Lithuanian

Amharic: New Testament

Luke

1

1Kadangi daugelis rašė pasakojimą apie pas mus buvusius įvykius,
1የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥ በኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እኔ ደግሞ ስለ ተማርኸው ቃል እርግጡን እንድታውቅ በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ።
2kaip mums perdavė nuo pradžios savo akimis mačiusieji ir buvusieji žodžio tarnai,
5በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።
3tai ir aš, rūpestingai viską nuo pradžios ištyręs, nusprendžiau surašyti tau, garbingasis Teofiliau, sutvarkytą pasakojimą,
6ሁለቱም በጌታ ትእዛዝና ሕግጋት ሁሉ ያለ ነቀፋ እየሄዱ በእግዚአብሔር ፊት ጻድቃን ነበሩ።
4kad įsitikintum tikrumu mokymo, kurio buvai išmokytas.
7ኤልሳቤጥም መካን ነበረችና ልጅ አልነበራቸውም፤ ሁለቱም በዕድሜያቸው አርጅተው ነበር።
5Judėjos karaliaus Erodo dienomis gyveno kunigas, vardu Zacharijas, iš Abijos skyriaus. Jis turėjo žmoną, vardu Elžbietą, iš Aarono palikuonių.
8እርሱም በክፍሉ ተራ በእግዚአብሔር ፊት ሲያገለግል፥
6Jie abu buvo teisūs Dievo akyse ir nepriekaištingai vykdė visus Viešpaties įsakymus bei nuostatus.
9እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ ለማጠን ዕጣ ደረሰበት።
7Juodu neturėjo vaikų, nes Elžbieta buvo nevaisinga, ir abu sulaukę senyvo amžiaus.
10በዕጣንም ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ በውጭ ቆመው ይጸልዩ ነበር።
8Kartą Zacharijas, atėjus eilei, tarnavo Dievui kaip kunigas ir, pagal paprotį,
11የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
9kunigų burtu teko jam, įėjus į Viešpaties šventyklą, smilkyti smilkalus.
12ዘካርያስም ባየው ጊዜ ደነገጠ፥ ፍርሃትም ወደቀበት።
10Smilkymo valandą lauke meldėsi gausi žmonių minia.
13መልአኩም እንዲህ አለው። ዘካርያስ ሆይ፥ ጸሎትህ ተሰምቶልሃልና አትፍራ ሚስትህ ኤልሳቤጥም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፥ ስሙንም ዮሐንስ ትለዋለህ።
11Tada jam pasirodė Viešpaties angelas, stovintis smilkymo aukuro dešinėje.
14ደስታና ተድላም ይሆንልሃል፥ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል።
12Pamatęs jį, Zacharijas sumišo, ir jį apėmė baimė.
15በጌታ ፊት ታላቅ ይሆናልና፥ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣም፤ ገናም በእናቱ ማኅፀን ሳለ መንፈስ ቅዱስ ይሞላበታል፤
13Bet angelas jam tarė: “Nebijok, Zacharijau, nes tavo malda išklausyta. Tavo žmona Elžbieta pagimdys tau sūnų, o tu jį pavadinsi Jonu.
16ከእስራኤልም ልጆች ብዙዎችን ወደ ጌታ ወደ አምላካቸው ይመልሳል።
14Tau bus džiaugsmas ir linksmybė, ir daugelis džiaugsis jo gimimu,
17እርሱም የተዘጋጁትን ሕዝብ ለጌታ እንዲያሰናዳ፥ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች የማይታዘዙትንም ወደ ጻድቃን ጥበብ ይመልስ ዘንድ በኤልያስ መንፈስና ኃይል በፊቱ ይሄዳል።
15nes jis bus didis Viešpaties akyse. Jis negers vyno nei stiprių gėrimų. Ir nuo pat gimimo jis bus kupinas Šventosios Dvasios,
18ዘካርያስም መልአኩን። እኔ ሽማግሌ ነኝ ምስቴም በዕድሜዋ አርጅታለችና ይህን በምን አውቃለሁ? አለው።
16ir daugybę Izraelio vaikų atvers į Viešpatį, jų Dievą.
19መልአኩም መልሶ። እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፥ እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር፤
17Elijo dvasia ir jėga jis eis pirma Viešpaties, kreipdamas tėvų širdis į vaikus ir neklusniuosius į teisiųjų nusistatymą, kad parengtų Viešpačiui paruoštą tautą”.
