1Sakau tiesą Kristuje, nemeluoju,tai liudija ir mano sąžinė Šventojoje Dvasioje,
1ብዙ ኀዘን የማያቋርጥም ጭንቀት በልቤ አለብኝ ስል በክርስቶስ ሆኜ እውነትን እናገራለሁ፤ አልዋሽምም፤ ሕሊናዬም በመንፈስ ቅዱስ ይመሰክርልኛል።
2kad man labai sunku ir nuolat liūdi mano širdis.
3በሥጋ ዘመዶቼ ስለ ሆኑ ስለ ወንድሞቼ ከክርስቶስ ተለይቼ እኔ ራሴ የተረገምሁ እንድሆን እጸልይ ነበርና።
3Man mieliau būtų pačiam būti prakeiktam ir atskirtam nuo Kristaus vietoj savo brolių, tautiečių pagal kūną,
4እነርሱ እስራኤላውያን ናቸውና፥ ልጅነትና ክብር ኪዳንም የሕግም መሰጠት የመቅደስም ሥርዓት የተስፋውም ቃላት ለእነርሱ ናቸውና፤
4kurie yra izraelitai, turintys įsūnystę, šlovę, sandoras, įstatymą, tarnavimą Dievui ir pažadus.
5አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።
5Iš jųtėvai, ir iš jų kūno atžvilgiu yra kilęs Kristusvisiems viešpataujantis Dievas, palaimintas per amžius. Amen!
6ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥
6Netiesa, kad gali neišsipildyti Dievo žodis. Ne visi, kilę iš Izraelio, priklauso Izraeliui.
7ነገር ግን። በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል ተባለ።
7Ir ne visi Abraomo palikuonys yra jo vaikai, bet kaip pasakyta: “Iš Izaoko tau bus pašaukti palikuonys”.
8ይህም፥ የተስፋ ቃል ልጆች ዘር ሆነው ይቆጠራሉ እንጂ እነዚህ የሥጋ ልጆች የሆኑ የእግዚአብሔር ልጆች አይደሉም ማለት ነው።
8Tai reiškia, kad ne vaikai pagal kūną yra Dievo vaikai, bet vaikai pagal pažadą laikomi palikuonimis.
9ይህ። በዚህ ጊዜ እመጣለሁ ለሳራም ልጅ ይሆንላታል የሚል የተስፋ ቃል ነውና።
9O pažado žodis toks: “Apie tą laiką Aš ateisiu, ir Sara turės sūnų”.
10ይህ ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ርብቃ ደግሞ ከአንዱ ከአባታችን ከይስሐቅ በፀነሰች ጊዜ፥
10Ir ne tik tai, bet taip pat ir Rebekai, pradėjusiai iš vieno, mūsų tėvo Izaoko
11ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥
11(dar jos dvyniams negimus ir jiems dar nepadarius nei gero, nei blogo,kad Dievo nutarimas įvyktų pagal pasirinkimą, ne dėl darbų, bet šaukiančiojo valia),
12ለእርስዋ። ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ተባለላት።
12buvo pasakyta: “Vyresnysis tarnaus jaunesniajam”,
13ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
13kaip ir parašyta: “Jokūbą pamilau, o Ezavo nekenčiau”.
14እንግዲህ ምን እንላለን? በእግዚአብሔር ዘንድ ዓመፃ አለ ወይ? አይደለም።
14Ką gi pasakysime? Gal Dievas neteisingai daro? Jokiu būdu!
15ለሙሴ። የምምረውን ሁሉ እምረዋለሁ ለምራራለትም ሁሉ እራራለታለሁ ይላልና።
15Jis Mozei kalba: “Aš pasigailėsiu to, kurio norėsiu pasigailėti, ir būsiu gailestingas tam, kuriam norėsiu gailestingas būti”.
16እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ።
16Taigi viskas priklauso ne nuo to, kuris trokšta ar kuris bėga, bet nuo gailestingojo Dievo.
17መጽሐፍ ፈርዖንን። ኃይሌን በአንተ አሳይ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ይነገር ዘንድ ለዚህ አስነሣሁህ ይላልና።
17Juk Raštas faraonui sako: “Aš iškėliau tave, kad parodyčiau savo jėgą tau ir kad mano vardas būtų skelbiamas visoje žemėje”.
18እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም እልከኛ ያደርገዋል።
18Vadinasi, ko Jis nori, to pasigaili, ir kurį nori, tą užkietina.
19እንግዲህ ስለ ምን እስከ አሁን ድረስ ይነቅፋል? ፈቃዱንስ የሚቃወም ማን ነው? ትለኝ ይሆናል።
19Gal man pasakysi: “O už ką tada Jis kaltina? Kas gi galėtų atsispirti Jo valiai?”
