1Sukvietęs dvylika savo mokinių, Jėzus davė jiems jėgą ir valdžią prieš visus demonus ir gydyti ligoms.
1አሥራ ሁለቱንም ሐዋርያት በአንድነት ወደ እርሱ ጠርቶ በአጋንንት ሁሉ ላይ ደዌንም ይፈውሱ ዘንድ ኃይልና ሥልጣን ሰጣቸው፤
2Po to išsiuntė juos skelbti Dievo karalystės ir gydyti ligonių.
2የእግዚአብሔርንም መንግሥት እንዲሰብኩና ድውዮችን እንዲፈውሱ ላካቸው፥
3Jis pasakė jiems: “Nieko neimkite kelionei: nei lazdos, nei krepšio, nei duonos, nei pinigų. Neturėkite nė dviejų tunikų.
3እንዲህም አላቸው። በትርም ቢሆን፥ ከረጢትም ቢሆን፥ እንጀራም ቢሆን፥ ብርም ቢሆን ለመንገድ ምንም አትያዙ፥ ሁለት እጀ ጠባብም አይሁንላችሁ።
4Į kuriuos tik namus įeisite, tenai pasilikite ir iš ten toliau keliaukite.
4በማናቸውም በምትገቡበት ቤት በዚያ ተቀመጡ ከዚያም ውጡ።
5O kur žmonės jūsų nepriims, išeidami iš to miesto, nusikratykite nuo kojų dulkes kaip liudijimą prieš juos”.
5ማናቸውም የማይቀበሉአችሁ ቢሆኑ፥ ከዚያ ከተማ ወጥታችሁ ምስክር እንዲሆንባቸው ከእግራችሁ ትቢያ አራግፉ።
6Išėję jie traukė per aplinkinius kaimus, visur skelbdami Evangeliją bei gydydami.
6ወጥተውም ወንጌልን እየሰበኩና በስፍራው ሁሉ እየፈወሱ በየመንደሩ ያልፉ ነበር።
7Tetrarchas Erodas išgirdo apie visus tuos įvykius ir suglumo, nes vieni sakė, kad Jonas prisikėlęs iš numirusių,
7የአራተኛው ክፍል ገዥ ሄሮድስም የተደረገውን ነገር ሁሉ ሰምቶ፥ አንዳንድ ሰዎች።
8kitikad pasirodęs Elijas, dar kitikad prisikėlęs vienas iš senųjų pranašų.
8ዮሐንስ ከሙታን ተነሣ፥ ሌሎችም። ኤልያስ ተገለጠ፥ ሌሎችም። ከቀደሙት ነቢያት አንዱ ተነሥቶአል ይሉ ስለ ነበሩ አመነታ።
9Erodas sakė: “Jonui aš nukirsdinau galvą; o kas yra šitas, apie kurį girdžiu pasakojant tokius dalykus?!” Ir jis labai norėjo Jėzų pamatyti.
9ሄሮድስም። ዮሐንስንስ እኔ ራሱን አስቈረጥሁት፤ ይህ እንዲህ ያለ ነገር የምሰማበት ማን ነው? አለ። ሊያየውም ይሻ ነበር።
10Sugrįžę apaštalai pasakojo Jėzui, ką buvo nuveikę. Pasiėmęs juos, Jis pasitraukė nuošaliai į dykvietę, netoli miesto, vadinamo Betsaida.
10ሐዋርያትም ተመልሰው ያደረጉትን ሁሉ ነገሩት። ከእርሱ ጋርም ወስዶአቸው ቤተ ሳይዳ ከምትባል ከተማ አጠገብ ወደ ምድረ በዳ ለብቻው ፈቀቅ አለ።
11Minios, tai sužinojusios, nusekė paskui Jį. Jis priėmė žmones, kalbėjo jiems apie Dievo karalystę ir išgydė tuos, kuriems reikėjo gydymo.
11ሕዝቡም አውቀው ተከተሉት፤ ተቀብሎአቸውም ስለ እግዚአብሔር መንግሥት ይነግራቸው ነበር፥ መፈወስ ያስፈለጋቸውንም ፈወሳቸው።
12Diena slinko vakarop. Priėję dvylika tarė Jam: “Paleisk žmones, kad jie, nuėję į aplinkinius kaimus bei kiemus, susirastų nakvynę ir maisto. Mes juk esame dykvietėje”.
