Serbian: Cyrillic

Amharic: New Testament

Romans

6

1Шта ћемо дакле рећи? Хоћемо ли остати у греху да се благодат умножи? Боже сачувај!
1እንግዲህ ምን እንላለን? ጸጋ እንዲበዛ በኃጢአት ጸንተን እንኑርን? አይደለም።
2Јер који умресмо греху како ћемо још живети у њему?
2ለኃጢአት የሞትን እኛ ወደ ፊት እንዴት አድርገን በእርሱ እንኖራለን?
3Или не знате да сви који се крстисмо у Исуса Христа, у смрт Његову крстисмо се?
3ወይስ ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ የተጠመቅን ሁላችን ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ እንደ ተጠመቅን አታውቁምን?
4Тако се с Њим погребосмо крштењем у смрт да као што уста Христос из мртвих славом Очевом, тако и ми у новом животу да ходимо.
4እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን።
5Јер кад смо једнаки с Њим једнаком смрћу, бићемо и васкрсењем;
5ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤
6Знајући ово да се стари наш човек разапе с Њиме, да би се тело грешно покварило, да више не бисмо служили греху.
6ከእንግዲህስ ወዲያ ለኃጢአት እንዳንገዛ የኃጢአት ሥጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዋችን ከእርሱ ጋር እንደ ተሰቀለ እናውቃለን፤ የሞተስ ከኃጢአቱ ጸድቋልና።
7Јер који умре опрости се од греха.
7ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞትን ከእርሱ ጋር ደግሞ በሕይወት እንድንኖር እናምናለን፤
8А ако умресмо с Христом, верујемо да ћемо и живети с Њим,
9ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደ ፊት እንዳይሞት ሞትም ወደ ፊት እንዳይገዛው እናውቃለንና።
9Знајући да Христос уста из мртвих, већ више не умире; смрт више неће овладати њиме.
10መሞትን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ለኃጢአት ሞቶአልና፤ በሕይወት መኖርን ግን ለእግዚአብሔር ይኖራል።
10Јер шта умре, греху умре једанпут; а шта живи, Богу живи.
11እንዲሁም እናንተ ደግሞ ለኃጢአት እንደ ሞታችሁ፥ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ሆናችሁ ለእግዚአብሔር ሕያዋን እንደ ሆናችሁ ራሳችሁን ቈጠሩ።
11Тако и ви, дакле, држите себе да сте мртви греху а живи Богу у Христу Исусу Господу нашем.
12እንግዲህ ለምኞቱ እንድትታዘዙ በሚሞት ሥጋችሁ ኃጢአት አይንገሥ፤
12Да не царује, дакле, грех у вашем смртном телу, да га слушате у сластима његовим;
13ብልቶቻችሁንም የዓመፃ የጦር ዕቃ አድርጋችሁ ለኃጢአት አታቅርቡ፥ ነገር ግን ከሙታን ተለይታችሁ በሕይወት እንደምትኖሩ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር አቅርቡ፥ ብልቶቻችሁንም የጽድቅ የጦር ዕቃ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር አቅርቡ።
13Нити дајте удова својих греху за оружје неправде; него дајте себе Богу, као који сте живи из мртвих, и уде своје Богу за оружје правде.
14ኃጢአት አይገዛችሁምና፤ ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና።
14Јер грех неће вама овладати, јер нисте под законом него под благодаћу.
15እንግዲህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላይደለን ኃጢአትን እንሥራን? አይደለም።
15Шта дакле? Хоћемо ли грешити кад нисмо под законом него под благодаћу? Боже сачувај!
16ለመታዘዝ ባሪያዎች እንድትሆኑ ራሳችሁን ለምታቀርቡለት፥ ለእርሱ ለምትታዘዙለት ባሪያዎች እንደ ሆናችሁ አታውቁምን? ወይም ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።
16Не знате ли да коме дајете себе за слуге у послушање, слуге сте оног кога слушате, или греха за смрт, или послушања за правду?
17ነገር ግን አስቀድማችሁ የኃጢአት ባሪያዎች ከሆናችሁ፥ ለተሰጣችሁለት ለትምህርት ዓይነት ከልባችሁ ስለ ታዘዛችሁ፥ ከኃጢአትም አርነት ወጥታችሁ ለጽድቅ ስለ ተገዛችሁ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን።
17Хвала, дакле, Богу што бивши робови греху послушасте од срца ту науку којој се и предадосте.
19ስለ ሥጋችሁ ድካም እንደ ሰው ልማድ እላለሁ። ብልቶቻችሁ ዓመፃ ሊያደርጉ ለርኵስነትና ለዓመፃ ባሪያዎች አድርጋችሁ እንዳቀረባችሁ፥ እንደዚሁ ብልቶቻችሁ ሊቀደሱ ለጽድቅ ባሪያዎች አድርጋችሁ አሁን አቅርቡ።
18Опростивши се, пак, од греха постасте слуге правди.
20የኃጢአት ባሪያዎች ሳላችሁ ከጽድቅ ነፃ ነበራችሁና።
19Као човек говорим, за слабост вашег тела. Јер као што дадосте уде своје за робове нечистоти и безакоњу на безакоње, тако сад дајте уде своје за слуге правди на посвећење.
21እንግዲህ ዛሬ ከምታፍሩበት ነገር ያን ጊዜ ምን ፍሬ ነበራችሁ? የዚህ ነገር መጨረሻው ሞት ነውና።
20Јер кад бејасте робови греху, прости бејасте од правде.
22አሁን ግን ከኃጢአት አርነት ወጥታችሁ ለእግዚአብሔርም ተገዝታችሁ፥ ልትቀደሱ ፍሬ አላችሁ፤ መጨረሻውም የዘላለም ሕይወት ነው።
21Какав дакле онда имадосте плод за који се сад стидите? Јер је оног крај смрт.
23የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው።
22А сад опростивши се од греха, и поставши слуге Божје, имате плод свој на посвећење, а крај живот вечни.
23Јер је плата за грех смрт, а дар Божји је живот вечни у Христу Исусу Господу нашем.