20ነገር ግን፥ አንተ ሰው ሆይ፥ ለእግዚአብሔር የምትመልስ ማን ነህ? ሥራ ሠሪውን። ስለ ምን እንዲህ አድርገህ ሠራኸኝ ይለዋልን?
20Ak, žmogau! Kas gi, tiesą sakant, tu toks esi, kad drįsti prieštarauti Dievui? Argi dirbinys klausia meistro: “Kodėl mane tokį padarei?”
21ወይም ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ ለክብር አንዱንም ለውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን?
21Ar puodžius neturi galios moliui, kad iš to paties minkalo pagamintų vieną indą garbingam panaudojimui, o kitą negarbingam?
22ነገር ግን እግዚአብሔር ቍጣውን ሊያሳይ ኃይሉንም ሊገልጥ ወዶ፥ አስቀድሞ ለክብር ባዘጋጃቸው በምሕረት ዕቃዎች ላይ የክብሩን ባለ ጠግነት ይገልጥ ዘንድ፥ ለጥፋት የተዘጋጁትን የቁጣ ዕቃዎች በብዙ ትዕግሥት ከቻለ፥ እንዴት ነው?
22O jeigu Dievas, norėdamas parodyti savo rūstybę ir apreikšti savo jėgą, didžiu kantrumu pakentė pražūčiai nužiestus rūstybės indus,
24የምሕረቱ ዕቃዎችም ከአይሁድ ብቻ አይደሉም፥ ነገር ግን ከአሕዛብ ደግሞ የጠራን እኛ ነን።
23kad apreikštų ir savo šlovės turtus gailestingumo indams, kuriuos iš anksto paruošė šlovei,
25እንዲሁ ደግሞ በሆሴዕ። ሕዝቤ ያልሆነውን ሕዝቤ ብዬ፥ ያልተወደደችውንም የተወደደችው ብዬ እጠራለሁ፤
24ir mus pašaukė ne tik iš žydų, bet ir iš pagonių?
26እናንተ ሕዝቤ አይደላችሁም በተባለላቸውም ስፍራ በዚያ የሕያው እግዚአብሔር ልጆች ተብለው ይጠራሉ ይላል።
25Jis kalba per Ozėją: “Ne savo tautą pavadinsiu savąja tauta ir nemylimąmylima.
27ኢሳይያስም። የእስራኤል ልጆች ቁጥር ምንም እንደ ባሕር አሸዋ ቢሆን ቅሬታው ይድናል፤ ጌታ ነገሩን ፈጽሞና ቆርጦ በምድር ላይ ያደርገዋልና ብሎ ስለ እስራኤል ይጮኻል።
26Ir toje vietoje, kur jiems buvo sakyta: ‘Jūs ne manoji tauta’, ten jie bus vadinami gyvojo Dievo vaikais”.
29ኢሳይያስም እንደዚሁ። ጌታ ፀባዖት ዘር ባላስቀረልን እንደ ሰዶም በሆንን ገሞራንም በመሰልን ነበር ብሎ አስቀድሞ ተናገረ።
27O Izaijas šaukia apie Izraelį: “Nors Izraelio vaikų skaičius būtų kaip jūros smiltys, tik likutis bus išgelbėtas.
30እንግዲህ ምን እንላለን? ጽድቅን ያልተከተሉት አሕዛብ ጽድቅን አገኙ፥ እርሱ ግን ከእምነት የሆነ ጽድቅ ነው፤
28Nes Jis pabaigs darbą, greitai įvykdydamas teisumą, skubiai Viešpats atliks darbą žemėje”.
31እስራኤል ግን የጽድቅን ሕግ እየተከተሉ ወደ ሕግ አልደረሱም።
29Izaijas nusakė iš anksto: “Jei kareivijų Viešpats nebūtų mums palikuonių palikęs, būtume tapę kaip Sodoma, būtume į Gomorą panašūs”.
32ይህስ ስለ ምንድር ነው? በሥራ እንጂ በእምነት ጽድቅን ስላልተከተሉ ነው፤ እነሆ፥ በጽዮን የእንቅፋት ድንጋይና የማሰናከያ ዓለት አኖራለሁ በእርሱም የሚያምን አያፍርም ተብሎ እንደ ተጻፈ በእንቅፋት ድንጋይ ተሰናከሉ።
30Tai ką gi pasakysime? Kad pagonys, kurie neieškojo teisumo, gavo teisumą, būtent teisumą iš tikėjimo.
31O Izraelis, ieškojęs teisumo įstatyme, nepasiekė teisumo įstatymo.
32Kodėl? Todėl, kad ieškojo jo ne tikėjimu, bet įstatymo darbais. Jie užkliuvo už suklupimo akmens,
33kaip parašyta: “Štai dedu Sione suklupimo akmenį, papiktinimo uolą; bet kas Juo tiki, nebus sugėdintas”.