12ቀኑም ይመሽ ጀመር፤ አሥራ ሁለቱም ቀርበው። በዚህ በምድረ በዳ ነንና በዙሪያችን ወዳሉ መንደሮችና ገጠሮች ሄደው እንዲያድሩና ምግብ እንዲያገኙ ሕዝቡን አሰናብት አሉት።
13Bet Jėzus tarė: “Jūs duokite jiems valgyti”. Jie atsakė: “Mes nieko daugiau neturime, tik penkis kepalus duonos ir dvi žuvis. Nebent nueitume ir nupirktume maisto visiems šitiems žmonėms”.
13እርሱ ግን። እናንተ የሚበሉትን ስጡአቸው አላቸው። እነርሱም። ሄደን ለዚህ ሁሉ ሕዝብ ምግብ ካልገዛን፥ ከአምስት እንጀራና ከሁለት ዓሣ የሚበልጥ የለንም አሉት፤
14O ten buvo apie penkis tūkstančius vyrų. Jėzus įsakė mokiniams: “Susodinkite juos būriais po penkiasdešimt”.
14አምስት ሺህ ሰዎች ያህሉ ነበርና። ለደቀ መዛሙርቱ። በየክፍሉ አምሳ አምሳውን አስቀምጡአቸው አላቸው።
15Jie taip padarė ir visus susodino.
15እንዲህም አደረጉ ሁሉንም አስቀመጡአቸው።
16Tada, paėmęs penkis kepalus ir dvi žuvis, Jis pažvelgė į dangų, palaimino, laužė ir davė mokiniams, kad padalintų miniai.
16አምስቱንም እንጀራና ሁለቱን ዓሣ ይዞ፥ ወደ ሰማይ አሻቅቦ አየና ባረካቸው ቆርሶም ለሕዝቡ እንዲያቀርቡ ለደቀ መዛርሙርቱ ሰጠ።
17Visi valgė ir pasisotino. Ir dar buvo surinkta dvylika pintinių trupinių.
17ሁሉም በልተው ጠገቡ፥ ከእነርሱም የተረፈውን ቍርስራሽ አሥራ ሁለት መሶብ ወሰዱ።
18Kartą, kai Jis nuošaliai meldėsi ir su Juo buvo mokiniai, Jis paklausė juos: “Kuo mane žmonės laiko?”
18ለብቻውም ሲጸልይ ደቀ መዛሙርቱ ከእርሱ ጋር ነበሩና። ሕዝቡ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ይላሉ? ብሎ ጠየቃቸው።
19Jie atsakė: “VieniJonu Krikštytoju, kitiEliju, dar kiti sako, prisikėlęs vienas iš senųjų pranašų”.
19እነርሱም መልሰው። መጥምቁ ዮሐንስ፥ ሌሎችም። ኤልያስ፥ ሌሎችም። ከቀደሙት ነቢያት አንዱ ተነሥቶአል ይላሉ አሉት።
20Tada Jis paklausė: “O jūs kuo mane laikote?” Petras atsakė: “Dievo Pateptuoju”.
20እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? አላቸው። ጴጥሮስም መልሶ። ከእግዚአብሔር የተቀባህ ነህ አለ።
21Jis griežtai įspėjo juos, įsakė niekam to nepasakoti
21እርሱ ግን። የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል በሽማግሌዎችም በካህናት አለቆችም በጻፎችም ሊጣል ሊገደልም በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ይገባዋል ብሎ ለማንም ይህን እንዳይናገሩ አስጠንቅቆ አዘዘ።
22ir pasakė: “Žmogaus Sūnus turės daug iškentėti. Jis bus vyresniųjų, aukštųjų kunigų bei Rašto žinovų atmestas, nužudytas ir trečią dieną prisikels”.
23ለሁሉም እንዲህ አላቸው። በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።
23O visiems Jis kalbėjo: “Jei kas nori eiti paskui mane, teišsižada pats savęs, teneša kasdien savo kryžių ir teseka manimi.
24ነፍሱን ሊያድን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታልና፤ ስለ እኔ ነፍሱን የሚያጠፋ ሁሉ ግን እርሱ ያድናታል።
24Kas nori išgelbėti savo gyvybę, tas ją praras, o kas praras savo gyvybę dėl manęs, tas ją išgelbės.
