Lithuanian

Amharic: New Testament

Luke

3

1Penkioliktais ciesoriaus Tiberijaus viešpatavimo metais, Poncijui Pilotui valdant Judėją, Erodui esant Galilėjos tetrarchu, jo broliui Pilypui­Iturėjos bei Trachonitidės krašto tetrarchu, Lisanijui­Abilenės tetrarchu,
1ጢባርዮስ ቄሣርም በነገሠ በአሥራ አምስተኛይቱ ዓመት፥ ጴንጤናዊው ጲላጦስም በይሁዳ ሲገዛ፥ ሄሮድስም በገሊላ የአራተኛው ክፍል ገዥ፥ ወንድሙ ፊልጶስም በኢጡርያስ በጥራኮኒዶስም አገር የአራተኛው ክፍል ገዥ፥ ሊሳኒዮስም በሳቢላኒስ የአራተኛው ክፍል ገዥ ሆነው ሳሉ፥
2prie vyriausiųjų kunigų Ano ir Kajafo, buvo Viešpaties žodis Zacharijo sūnui Jonui dykumoje.
2ሐናና ቀያፋም ሊቃነ ካህናት ሳሉ፥ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ዘካርያስ ልጅ ወደ ዮሐንስ በምድረ በዳ መጣ።
3Jis apėjo visą Pajordanę, skelbdamas atgailos krikštą nuodėmėms atleisti,
3በነቢዩ በኢሳይያስ ቃል መጽሐፍ። የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ፤ ዐዘቅቱ ሁሉ ይሙላ ተራራውና ኮረብታውም ሁሉ ዝቅ ይበል፥ ጠማማውም የቀና መንገድ ይሁን፥ ሸካራውም መንገድ ትክክል ይሁን፤ ሥጋም የለበሰ ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ ተብሎ እንደ ተጻፈ ለኃጢአት ስርየት የንስሐን ጥምቀት እየሰበከ በዮርዳኖስ ዙሪያ ወዳለችው አገር ሁሉ መጣ።
4kaip parašyta pranašo Izaijo žodžių knygoje: “Dykumoje šaukiančiojo balsas: ‘Paruoškite Viešpačiui kelią, ištiesinkite Jam takus!
7ስለዚህ ከእርሱ ሊጠመቁ ለወጡት ሕዝብ እንዲህ ይላቸው ነበር። እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?
5Kiekvienas slėnis tebūna užpiltas, kiekvienas kalnas bei kalnelis­nulygintas. Kreivi keliai tetampa tiesūs, o duobėti­išlyginti.
8እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ፤ በልባችሁም። አብርሃም አባት አለን ማለትን አትጀምሩ፤ ከእነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር እንዲችል እላችኋለሁና።
6Ir kiekvienas kūnas išvys Dievo išgelbėjimą’ ”.
9አሁንስ ምሳር ደግሞ በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።
7Ateinančioms pas jį krikštytis minioms Jonas sakė: “Angių išperos, kas perspėjo jus bėgti nuo besiartinančios rūstybės?
10ሕዝቡም። እንግዲህ ምን እናድርግ? ብለው ይጠይቁት ነበር።
8Duokite vaisių, vertų atgailos! Ir nebandykite ramintis: ‘Mūsų tėvas­Abraomas’. Aš jums sakau, kad Dievas gali pažadinti Abraomui vaikų iš šitų akmenų.
11መልሶም። ሁለት ልብስ ያለው ለሌለው ያካፍል፥ ምግብም ያለው እንዲሁ ያድርግ ይል ነበር።
9Štai kirvis jau prie medžių šaknų. Kiekvienas medis, kuris neduoda gerų vaisių, yra nukertamas ir įmetamas į ugnį”.
12ቀራጮችም ደግሞ ሊጠመቁ መጥተው። መምህር ሆይ፥ ምን እናድርግ? አሉት።
10Minios jį klausė: “Ką gi mums daryti?!”
13ከታዘዘላችሁ አብልጣችሁ አትውሰዱ አላቸው።
11Jis joms atsakė: “Kas turi dvi tunikas, tepasidalina su neturinčiu, ir kas turi maisto, tegul taip pat daro”.
14ጭፍሮችም ደግሞ። እኛ ደግሞ ምን እናድርግ? ብለው ይጠይቁት ነበር። እርሱም። በማንም ግፍ አትሥሩ ማንንም በሐሰት አትክሰሱ፥ ደመወዛችሁም ይብቃችሁ አላቸው።
12Ėjo ir muitininkai krikštytis ir klausė: “Mokytojau, ką mums daryti?”
15ሕዝቡም ሲጠብቁ ሳሉ ሁሉም በልባቸው ስለ ዮሐንስ። ይህ ክርስቶስ ይሆንን? ብለው ሲያስቡ ነበር፥
13Jis sakė jiems: “Nereikalaukite daugiau, kaip jums nustatyta”.
16ዮሐንስ መልሶ። እኔስ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ነገር ግን የጫማውን ጠፍር መፍታት ከማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ ይመጣል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል፤
14Taip pat ir kariai klausė: “Ką mums daryti?” Jis jiems atsakė: “Nieko neskriauskite, melagingai neskųskite, tenkinkitės savo alga”.
17መንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል አላቸው።
