Lithuanian

Amharic: New Testament

Hebrews

9

1Tiesa, ir pirmoji Sandora turėjo tarnavimo Dievui potvarkius ir žemišką šventyklą.
1ፊተኛይቱም ደግሞ የአገልግሎት ስርዓትና የዚህ ዓለም የሆነው መቅደስ ነበራት።
2Buvo įrengta palapinė: priešakinė dalis, kur buvo žvakidė, stalas ir padėtinės duonos kepalai, vadinosi Šventoji.
2የመጀመሪያይቱ ድንኳን ተዘጋጅታ ነበርና፥ በእርስዋም ቅድስት በምትባለው ውስጥ መቅረዙና ጠረጴዛው የመስዋዕቱም ኅብስት ነበረባት፤
3Už antrosios uždangos buvo palapinės dalis, vadinama Šventų švenčiausioji.
3ከሁለተኛውም መጋረጃ ወዲያ ቅድስተ ቅዱሳን የምትባለው ድንኳን ነበረች፥
4Ten stovėjo auksinis smilkytuvas ir iš visų šonų auksu apmušta Sandoros skrynia, kurioje buvo auksinis ąsotis su mana, išsprogusi Aarono lazda ir Sandoros plokštės.
4በዚያም ውስጥ የወርቅ ማዕጠንት ነበረ ሁለንተናዋም በወርቅ የተለበጠች የኪዳን ታቦት፤ በእርስዋም ውስጥ መና ያለባት የወርቅ መሶብና የበቀለች የአሮን በትር የኪዳኑም ጽላት ነበሩ፥
5Viršum jos buvo šlovės cherubai, kurie gaubė sutaikinimo dangtį. Apie tai dabar nėra reikalo smulkiau kalbėti.
5በላይዋም ማስተስሪያውን የሚጋርዱ የክብር ኪሩቤል ነበሩ፤ ስለ እነዚህም ስለ እያንዳንዳቸው ልንናገር አሁን አንችልም።
6Esant tokiai sąrangai, į priekinę palapinės dalį visada eina kunigai atlikti apeigų,
6ይህም እንደዚህ ተዘጋጅቶ ሳለ፥ ካህናት አገልግሎታቸውን እየፈጸሙ ዘወትር በፊተኛይቱ ድንኳን ይገቡባታል፤
7o į antrąją­kartą per metus vienas tik vyriausiasis kunigas, ir tai ne be kraujo, kurį aukoja už save ir už tautos nuodėmes, padarytas dėl nežinojimo.
7በሁለተኛይቱ ግን ሊቀ ካህናት ብቻውን በዓመት አንድ ጊዜ ይገባባታል፥ እርሱም ሰለ ራሱና ስለ ሕዝቡ ስሕተት የሚያቀርበውን ደም ሳይዝ አይገባም፤
8Šitaip Šventoji Dvasia nurodo, kad kelias į Šventų švenčiausiąją dar nėra atviras, kol tebestovi pirmoji palapinė,
8ፊተኛይቱም ድንኳን በዚህ ገና ቆማ ሳለች፥ ወደ ቅድስት የሚወስደው መንገድ ገና እንዳልተገለጠ መንፈስ ቅዱስ ያሳያል።
9kuri yra dabartinio laikotarpio atvaizdas. Joje aukojamos dovanos ir aukos, kurios negali padaryti aukotojo sąžinėje tobulo,
9ይህም ለአሁኑ ጊዜ ምሳሌ ነው፥ እንደዚህም መባና መስዋዕት ይቀርባሉ፤ እነዚህም እስከ መታደስ ዘመን ድረስ የተደረጉ፥ ስለ ምግብና ስለ መጠጥም ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም የሚሆኑ የሥጋ ሥርዓቶች ብቻ ናቸውና የሚያመልከውን በህሊና ፍጹም ሊያደርጉት አይችሉም።
10bet apima tik valgius, gėrimus, įvairius apiplovimus ir kūniškus potvarkius, galiojančius iki atnaujinimo.
11ነገር ግን ክርስቶስ ይመጣ ዘንድ ላለው መልካም ነገር ሊቀ ካህናት ሆኖ፥ በምትበልጠውና በምትሻለው በእጆችም ባልተሠራች ማለት ለዚህ ፍጥረት ባልሆነች ድንኳን፥
11Bet Kristus, atėjęs kaip būsimųjų gėrybių vyriausiasis Kunigas, pro aukštesnę ir tobulesnę palapinę, ne rankų darbo, tai yra ne šitos kūrinijos,
12የዘላለምን ቤዛነት አግኝቶ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ቅድስት በገዛ ደሙ ገባ እንጂ በፍየሎችና በጥጆች ደም አይደለም።
12taip pat ne ožių ar veršių krauju, o savuoju krauju vieną kartą visiems laikams įžengė į Švenčiausiąją ir įvykdė amžinąjį atpirkimą.
13የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥
13Jeigu jaučių bei ožių kraujas ir telyčios pelenai per apšlakstymą pašventina susitepusius, kad kūnas būtų švarus,
14ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን?
