vardan meilės toks, koks esu: aš, Paulius, senyvas žmogus, o šiuo metu ir Jėzaus Kristaus kalinys,
10አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።
10prašau tave už savo vaiką,už Onesimą, kurio tėvu tapau, būdamas surakintas.
12እርሱን እልከዋለሁ፤
11Seniau jis buvo tau nenaudingas, o dabar ir tau, ir man naudingas.
13አንተም ልቤ እንደሚሆን ተቀበለው። እኔስ በወንጌል እስራት ስለ አንተ እንዲያገለግለኝ ለራሴ ላስቀረው እፈቅድ ነበር፥
12Siunčiu jį atgal. Todėl priimk jį kaip mano paties širdį.
14ነገር ግን በጎነትህ በፈቃድህ እንጂ በግድ እንዳይሆን፥ ሳልማከርህ ምንም እንኳ ላደርግ አልወደድሁም።
13Norėjau jį pasilaikyti, kad jis tavo vietoje man patarnautų, kol esu kalinamas dėl Evangelijos,
15ተቀብለህ ለዘላለም እንድትይዘው ስለዚህ ምናልባት ለጊዜው ተለይቶሃልና፤
14tačiau be tavo sutikimo nenorėjau nieko daryti, kad tavo geras darbas būtų atliktas laisva valia, o ne tartum iš prievartos.
16ከእንግዲህ ወዲህ እንደ ባሪያ አይሆንም፥ ነገር ግን ለእኔ በተለየ የተወደደ ወንድም ከሆነ፥ ለአንተማ ይልቅ በስጋውም በጌታም ዘንድ ከባሪያ የሚሻል የተወደደ ወንድም እንዴት አይሆንም።
15Galbūt jis tam ir buvo laikinai atskirtas, kad galėtum jį priimti amžinai,
17እንግዲህ እንደ ባልንጀራ ብትቈጥረኝ፥ እንደ እኔ አድርገህ ተቀበለው።
16jau ne kaip vergą, o daugiau kaip mylimą brolį, ypatingą man, o juo labiau tau, ir pagal kūną, ir Viešpatyje.
18በአንዳች ነገር የበደለህ ቢኖር ግን ወይም ብድር ያለበት እንደሆነ፥ ይህን በእኔ ላይ ቍጠር፤
17Tad jeigu laikai mane draugu, priimk jį kaip mane.
19እኔ ጳውሎስ። እኔ እመልሰዋለሁ ብዬ በእጄ እጽፋለሁ፤ ከዚህም በላይ ለእኔ የራስህ ደግሞ ብድር እንዳለብህ አልልህም።
18O jeigu jis yra tau padaręs skriaudą ar turi skolos,įrašyk tai į mano sąskaitą.
20አዎን፥ ወንድሜ ሆይ፥ በጌታ እኔ እንድጠቀምብህ ይሁን፤ በክርስቶስ ልቤን አሳርፍልኝ።
19Aš, Paulius, rašau savo ranka: atlyginsiu,neminint, jog man ir pats save esi skolingas.
21ከምልህ ይልቅ አብልጠህ እንድታደርግ አውቄ እንድትታዘዝም ታምኜ እጽፍልሃለሁ።
20Taip, broli, norėčiau pasinaudoti tavimi Viešpatyje: atgaivink mano širdį Viešpatyje!
22ደግሞ ከዚህም ጋር የማስተናገጃ ቤት አዘጋጅልኝ፤ በጸሎታችሁ ለእናንተ እንድሰጥ ተስፋ አደርጋለሁና።
21Rašau tau, pasitikėdamas tavo klusnumu ir žinodamas, jog padarysi daugiau, negu prašau.
23በክርስቶስ ኢየሱስ ከእኔ ጋር የታሰረ ኤጳፍራ
22Tad kartu paruošk man ir svečių kambarį, nes turiu vilties, jog jūsų maldų dėka būsiu jums dovanotas.
24አብረውኝም የሚሰሩ ማርቆስና አርስጥሮኮስ ዴማስም ሉቃስም ሰላምታ ያቀርቡልሃል።
23Tave sveikina Epafras, mano kalėjimo bičiulis Kristuje Jėzuje,
25የጌታችን የኢሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከመንፈሳችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።
24mano bendradarbiai Morkus, Aristarchas, Demas, Lukas.
25Viešpaties Jėzaus Kristaus malonė tebūna su jūsų dvasia! Amen.