15Žmonėms esant apimtiems lūkesčio ir visiems mąstant širdyse apie Joną, ar kartais jis ne Kristus,
18ስለዚህ ሕዝቡን በብዙ ሌላ ምክር እየመከራቸው ወንጌልን ይሰብክላቸው ነበር፤
16Jonas visiems kalbėjo: “Aš, tiesa, krikštiju jus vandeniu, bet ateina už mane galingesnis, kuriam aš nevertas atrišti sandalų dirželio. Jis krikštys jus Šventąja Dvasia ir ugnimi.
19የአራተኛው ክፍል ገዥ ሄሮድስ ግን፥ ስለ ሄሮድያዳ ስለ ወንድሙ ስለ ፊልጶስ ሚስትና ሄሮድስ ስላደረገው ሌላ ክፋት ሁሉ ዮሐንስ ስለ ገሠጸው፥
17Jo rankoje vėtyklė: Jis kruopščiai išvalys savo kluoną ir surinks kviečius į klėtį, o pelus sudegins neužgesinama ugnimi”.
20ይህን ደግሞ ከሁሉ በላይ ጨምሮ ዮሐንስን በወኅኒ አገባው።
18Ir dar daug kitų paraginimų jis davė tautai, skelbdamas Gerąją naujieną.
21ሕዝቡም ሁሉ ከተጠመቁ በኋላ ኢየሱስ ደግሞ ተጠመቀ። ሲጸልይም ሰማይ ተከፈተ፥
19Tetrarchas Erodas, Jono baramas dėl Erodiados, savo brolio žmonos, ir dėl visų piktadarybių, kurias buvo padaręs,
22መንፈስ ቅዱስም በአካል መልክ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ወረደ፤ የምወድህ ልጄ አንተ ነህ፥ በአንተ ደስ ይለኛል የሚል ድምፅም ከሰማይ መጣ።
20pridėjo prie jų dar ir tai, kad uždarė Joną į kalėjimą.
23ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ የኤሊ ልጅ፥
21Kai, visai tautai krikštijantis, ir Jėzus pakrikštytas meldėsi, atsivėrė dangus,
24የማቲ ልጅ፥ የሌዊ ልጅ፥ የሚልኪ ልጅ፥
22ir Šventoji Dvasia kūnišku pavidalu nusileido ant Jo tarsi balandis, o balsas iš dangaus prabilo: “Tu mano mylimasis Sūnus, Tavimi Aš gėriuosi”.
25የዮና ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥ የማታትዩ ልጅ፥ የአሞጽ ልጅ፥ የናሆም ልጅ፥ የኤሲሊም ልጅ
23Jėzui buvo apie trisdešimt metų, kai Jis pradėjo veikti. Jis buvo laikomas sūnumi Juozapo, Helio,
26የናጌ ልጅ፥ የማአት ልጅ፥ የማታትዩ ልጅ የሴሜይ ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥
24Matato, Levio, Melchio, Janajo, Juozapo,
27የዮዳ ልጅ፥ የዮናን ልጅ፥ የሬስ ልጅ፥ የዘሩባቤል ልጅ፥ የሰላትያል ልጅ፥ የኔሪ ልጅ፥
25Matatijo, Amoso, Naumo, Heslio, Nagajo,
28የሚልኪ ልጅ፥ የሐዲ ልጅ፥ የዮሳስ ልጅ፥ የቆሳም ልጅ፥ የኤልሞዳም ልጅ፥ የኤር ልጅ፥
26Maato, Matatijo, Semeino, Josecho, Jodos,
29የዮሴዕ ልጅ፥ የኤልዓዘር ልጅ የዮራም ልጅ፥ የማጣት ልጅ፥ የሌዊ ልጅ፥
27Joanano, Resos, Zorobabelio, Salatielio, Nerio,
30የስምዖን ልጅ፥ የይሁዳ ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥
28Melchio, Adijo, Kosamo, Elmadamo, Ero,
31የዮናን ልጅ፥ የኤልያቄም ልጅ፥ የሜልያ ልጅ፥ የማይናን ልጅ፥ የማጣት ልጅ፥ የናታን ልጅ
29Jėzaus, Eliezero, Jorimo, Matato, Levio,
32የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥
30Simeono, Judo, Juozapo, Jonamo, Eliakimo,
33የነአሶን ልጅ፥ የአሚናዳብ ልጅ፥ የአራም ልጅ፥ የአሮኒ ልጅ፥ የኤስሮም ልጅ፥
31Melėjo, Menos, Matatos, Natano, Dovydo,
34የፋሬስ ልጅ፥ የይሁዳ ልጅ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ የይስሐቅ ልጅ፥ የአብርሃም ልጅ፥ የታራ ልጅ፥
32Jesės, Jobedo, Boozo, Salmono, Naasono,
35የናኮር ልጅ፥ የሴሮህ ልጅ፥ የራጋው ልጅ፥ የፋሌቅ ልጅ፥ የአቤር ልጅ፥ የሳላ ልጅ፥
33Aminadabo, Aramo, Esromo, Faro, Judo,
36የቃይንም ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥
34Jokūbo, Izaoko, Abraomo, Taros, Nachoro,
37የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥
35Serucho, Ragaujo, Faleko, Ebero, Salos,
38የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ።
36Kainamo, Arfaksado, Semo, Nojaus, Lamecho,
37Matūzalio, Henocho, Jareto, Maleleelio, Kainamo,
38Eno, Seto, Adomo, Dievo.