20እነሆም፥ በጊዜው የሚፈጸመውን ቃሌን ስላላመንህ፥ ይህ ነገር እስከሚሆን ቀን ድረስ ዲዳ ትሆናለህ መናገርም አትችልም አለው።
18Tada Zacharijas atsakė angelui: “Kaip tai aš patirsiu? Aš gi jau senas, ir mano žmona nebejauna”.
21ሕዝቡም ዘካርያስን ይጠብቁት ነበር፤ በቤተ መቅደስም ውስጥ ስለ ዘገየ ይደነቁ ነበር።
19Angelas jam atsakė: “Aš esu Gabrielius, stovintis Dievo akivaizdoje. Esu atsiųstas kalbėti su tavimi ir pranešti tau šią linksmą žinią.
22በወጣም ጊዜ ሊነግራቸው አልቻለም፥ በቤተ መቅደስም ራእይ እንዳየ አስተዋሉ፤ እርሱም ይጠቅሳቸው ነበር፤ ድዳም ሆኖ ኖረ።
20Štai tu tapsi nebylys ir negalėsi kalbėti iki tos dienos, kurią tai įvyks, nes nepatikėjai mano žodžiais, kurie išsipildys savo metu”.
23የማገልገሉም ወራት ሲፈጸም ወደ ቤቱ ሄደ።
21Tuo tarpu žmonės laukė Zacharijo ir stebėjosi, kad jis taip ilgai užtrunka šventykloje.
24ከዚህም ወራት በኋላ ሚስቱ ኤልሳቤጥ ፀነሰችና። ነቀፌታዬን ከሰው መካከል ያስወግድልኝ ዘንድ ጌታ በተመለከተበት ወራት እንዲህ አድርጎልኛል ስትል ራስዋን አምስት ወር ሰወረች።
22Išėjęs jis negalėjo prakalbėti, ir jie suprato, kad jis turėjęs šventykloje regėjimą. Jis aiškinosi jiems ženklais ir pasiliko nebylys.
26በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥
23Tarnavimo dienoms pasibaigus, jis grįžo namo.
27ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
24Praslinkus kiek laiko, jo žmona Elžbieta pastojo ir penkis mėnesius slėpėsi, sakydama:
28መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ። ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።
25“Tai Viešpats man davė; Jis dabar teikėsi atimti mano pažeminimą žmonių akyse”.
29እርስዋም ባየችው ጊዜ ከንግግሩ በጣም ደነገጠችና። ይህ እንዴት ያለ ሰላምታ ነው? ብላ አሰበች።
26Šeštame mėnesyje angelas Gabrielius buvo Dievo pasiųstas į Galilėjos miestą Nazaretą
30መልአኩም እንዲህ አላት። ማርያም ሆይ፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸጋ አግኝተሻልና አትፍሪ።
27pas mergelę, sužadėtą su vyru, vardu Juozapas, iš Dovydo namų; o mergelės vardas buvo Marija.
31እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
28Atėjęs pas ją, angelas tarė: “Sveika, malonėmis apdovanotoji! Viešpats su tavimi! Palaiminta tu tarp moterų!”
32እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤
29Jį pamačiusi, ji sumišo nuo jo žodžių ir galvojo, ką toks pasveikinimas reiškia.
33በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘለላም ይነግሣል፥ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።
30O angelas jai tarė: “Nebijok, Marija, tu radai malonę pas Dievą!
34ማርያምም መልአኩን። ወንድ ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆናል? አለችው።
31Štai tu pradėsi įsčiose ir pagimdysi Sūnų, kurį pavadinsi Jėzumi.
35መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት። መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።
32Jis bus didis ir vadinsis Aukščiausiojo Sūnus. Viešpats Dievas duos Jam Jo tėvo Dovydo sostą;
36እነሆም ዘመድሽ ኤልሳቤጥ፥ እርስዋ ደግሞ በእርጅናዋ ወንድ ልጅ ፀንሳለች፥ ለእርስዋም መካን ትባል ለነበረችው ይህ ስድስተኛ ወር ነው፤
33Jis valdys Jokūbo namus per amžius, ir Jo karalystei nebus galo”.
37ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
34Marija paklausė angelą: “Kaip tai įvyks, jeigu aš nepažįstu vyro?”
38ማርያምም። እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ አለች። መልአኩም ከእርስዋ ሄደ።
35Angelas jai atsakė, tardamas: “Šventoji Dvasia nužengs ant tavęs, ir Aukščiausiojo jėga apgaubs tave; todėl ir gimęs iš tavęs bus šventas ir vadinamas Dievo Sūnumi.