25ሰው ዓለሙን ሁሉ አትርፎ ራሱን ቢያጠፋ ወይም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?
25Kokia būtų nauda, jei žmogus laimėtų visą pasaulį, o save pražudytų ar sau pakenktų?
26በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ በክብሩ በአባቱና በቅዱሳን መላእክቱ ክብርም ሲመጣ በእርሱ ያፍርበታል።
26Jei kas gėdysis manęs ir mano žodžių, to gėdysis ir Žmogaus Sūnus, kai ateis su savąja, Tėvo ir šventųjų angelų šlove.
27እውነት እላችኋለሁ፥ በዚህ ከሚቆሙት ሰዎች የእግዚአብሔርን መንግሥት እስኪያዩ ድረስ ሞትን የማይቀምሱ አንዳንድ አሉ።
27Iš tiesų sakau jums: kai kurie iš čia stovinčiųjų neragaus mirties, kol išvys Dievo karalystę”.
28ከዚህም ቃል በኋላ ስምንት ቀን ያህል ቈይቶ ጴጥሮስንና ዮሐንስን ያዕቆብንም ይዞ ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ።
28Praslinkus maždaug aštuonioms dienoms po šitų žodžių, Jis pasiėmė Petrą, Joną bei Jokūbą ir užkopė į kalną melstis.
29ሲጸልይም የፊቱ መልክ ተለወጠ፤ ልብሱም ተብለጭልጮ ነጭ ሆነ።
29Jam besimeldžiant, Jo veido išvaizda pasikeitė, o drabužiai pasidarė balti ir spindintys.
30እነሆም፥ ሁለት ሰዎች እነርሱም ሙሴና ኤልያስ ከእርሱ ጋር ይነጋገሩ ነበር፤
30Ir štai du vyrai kalbėjosi su Juo. Tai buvo Mozė ir Elijas,
31በክብርም ታይተው በኢየሩሳሌም ሊፈጽም ስላለው ስለ መውጣቱ ይናገሩ ነበር።
31kurie, pasirodę šlovėje, kalbėjo apie Jo gyvenimo pabaigą, būsiančią Jeruzalėje.
32ነገር ግን ጴጥሮስንና ከእርሱ ጋር የነበሩት እንቅልፍ ከበደባቸው፤ ነቅተው ግን ክብሩንና ከእርሱ ጋር ቆመው የነበሩትን ሁለት ሰዎች አዩ።
32O Petrą ir jo draugus buvo apėmęs miegas. Pabudę jie pamatė Jo šlovę ir stovinčius šalia Jo du vyrus.
33ከእርሱም ሲለዩ ጴጥሮስ ኢየሱስን። አቤቱ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው፤ የሚለውንም አያውቅም ነበር።
33Tiems tolstant, Petras kreipėsi į Jėzų: “Mokytojau, gera mums čia būti! Pastatykime tris palapines: vieną Tau, kitą Mozei ir trečią Elijui”. Jis nežinojo, ką kalbąs.
34ይህንም ሲናገር ደመና መጣና ጋረዳቸው፤ ወደ ደመናውም ሲገቡ ሳሉ ፈሩ።
34Jam tai besakant, užėjo debesis ir uždengė juos. Jie nusigando, kai paniro į debesį.
35ከደመናውም። የመረጥሁት ልጄ ይህ ነው፥ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።
35O iš debesies pasigirdo balsas: “Šitas yra mano mylimasis Sūnus, Jo klausykite!”
36ድምፁም ከመጣ በኋላ ኢየሱስ ብቻውን ሆኖ ተገኘ። እነርሱም ዝም አሉ ካዩትም ነገር በዚያ ወራት ምንም ለማንም አላወሩም።
36Balsui nuskambėjus, Jėzus liko vienas. O jie tylėjo ir tomis dienomis niekam nieko nesakė apie tai, ką buvo matę.
37በነገውም ከተራራ ሲወርዱ ብዙ ሕዝብ ተገናኙት።
37Kitą dieną, jiems nusileidus nuo kalno, Jėzų pasitiko didelė minia.