14tai nepalyginti labiau kraujas Kristaus, kuris per amžinąją Dvasią paaukojo save kaip auką be dėmės Dievui, nuvalys jūsų sąžinę nuo mirties darbų, kad tarnautumėte gyvajam Dievui.
15ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት የዘላለምን ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ እርሱ የአዲስ ኪዳን መካከለኛ ነው።
15Ir todėl Jis yra naujosios Sandoros tarpininkas, kad, įvykus mirčiai pirmojoje Sandoroje padarytiems nusikaltimams atpirkti, pašauktieji gautų amžinojo palikimo pažadą.
16ኑዛዜ ያለ እንደሆነ የተናዛዡን ሞት ማርዳት የግድ ነውና፤
16Kur tik yra testamentas, ten būtina įrodyti testatoriaus mirtį.
17ሰው ሲሞት ኑዛዜው ይጸናልና፥ ተናዛዡ በሕይወት ሲኖር ግን ከቶ አይጠቅምም።
17Testamentas įgyja galią, mirus jo sudarytojui, o jam tebesant gyvam, testamentas negalioja.
18ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አልተመረቀም።
18Štai kodėl ir pirmoji Sandora nebuvo patvirtinta be kraujo.
19ሙሴም ትእዛዛትን ሁሉ እንደ ሕጉ ለሕዝቡ ሁሉ ከተናገረ በኋላ፥ የጥጆችንና የፍየሎችን ደም ከውኃና ከቀይ የበግ ጠጕር ከሂሶጵም ጋር ይዞ። እግዚአብሔር ያዘዘላችሁ የኪዳን ደም ይህ ነው ብሎ በመጽሐፉና በሕዝቡ ሁሉ ላይ ረጨው።
19Paskelbęs visai tautai visus įstatymo nuostatus, Mozė, paėmęs veršių bei ožių kraujo su vandeniu ir purpurinės vilnos su yzopu, apšlakstė pačią knygą ir visą tautą,
21እንዲሁም በድንኳኒቱና በማገልገያው ዕቃ ሁሉ ደምን ረጨ።
20sakydamas: “Tai yra kraujas Sandoros, kurią įsakė jums Dievas!”
22እንደ ሕጉም ከጥቂቶች በቀር ነገር ሁሉ በደም ይነጻል፥ ደምም ሳይፈስ ስርየት የለም።
21Jis taip pat apšlakstė krauju palapinę ir visus tarnavimo indus.
23እንግዲህ በሰማያት ያሉትን የሚመስለው ነገር በዚህ ሊነጻ እንጂ በሰማያት ያሉቱ ራሳቸው ከእርሱ ይልቅ በሚበልጥ መስዋዕት ሊነጹ የግድ ነበረ።
22Taip pat beveik viskas pagal įstatymą apvaloma krauju, ir be kraujo praliejimo nėra atleidimo.
24ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።
23Todėl dangiškųjų dalykų atvaizdai turėjo būti šitaip apvalomi, o patys dangaus dalykai­geresnėmis aukomis negu šitos.
25ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤
24Mat Kristus įžengė ne į rankų darbo šventyklą­tikrosios atvaizdą, bet į patį dangų, kad dabar pasirodytų už mus Dievo akivaizdoje.
26እንዲህ ቢሆንስ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ መከራ ሊቀበል ባስፈለገው ነበር፤ አሁን ግን በዓለም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ሊሽር አንድ ጊዜ ተገልጦአል።
25Ir ne tam, kad pakartotinai aukotų save, kaip daro vyriausiasis kunigas, kuris kasmet įeina į Švenčiausiąją su svetimu krauju,­
27ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥
26tuomet Kristui būtų reikėję daugelį kartų kentėti nuo pasaulio sutvėrimo. Bet dabar Jis vieną kartą pasirodė amžių pabaigoje, kad savo auka sunaikintų nuodėmę.
28እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ፥ የብዙዎችን ኃጢአት ሊሸከም አንድ ጊዜ ከተሰዋ በኋላ፥ ያድናቸው ዘንድ ለሚጠባበቁት ሁለተኛ ጊዜ ያለ ኃጢአት ይታይላቸዋል።
27Ir kaip žmonėms skirta vieną kartą mirti, o po to­teismas,
28taip ir Kristus, vieną kartą paaukotas, kad pasiimtų daugelio nuodėmes, antrą kartą pasirodys be nuodėmės Jo laukiančiųjų išgelbėjimui.