39ማርያምም በዚያ ወራት ተነሥታ ወደ ተራራማው አገር ወደ ይሁዳ ከተማ ፈጥና ወጣች፥
36Tavo giminaitė Elžbieta, kuri buvo laikoma nevaisinga, pradėjo sūnų senatvėje, ir šis mėnuo yra šeštas jai,
40ወደ ዘካርያስም ቤት ገብታ ኤልሳቤጥን ተሳለመቻት።
37nes Dievui nėra negalimų dalykų”.
41ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥
38Tada Marija atsakė: “Štai aš Viešpaties tarnaitė, tebūnie man pagal tavo žodį”. Ir angelas nuo jos pasitraukė.
42በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች። አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
39Tomis dienomis Marija atsikėlusi skubiai iškeliavo į Judėjos kalnyno miestą.
43የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
40Ji nuėjo į Zacharijo namus ir pasveikino Elžbietą.
44እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና።
41Vos tik Elžbieta išgirdo Marijos sveikinimą, suspurdėjo kūdikis jos įsčiose, o pati Elžbieta tapo kupina Šventosios Dvasios.
45ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።
42Ji balsiai sušuko ir tarė: “Palaiminta tu tarp moterų, ir palaimintas tavo įsčių vaisius!
46ማርያምም እንዲህ አለች።
43Iš kur man tai, kad mano Viešpaties motina aplanko mane?!
47ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤
44Štai vos tik tavo pasveikinimas pasiekė mano ausis, suspurdėjo iš džiaugsmo kūdikis mano įsčiose.
48የባሪያይቱን ውርደት ተመልክቶአልና። እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤
45Laiminga patikėjusi, nes išsipildys, kas Viešpaties jai pasakyta”.
49ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው።
46O Marija prabilo: “Mano siela šlovina Viešpatį,
50ምሕረቱም ለሚፈሩት እስከ ትውልድና ትውልድ ይኖራል።
47ir mano dvasia džiaugiasi Dievu, savo Gelbėtoju,
51በክንዱ ኃይል አድርጎአል፤ ትዕቢተኞችን በልባቸው አሳብ በትኖአል፤
48nes Jis pažvelgė į nuolankią savo tarnaitę. Štai nuo dabar palaiminta mane vadins visos kartos,
52ገዥዎችን ከዙፋናቸው አዋርዶአል፤ ትሑታንንም ከፍ አድርጎአል፤
49nes didžių dalykų padarė man Galingasis, ir šventas yra Jo vardas!
53የተራቡትን በበጎ ነገር አጥግቦአል፤ ባለ ጠጎችንም ባዶአቸውን ሰዶአቸዋል።
50Jis gailestingas iš kartos į kartą tiems, kurie Jo bijosi.
54ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል።
51Jis parodė savo rankos galybę ir išsklaidė išdidžios širdies žmones.
56ማርያምም ሦስት ወር የሚያህል በእርስዋ ዘንድ ተቀመጠች ወደ ቤትዋም ተመለሰች።
52Jis numėtė galiūnus nuo sostų ir išaukštino žemuosius.
57የኤልሳቤጥም የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ፥ ወንድ ልጅም ወለደች።
53Alkstančius gėrybėmis apdovanojo, turtuolius tuščiomis paleido.
58ጎረቤቶችዋም ዘመዶችዋም ጌታ ምሕረቱን እንዳገነነላት ሰምተው ከእርስዋ ጋር ደስ አላቸው።
54Jis padėjo savo tarnui Izraeliui, prisimindamas gailestingumą,
59በስምንተኛውም ቀን ሕፃኑን ሊገርዙት መጡ፥ በአባቱም ስም ዘካርያስ ሊሉት ወደዱ።
55kaip buvo žadėjęs mūsų protėviams­Abraomui ir jo palikuonims per amžius”.
60እናቱ ግን መልሳ። አይሆንም፥ ዮሐንስ ይባል እንጂ አለች።
56Marija išbuvo su Elžbieta apie tris mėnesius ir sugrįžo į savo namus.
61እነርሱም። ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሉአት።
57Elžbietai atėjo metas gimdyti, ir ji susilaukė sūnaus.
62አባቱንም ማን ሊባል እንዲወድ ጠቀሱት።
58Jos kaimynai ir giminės, išgirdę, kokį didį gailestingumą parodė jai Viešpats, džiaugėsi kartu su ja.
63ብራናም ለምኖ። ስሙ ዮሐንስ ነው ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ።
59Aštuntą dieną jie susirinko berniuko apipjaustyti ir norėjo jį pavadinti tėvo vardu­Zachariju.
64ያንጊዜም አፉ ተከፈተ መላሱም ተፈታ እግዚአብሔርንም እየባረከ ተናገረ።
60Atsakydama jo motina tarė: “O, ne! Jis vadinsis Jonas”.