38እነሆም፥ ከሕዝቡ አንድ ሰው እንዲህ እያለ ጮኸ። መምህር ሆይ፥ ለእኔ አንድ ልጅ ነውና ልጄን እንድታይልኝ እለምንሃለሁ።
38Ir štai vienas vyras iš minios ėmė šaukti: “Mokytojau, meldžiu, pažvelk į mano sūnų, jis mano vienturtis.
39እነሆም፥ ጋኔን ይይዘዋል፥ ድንገትም ይጮኻል አረፋም እያስደፈቀው ያንፈራግጠዋል፥ እየቀጠቀጠም በጭንቅ ይለቀዋል፤
39Kai dvasia jį pačiumpa, jis staiga pradeda rėkti, o dvasia tąso jį, jog tas net putoja. Ji tik vargais negalais atstoja, smarkiai jį apdaužiusi.
40ደቀ መዛሙርትህንም እንዲያወጡት ለመንሁ፥ አልቻሉምም።
40Aš prašiau Tavo mokinius išvaryti ją, bet jie nepajėgė”.
41ኢየሱስም መልሶ። እናንተ የማታምን ጠማማ ትውልድ፥ እስከ መቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ልጅህን ወደዚህ አምጣው አለ።
41Jėzus atsakydamas tarė: “O netikinti ir iškrypusi karta! Kaip ilgai man reikės su jumis pasilikti ir jus kęsti? Atvesk čia savo sūnų”.
42ሲቀርብም ጋኔኑ ጣለውና አንፈራገጠው፤ ኢየሱስ ግን ርኵሱን መንፈስ ገሥጾ ብላቴናውን ፈወሰው ለአባቱም መለሰው።
42Dar jam besiartinant, demonas parbloškė jį ant žemės ir ėmė tąsyti. Jėzus sudraudė netyrąją dvasią, išgydė berniuką ir atidavė jį tėvui.
43ሁሉም ከእግዚአብሔር ታላቅነት የተነሣ ተገረሙ። ሁሉም ኢየሱስ ባደረገው ሁሉ ሲደነቁ፥
43Ir visi buvo pritrenkti Dievo didybės. Visiems stebintis tuo, ką Jėzus darė, Jis prabilo į mokinius:
44ለደቀ መዛሙርቱ። የሰው ልጅ በሰው እጅ ይሰጥ ዘንድ አለውና እናንተ ይህን ቃል በጆሮአችሁ አኑሩ አለ።
44“Gerai įsidėmėkite šituos žodžius: Žmogaus Sūnus bus atiduotas į žmonių rankas”.
45እነርሱ ግን ይህን ነገር አላስተዋሉም፥ እንዳይገባቸውም ተሰውሮባቸው ነበር፤ ስለዚህ ነገርም እንዳይጠይቁት ፈሩ።
45Bet jie nesuprato šitų žodžių; tai liko jiems paslėpta ir jie nesuvokė jų. O jie bijojo klausti Jėzų apie tuos žodžius.
46ከእነርሱም ማን እንዲበልጥ ክርክር ተነሣባቸው።
46Tarp mokinių kilo ginčas, kuris iš jų didžiausias.
47ኢየሱስም የልባቸውን አሳብ አውቆ ሕፃንን ያዘ፤ በአጠገቡም አቁሞ።
47Suprasdamas jų širdies mintis, Jėzus pasišaukė vaiką, pasistatė šalia savęs
48ማንም ይህን ሕፃን በስሜ የሚቀበል እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን ይቀበላል፤ ከሁላችሁ የሚያንስ እርሱ ታላቅ ነውና አላቸው።
48ir tarė jiems: “Kas priima šį vaiką mano vardu, mane priima, o kas mane priima, priima Tą, kuris mane siuntė. Kas tarp jūsų mažiausias, tas bus didžiausias”.
49ዮሐንስም መልሶ። አቤቱ፥ አንድ ሰው በስምህ አጋንንትን ሲያወጣ አየነው፥ ከእኛ ጋርም ስለማይከተል ከለከልነው አለው።
49Tada atsiliepė Jonas: “Mokytojau, mes matėme vieną, Tavo vardu išvarantį demonus. Mes jam draudėme tai daryti, nes jis nevaikščioja kartu su mumis”.
50ኢየሱስ ግን። የማይቃወማችሁ ከእናንተ ጋር ነውና አትከልክሉት አለው።
50Jėzus atsakė: “Nedrauskite! Kas ne prieš mus, tas už mus!”
