Lithuanian

Amharic: New Testament

Hebrews

8

1Bet iš to, ką sakome, svarbiausia yra štai kas: mes turime tokį vyriausiąjį Kunigą, kuris danguje atsisėdo Didybės sosto dešinėje
1ከተናገርነውም ዋና ነገሩ ይህ ነው፤ በሰማያት በግርማው ዙፋን ቀኝ የተቀመጠ እንዲህ ያለ ሊቀ ካህናት አለን፤
2ir tarnauja šventykloje bei tikroje palapinėje, kurią pastatė ne žmogus, o Viešpats.
2እርሱም የመቅደስና የእውነተኛይቱ ድንኳን አገልጋይ ነው፥ እርስዋም በሰው ሳይሆን በጌታ የተተከለች ናት።
3Kiekvienas vyriausiasis kunigas skiriamas aukoti dovanas ir aukas, tad ir šis privalo turėti, ką aukoti.
3ሊቀ ካህናት ሁሉ መባንና መሥዋዕትን ሊያቀርብ ይሾማልና፤ ስለዚህም ለዚህ ደግሞ የሚያቀርበው አንዳች ሊኖረው የግድ ነው።
4Jeigu Jis būtų žemėje, Jis nebūtų kunigas, nes čia yra kunigai, kurie pagal įstatymą aukoja dovanas.
4እንግዲህ በምድር ቢኖርስ፥ እንደ ሕግ መባን የሚያቀርቡት ስላሉ፥ ካህን እንኳ ባልሆነም፤
5Jie tarnauja dangiškųjų dalykų paveikslui ir šešėliui, panašiai kaip buvo pamokytas Mozė, kai rengėsi statyti palapinę: “Žiūrėk,­sako Jis,­kad visa padarytum pagal tą pavyzdį, kuris tau buvo parodytas ant kalno”.
5እነርሱም ሙሴ ድንኳኒቱን ሊሠራ ሳለ እንደ ተረዳ፥ ለሰማያዊ ነገር ምሳሌና ጥላ የሚሆነውን ያገለግላሉ። በተራራው እንደ ተገለጠልህ ምሳሌ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ተጠንቀቅ ብሎት ነበርና።
6Bet dabar Jis gavo juo prakilnesnį tarnavimą, juo tobulesnės, geresniais pažadais besiremiančios Sandoros tarpininkas yra.
6አሁን ግን በሚሻል ተስፋ ቃል በተመሠረተ በሚሻል ኪዳን ደግሞ መካከለኛ እንደሚሆን በዚያ ልክ እጅግ የሚሻል አገልግሎት አግኝቶአል።
7Jeigu ta pirmoji Sandora būtų buvusi be trūkumų, nebūtų reikėję ieškoti vietos antrajai.
7ፊተኛው ኪዳን ነቀፋ ባይኖረው፥ ለሁለተኛው ስፍራ ባልተፈለገም ነበር።
8Jis sakė, peikdamas juos: “Štai ateina dienos,­sako Viešpats,­ kai Aš su Izraelio namais ir Judo namais sudarysiu naują Sandorą.
8እነርሱን እየነቀፈ ይላቸዋልና። እነሆ፥ ከእስራኤል ቤትና ከይሁዳ ቤት ጋር አዲስ ኪዳን የምገባበት ወራት ይመጣል ይላል ጌታ፤
9Ne tokią Sandorą, kokią buvau sudaręs su jų tėvais tą dieną, kai paėmiau juos už rankos, norėdamas išvesti iš Egipto žemės. Jie neišsaugojo mano Sandoros, ir Aš juos apleidau,­sako Viešpats.­
9ከግብፅ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደገባሁት ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው ይላል ጌታ።
10Štai kokia bus Sandora, kurią sudarysiu su Izraelio namais, praslinkus anoms dienoms,­sako Viešpats:­Aš duosiu savo įstatymus jų protams ir juos įrašysiu jų širdyse, ir būsiu jų Dievas, ir jie bus mano tauta.
10ከዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነውና ይላል ጌታ፤ ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ በልባቸውም እጽፈዋለሁ፥ እኔም አምላክ እሆንላቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑልኛል።
11Ir nė vienas nebemokys savo artimo nei savo brolio, sakydamas: ‘Pažink Viešpatį!’, nes visi mane pažins nuo mažiausio iki didžiausio.
11እያንዳንዱም ጐረቤቱን እያንዳንዱም ወንድሙን። ጌታን እወቅ ብሎ አያስተምርም ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ያውቁኛልና።
12Aš būsiu gailestingas dėl jų neteisumo ir jų nuodėmių bei nedorybių daugiau nebeprisiminsiu”.
12ዓመፃቸውን እምራቸዋለሁና፥ ኃጢአታቸውንም ደግሜ አላስብም።
13Sakydamas “naują Sandorą”, Jis nurodė, kad pirmoji yra pasenusi. O kas pasensta ir nukaršta, to greit nebeliks.
13አዲስ በማለቱ ፊተኛውን አስረጅቶአል፤ አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ሊጠፋ ቀርቦአል።