65ለጎረቤቶቻቸውም ሁሉ ፍርሃት ሆነ፤ ይህም ሁሉ ነገር በይሁዳ በተራራማው አገር ሁሉ ተወራ፤
61Jie jai sakė: “Bet niekas tavo giminėje neturi šito vardo”.
66የሰሙትም ሁሉ። እንኪያ ይህ ሕፃን ምን ይሆን? እያሉ በልባቸው አኖሩት፤ የጌታ እጅ ከእርሱ ጋር ነበረችና።
62Jie ženklais paklausė tėvą, kaip jis norėtų pavadinti kūdikį.
67አባቱ ዘካርያስም መንፈስ ቅዱስ ሞላበትና ትንቢት ተናገረ እንዲህም አለ።
63Šis, pareikalavęs rašomosios lentelės, užrašė: “Jo vardas­Jonas”. Ir visi stebėjosi.
68የእስራኤል ጌታ አምላክ ይባረክ፥ ጐብኝቶ ለሕዝቡ ቤዛ አድርጎአልና፤
64Tuoj pat atsivėrė jo lūpos, atsirišo liežuvis, ir jis kalbėjo, šlovindamas Dievą.
69ከጥንት ጀምሮ በነበሩት በቅዱሳን ነቢያት አፍ እንደ ተናገረ፥ በብላቴናው በዳዊት ቤት የመዳን ቀንድን አስነስቶልናል፤
65Visus kaimynus apėmė baimė, ir po visą Judėjos kalnyną sklido kalbos apie šiuos įvykius.
71ማዳኑም ከወደረኞቻችንና ከሚጠሉን ሁሉ እጅ ነው፤
66Visi girdėjusieji dėjosi tai į širdį ir klausinėjo: “Kas gi bus iš to vaiko?” Ir Viešpaties ranka buvo su juo.
72እንደዚህ ለአባቶቻችን ምሕረት አደረገ፤ ለአባታችን ለአብርሃምም የማለውን መሐላውን ቅዱሱን ኪዳን አሰበ፤
67Kūdikio tėvas Zacharijas tapo pilnas Šventosios Dvasios ir pranašavo:
74በእርሱም ከጠላቶቻችን እጅ ድነን በዘመናችን ሁሉ ያለ ፍርሃት በቅድስናና በጽድቅ በፊቱ እንድናገለግለው ሰጠን።
68“Tebūna palaimintas Viešpats, Izraelio Dievas, kad aplankė savo tautą ir atnešė jai išvadavimą.
76ደግሞም አንተ ሕፃን ሆይ፥ የልዑል ነቢይ ትባላለህ፥ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሄዳለህና፤
69Jis iškėlė mums išgelbėjimo ragą savo tarno Dovydo namuose,
77እንደዚህም የኃጢአታቸው ስርየት የሆነውን የመዳን እውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ፤
70kaip nuo senų senovės buvo skelbęs savo šventųjų pranašų lūpomis,
78ይህም ከላይ የመጣ ብርሃን በጐበኘበት በአምላካችን ምሕረትና ርኅራኄ ምክንያት ነው፤
71jog mus išgelbės nuo priešų ir iš rankos tų, kurie mūsų nekenčia,
79ብርሃኑም በጨለማና በሞት ጥላ ተቀምጠው ላሉት ያበራል እግሮቻችንንም በሰላም መንገድ ያቀናል።
72tuo parodydamas mūsų protėviams gailestingumą ir atsimindamas savo šventąją sandorą,
80ሕፃኑም አደገ በመንፈስም ጠነከረ፥ ለእስራኤልም እስከ ታየበት ቀን ድረስ በምድረ በዳ ኖረ።
73priesaiką, duotą mūsų tėvui Abraomui, jog leis mums,
74išvaduotiems iš priešų, be baimės Jam tarnauti
75per visas mūsų gyvenimo dienas šventumu ir teisumu Jo akyse.­
76O tu, vaikeli, būsi vadinamas Aukščiausiojo pranašu, nes eisi pirma Viešpaties veido Jam kelio paruošti;
77tu mokysi Jo žmones pažinti išgelbėjimą per jų nuodėmių atleidimą
78ir širdingiausią mūsų Dievo gailestingumą, su kuriuo aplankė mus aušra iš aukštybių,
79kad apšviestų esančius tamsoje ir mirties šešėlyje, kad pakreiptų mūsų žingsnius į ramybės kelią”.
80Kūdikis augo ir tvirtėjo dvasia. Jis gyveno dykumoje iki pat savo viešo pasirodymo Izraeliui dienos.