Lithuanian

Amharic: New Testament

Mark

15

1Tuojau iš ryto aukštieji kunigai pasitarė su vyresniaisiais ir Rašto žinovais bei visu sinedrionu ir, surišę Jėzų, jie Jį nuvedė ir perdavė Pilotui.
1ወዲያውም ማለዳ የካህናት አለቆች ከሽማግሌዎችና ከጻፎች ከሸንጎውም ሁሉ ጋር ከተማከሩ በኋላ፥ ኢየሱስን አሳስረው ወሰዱትና ለጲላጦስ አሳልፈው ሰጡት።
2Pilotas paklausė Jį: “Ar Tu esi žydų karalius?” Jis atsakė: “Taip yra, kaip sakai”.
2ጲላጦስም። አንተ የአይሁድ ንጉሥ ነህን? ብሎ ጠየቀው። እርሱም። አንተ አልህ ብሎ መለሰለት።
3Aukštieji kunigai Jį daug kuo kaltino, bet Jis nieko neatsakinėjo.
3የካህናት አለቆችም ብዙ ያሳጡት ነበር፤ እርሱ ግን ምንም አልመለሰም።
4Pilotas vėl klausė Jį: “Tu nieko neatsakai? Žiūrėk, kiek daug kaltinimų jie Tau pateikia”.
4ጲላጦስም ደግሞ። አንዳች አትመልስምን? እነሆ፥ በስንት ነገር ያሳጡሃል ብሎ ጠየቀው።
5Tačiau Jėzus nieko nebeatsakinėjo, ir Pilotas labai stebėjosi.
5ኢየሱስም ከዚያ በኋላ ጲላጦስ እስኪደነቅ ድረስ ምንም አልመለሰም።
6Per šventes jis paleisdavo vieną kalinį, kurio žmonės prašydavo.
6በዚያም በዓል የለመኑትን አንድ እስረኛ ይፈታላቸው ነበር።
7Tada buvo vienas kalinys, vardu Barabas, suimtas kartu su maištininkais, kurie maišto metu nužudė žmogų.
7በዓመፅም ነፍስ ከገደሉት ከዓመፀኞች ጋር የታሰረ በርባን የተባለ ነበረ።
8Susirinkusi minia, garsiai šaukdama, pradėjo prašyti to, ką Pilotas visuomet darydavo.
8ሕዝቡም ወጥተው እንደ ልማዱ ያደርግላቸው ዘንድ እየጮኹ ይለምኑት ጀመር።
9Pilotas paklausė: “Ar norite, kad jums paleisčiau žydų karalių?”
9ጲላጦስም። የአይሁድን ንጉሥ እፈታላችሁ ዘንድ ትወዳላችሁን? ብሎ መለሰላቸው፤
10Nes jis žinojo, kad aukštieji kunigai Jį įskundė iš pavydo.
10የካህናት አለቆች በቅንዓት አሳልፈው እንደ ሰጡት ያውቅ ነበርና።
11Tačiau aukštieji kunigai sukurstė minią reikalauti, kad geriau paleistų Barabą.
11የካህናት አለቆች ግን በርባንን በእርሱ ፈንታ ይፈታላቸው ዘንድ ሕዝቡን አወኩአቸው።
12Tada Pilotas vėl kreipėsi į juos: “O kaip jūs norite, kad aš pasielgčiau su Tuo, kurį vadinate žydų karaliumi?”
12ጲላጦስም ዳግመኛ መልሶ። እንግዲህ የአይሁድ ንጉሥ የምትሉትን ምን ላደርገው ትወዳላችሁ? አላቸው።
13Tie šaukė: “Nukryžiuok Jį!”
13እነርሱም ዳግመኛ። ስቀለው እያሉ ጮኹ።
14Pilotas jų klausė: “Ką bloga Jis padarė?” Tada jie pradėjo dar garsiau rėkti: “Nukryžiuok Jį!”
14ጲላጦስም። ምን ነው? ያደረገው ክፋት ምንድር ነው? አላቸው። እነርሱ ግን። ስቀለው እያሉ ጩኸት አበዙ።
15Norėdamas įtikti miniai, Pilotas paleido Barabą, o Jėzų nuplakdino ir atidavė nukryžiuoti.