51የሚወጣበትም ወራት በቀረበ ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ ፊቱን አቀና፥
51Artėjant metui, kai Jėzus turėjo būti paimtas aukštyn, Jis ryžtingai nukreipė savo žingsnius į Jeruzalę.
52በፊቱም መልክተኞችን ሰደደ። ሄደውም ሊያሰናዱለት ወደ አንድ ወደ ሳምራውያን መንደር ገቡ፤
52Jis išsiuntė pirma savęs pasiuntinius. Tie užėjo į vieną samariečių kaimą, kad paruoštų vietą Jam apsistoti.
53ፊቱም ወደ ኢየሩሳሌም እንደሚሄድ ስለ ነበረ አልተቀበሉትም።
53Bet tie nesutiko Jo priimti, nes Jis keliavo Jeruzalės link.
54ደቀ መዛሙርቱም ያዕቆብና ዮሐንስ አይተው። ጌታ ሆይ፥ ኤልያስ ደግሞ እንዳደረገ እሳት ከሰማይ ወርዶ ያጥፋቸው እንል ዘንድ ትወዳለህን? አሉት።
54Tai girdėdami, mokiniai Jokūbas ir Jonas sušuko: “Viešpatie, ar nori, mes liepsime ugniai kristi iš dangaus ir juos sunaikinti, kaip ir Elijas padarė?”
55እርሱ ግን ዘወር ብሎ ገሠጻቸውና። ምን ዓይነት መንፈስ እንደ ሆነላችሁ አታውቁም፤
55Bet Jis atsigręžęs sudraudė juos: “Nežinote, kokios dvasios esate.
56የሰው ልጅ የሰውን ነፍስ ሊያድን እንጂ ሊያጠፋ አልመጣም አለ። ወደ ሌላ መንደርም ሄዱ።
56Juk Žmogaus Sūnus atėjo ne pražudyti žmonių gyvybių, bet išgelbėti”. Ir jie pasuko į kitą kaimą.
57እነርሱም በመንገድ ሲሄዱ አንድ ሰው። ጌታ ሆይ፥ ወደ ምትሄድበት ሁሉ እከተልሃለሁ አለው።
57Jiems einant keliu, vienas žmogus Jam pasakė: “Aš seksiu paskui Tave, kur tik Tu eisi, Viešpatie!”
58ኢየሱስም። ለቀበሮዎች ጕድጓድ ለሰማይም ወፎች መሳፈሪያ አላቸው፥ ለሰው ልጅ ግን ራሱን የሚያስጠጋበት የለውም አለው።
58Jėzus jam atsakė: “Lapės turi urvus, padangių paukščiailizdus, o Žmogaus Sūnus neturi kur galvos priglausti”.
59ሌላውንም። ተከተለኝ አለው። እርሱ ግን። ጌታ ሆይ፥ አስቀድሜ ልሂድና አባቴን እቀብር ዘንድ ፍቀድልኝ አለ።
59Kitam Jis tarė: “Sek paskui mane!” Tas prašė: “Viešpatie, leisk man pirmiau pareiti tėvo palaidoti”.
60ኢየሱስም። ሙታናቸውን እንዲቀብሩ ሙታንን ተዋቸው፤ አንተስ ሄደህ የእግዚአብሔርን መንግሥት ስበክ አለው።
60Jėzus jam atsakė: “Palik mirusiems laidoti savo numirėlius, o tu eik ir skelbk Dievo karalystę!”
61ደግሞ ሌላው። ጌታ ሆይ፥ እከተልሃለሁ፤ ነገር ግን አስቀድሜ ከቤቴ ሰዎች እንድሰናበት ፍቀድልኝ አለ።
61Dar vienas tarė: “Aš seksiu paskui Tave, Viešpatie, bet leisk man pirmiau atsisveikinti su savo namiškiais”.
62ኢየሱስ ግን። ማንም ዕርፍ በእጁ ይዞ ወደ ኋላ የሚመለከት ለእግዚአብሔር መንግሥት የተገባ አይደለም አለው።
62Jėzus tam atsakė: “Nė vienas, kuris uždeda ranką ant arklo ir žvalgosi atgal, netinka Dievo karalystei”.