1In the freedom, then, with which Christ did make you free — stand ye, and be not held fast again by a yoke of servitude;
1በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።
2lo, I Paul do say to you, that if ye be circumcised, Christ shall profit you nothing;
2እነሆ፥ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ። ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም።
3and I testify again to every man circumcised, that he is a debtor to do the whole law;
3ሕግንም ሁሉ እንዲፈጽም ግድ አለበት ብዬ ለሚገረዙት ሁሉ ለእያንዳንዶች ደግሜ እመሰክራለሁ።
4ye were freed from the Christ, ye who in law are declared righteous; from the grace ye fell away;
4በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።
5for we by the Spirit, by faith, a hope of righteousness do wait for,
5እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።
6for in Christ Jesus neither circumcision availeth anything, nor uncircumcision, but faith through love working.
6በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ፥ በፍቅር የሚሠራ እምነት እንጂ መገረዝ ቢሆን ወይም አለመገረዝ አይጠቅምምና።
7Ye were running well; who did hinder you — not to obey the truth?
7በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ?
8the obedience [is] not of him who is calling you!
8ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።
9a little leaven the whole lump doth leaven;
9የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው።
10I have confidence in regard to you in the Lord, that ye will be none otherwise minded; and he who is troubling you shall bear the judgment, whoever he may be.
11ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እስከ አሁን መገረዝን ብሰብክ እስከ አሁን ድረስ ለምን ያሳድዱኛል? እንኪያስ የመስቀል ዕንቅፋት ተወግዶአል።
11And I, brethren, if uncircumcision I yet preach, why yet am I persecuted? then hath the stumbling-block of the cross been done away;
12የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ።
12O that even they would cut themselves off who are unsettling you!
13ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ።
13For ye — to freedom ye were called, brethren, only not the freedom for an occasion to the flesh, but through the love serve ye one another,
14ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።
14for all the law in one word is fulfilled — in this: `Thou shalt love thy neighbor as thyself;`
15ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።
15and if one another ye do bite and devour, see — that ye may not by one another be consumed.
16ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።
16And I say: In the Spirit walk ye, and the desire of the flesh ye may not complete;
17ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና፥ እነዚህም እርስ በርሳቸው ይቀዋወማሉ፤ ስለዚህም የምትወዱትን ልታደርጉ አትችሉም።
17for the flesh doth desire contrary to the Spirit, and the Spirit contrary to the flesh, and these are opposed one to another, that the things that ye may will — these ye may not do;
18በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም።
18and if by the Spirit ye are led, ye are not under law.
19የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥
19And manifest also are the works of the flesh, which are: Adultery, whoredom, uncleanness, lasciviousness,
20መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥
20idolatry, witchcraft, hatred, strifes, emulations, wraths, rivalries, dissensions, sects,
21መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
21envyings, murders, drunkennesses, revellings, and such like, of which I tell you before, as I also said before, that those doing such things the reign of God shall not inherit.
22የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
22And the fruit of the Spirit is: Love, joy, peace, long-suffering, kindness, goodness, faith,
23እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።
23meekness, temperance: against such there is no law;
24የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።
24and those who are Christ`s, the flesh did crucify with the affections, and the desires;
25በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።
25if we may live in the Spirit, in the Spirit also we may walk;
26እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
26let us not become vain-glorious — one another provoking, one another envying!