15ጲላጦስም የሕዝቡን ፈቃድ ሊያደርግ ወዶ በርባንን ፈታላቸው፥ ኢየሱስንም ገርፎ እንዲሰቀል አሳልፎ ሰጠ።
16Kareiviai nusivedė Jį į rūmų kiemą, tai yra pretorijų, ir ten sušaukė visą kuopą.
16ወታደሮችም ፕራይቶሪዮን ወደሚባል ግቢ ውስጥ ወሰዱት፥ ጭፍራውንም ሁሉ በአንድነት ጠሩ።
17Jie apvilko Jį purpuriniu apsiaustu, nupynę uždėjo Jam erškėčių vainiką
17ቀይ ልብስም አለበሱት፥ የእሾህ አክሊልም ጎንጉነው ደፉበት፤
18ir pradėjo Jį sveikinti: “Sveikas, žydų karaliau!”
18የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፥ ሰላም ለአንተ ይሁን እያሉ እጅ ይነሱት ጀመር፤
19Jie daužė Jam per galvą nendrine lazda, spjaudė ir priklaupdami garbino Jį.
19ራሱንም በመቃ መቱት ተፉበትም፥ ተንበርክከውም ሰገዱለት።
20Pasityčioję nuvilko Jam purpurinį apsiaustą, apvilko Jo paties drabužiais ir išvedė nukryžiuoti.
20ከተዘባበቱበትም በኋላ ቀዩን ልብስ ገፈፉት፥ ልብሱንም አለበሱት፥ ሊሰቅሉትም ወሰዱት።
21Jie privertė vieną grįžtantį iš lauko praeivį­Simoną Kirėnietį, Aleksandro ir Rufo tėvą,­nešti Jo kryžių.
21አንድ መንገድ አላፊም የአሌክስንድሮስና የሩፎስ አባት ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው ከገጠር ሲመጣ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ አስገደዱት።
22Ir jie nuvedė Jį į Golgotos vietą; išvertus tai reiškia: “Kaukolės vieta”.
22ትርጓሜውም የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደተባለ ስፍራ ወሰዱት።
23Ten davė Jam mira atmiešto vyno, bet Jis negėrė.
23ከርቤም የተቀላቀለበትን የወይን ጠጅ እንዲጠጣ ሰጡት፤ እርሱ ግን አልተቀበለም።
24Nukryžiavę Jį, jie pasidalijo Jo drabužius, mesdami burtą, kas kuriam turi tekti.
24ሰቀሉትም፥ ልብሱንም ማን ማን እንዲወስድ ዕጣ ተጣጥለው ተካፈሉ።
25Buvo trečia valanda, kai Jį nukryžiavo.
25በሰቀሉትም ጊዜ ሦስት ሰዓት ነበረ።
26Taip pat buvo užrašytas Jo kaltinimas: “Žydų karalius”.
26የክሱ ጽሕፈትም። የአይሁድ ንጉሥ የሚል ተጽፎ ነበር።
27Kartu su Juo nukryžiavo du plėšikus: vieną dešinėje, kitą kairėje.
27ከእርሱም ጋር ሁለት ወንበዶች አንዱን በቀኙ አንዱንም በግራው ሰቀሉ።
28Taip išsipildė Rašto žodis: “Jis buvo priskaitytas prie piktadarių”.
28መጽሐፍም። ከአመፀኞች ጋር ተቆጠረ ያለው ተፈጸመ።
29Einantys pro šalį plūdo Jėzų, kraipydami galvas ir sakydami: “Še Tau, kuris sugriauni šventyklą ir per tris dienas ją atstatai.
29የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና። ዋ፥ ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም የምትሠራ፥
30Išgelbėk save, nuženk nuo kryžiaus!”
30ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን አሉ።
31Panašiai tyčiojosi ir aukštieji kunigai su Rašto žinovais, kalbėdami tarp savęs: “Kitus gelbėdavo, o savęs negali išgelbėti.
31እንዲሁም የካህናት አለቆች ደግሞ ከጻፎች ጋር እርስ በርሳቸው እየተዘባበቱ። ሌሎችን አዳነ፤ ራሱን ሊያድን አይችልም፤
32Tegul Kristus, Izraelio karalius, dabar nužengia nuo kryžiaus, kad pamatytume ir įtikėtume”. Kartu nukryžiuotieji irgi užgauliojo Jį.
32አይተን እናምን ዘንድ የእስራኤል ንጉሥ ክርስቶስ አሁን ከመስቀል ይውረድ አሉ። ከእርሱም ጋር የተሰቀሉት ይነቅፉት ነበር።
33Šeštai valandai atėjus, visą kraštą apgaubė tamsa iki devintos valandos.
33ስድስት ሰዓትም በሆነ ጊዜ፥ እስከ ዘጠኝ ሰዓት በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
34Devintą valandą Jėzus garsiu balsu sušuko: “Elojí, Elojí, lemá sabachtáni?” Tai reiškia: “Mano Dieve, mano Dieve, kodėl mane palikai?!”
34በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ። ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጓሜውም አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ? ማለት ነው።
35Kai kurie ten stovintys išgirdę sakė: “Žiūrėk, Jis šaukiasi Elijo”.
35በዚያም ከቆሙት ሰዎች ሰምተው። እነሆ፥ ኤልያስን ይጠራል አሉ።
36Tada vienas nubėgęs primirkė kempinę rūgštaus vyno, užmovė ją ant nendrės ir davė Jam gerti, sakydamas: “Palaukite, pažiūrėsime, ar ateis Elijas Jo nuimti”.
36አንዱም ሮጦ ሆምጣጤ በሰፍነግ ሞላ በመቃም አድርጎ። ተዉ፤ ኤልያስ ሊያወርደው ይመጣ እንደ ሆነ እንይ እያለ አጠጣው።
37Bet Jėzus, garsiai sušukęs, atidavė dvasią.
37ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ ነፍሱንም ሰጠ።
38Ir šventyklos uždanga perplyšo pusiau nuo viršaus iki apačios.
38የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከሁለት ተቀደደ።
39Šimtininkas, stovėjęs priešais ir matęs, kaip Jis šaukdamas mirė, tarė: “Tikrai šitas žmogus buvo Dievo Sūnus!”
39በዚያም በአንጻሩ የቆመ የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን እንደ ሰጠ ባየ ጊዜ። ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበረ አለ።
40Ten taip pat buvo moterų, kurios žiūrėjo iš toli; tarp jų ir Marija Magdalietė, Marija­Jokūbo Jaunesniojo ir Jozės motina­ir Salomė.
40ሴቶችም ደግሞ በሩቅ ሆነው ይመለከቱ ነበር፤ ከእነርሱም በገሊላ ሳለ ይከተሉትና ያገለግሉት የነበሩ መግደላዊት ማርያም የታናሹ ያዕቆብና የዮሳም እናት ማርያም ሰሎሜም ነበሩ፥ ከእርሱም ጋር ወደ ኢየሩሳሌም የወጡ ሌሎች ብዙዎች ሴቶች ነበሩ።
41Kai Jėzus dar buvo Galilėjoje, jos Jį lydėjo ir Jam tarnavo. Ten buvo ir daug kitų moterų, kartu su Juo atvykusių į Jeruzalę.
42አሁንም በመሸ ጊዜ የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥
42Vakarui atėjus, kadangi buvo Prisirengimas,­sabato išvakarės,­
43እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው።
43atvyko Juozapas iš Arimatėjos, garbingas teismo tarybos narys, kuris irgi laukė Dievo karalystės. Jis drąsiai nuėjo pas Pilotą ir paprašė Jėzaus kūno.
44ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤
44Pilotas nustebo, argi jau būtų miręs? Jis pasišaukė šimtininką ir paklausė, ar Jėzus jau miręs.
45ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው።
45Sužinojęs tai iš šimtininko, jis atidavė Juozapui kūną.
46በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
46Šis nupirko drobulę, nuėmė Jėzų nuo kryžiaus, įvyniojo į drobulę, paguldė Jį kape, kuris buvo iškaltas uoloje, ir užritino angą akmeniu.
47መግደላዊትም ማርያም የዮሳም እናት ማርያም ወዴት እንዳኖሩት ይመለከቱ ነበር።
47Marija Magdalena ir Marija, Jozės motina, matė, kur Jis buvo palaidotas.