1Pāvils, saskaņā ar Dieva prātu Jēzus Kristus aicinātais apustulis, un brālis Sostens
1በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ ጳውሎስ ወንድሙም ሶስቴንስ፥
2Dieva draudzei Korintā, Kristū Jēzū svētītajiem, aicinātajiem svētajiem un visiem, kas piesauc mūsu Kunga Jēzus Kristus vārdu visās vietās kā pie viņiem, tā arī pie mums.
2በቆሮንቶስ ላለች ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን፥ በክርስቶስ ኢየሱስ ለተቀደሱት፥ የእነርሱና የእኛ ጌታ የሆነውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም በየስፍራው ከሚጠሩት ሁሉ ጋር ቅዱሳን ለመሆን ለተጠሩት፤
3Žēlastība jums un miers no Dieva, mūsu Tēva, un no Kunga Jēzus Kristus!
3ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
4Es vienmēr pateicos savam Dievam jūsu dēļ par žēlastību, kas jums dota Jēzū Kristū,
4በክርስቶስ ኢየሱስ ስላመናችሁ በተሰጣችሁ በእግዚአብሔር ጸጋ ምክንያት ሁልጊዜ ስለ እናንተ አምላክን አመሰግናለሁ፤
5Jo Viņā jūs visā kļuvāt bagāti: katrā mācībā un ikvienā atziņā,
5ለክርስቶስ መመስከሬ በእናንተ ዘንድ እንደ ጸና፥ በነገር ሁሉ በቃልም ሁሉ በእውቀትም ሁሉ በእርሱ ባለ ጠጎች እንድትሆኑ ተደርጋችኋልና።
6Tā kā Kristus liecība ir jūsos nostiprināta.
7እንደዚህ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ ስትጠባበቁ አንድ የጸጋ ስጦታ እንኳ አይጎድልባችሁም፤
7Tā lai jums, kas gaidāt mūsu Kunga Jēzus parādīšanos, netrūktu nekādas žēlastības.
8እርሱም ደግሞ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ያለ ነቀፋ እንድትሆኑ እስከ ፍጻሜ ድረስ ያጸናችኋል።
8Viņš jūs stiprinās līdz galam nevainojamus mūsu Kunga Jēzus Kristus atnākšanas dienai.
9ወደ ልጁ ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው።
9Dievs ir uzticīgs; Viņš jūs aicinājis sava Dēla mūsu Kunga Jēzus Kristus sadraudzībā.
10ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሁላችሁ አንድ ንግግር እንድትናገሩ በአንድ ልብና በአንድ አሳብም የተባበራችሁ እንድትሆኑ እንጂ መለያየት በመካከላችሁ እንዳይሆን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እለምናችኋለሁ።
10Bet es jūs, brāļi, lūdzu mūsu Kunga Jēzus Kristus vārdā, lai jūs visi sacītu to pašu un lai starp jums nebūtu šķelšanās, bet lai jūs būtu pilnīgi, vienprātīgi un vienās domās.
11ወንድሞቼ ሆይ፥ በመካከላችሁ ክርክር እንዳለ ስለ እናንተ የቀሎዔ ቤተ ሰዎች አስታውቀውኛልና።
11Jo Hloes piederīgie man ziņojuši par jums, mani brāļi, ka starp jums ir ķildas.
12ይህንም እላለሁ። እያንዳንዳችሁ። እኔ የጳውሎስ ነኝ፥ እኔስ የአጵሎስ ነኝ፥ እኔ ግን የኬፋ ነኝ፥ እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትላላችሁ።
12Es saku to, ko ikviens no jums runā: Es esmu Pāvila, bet es esmu Apolla, un es esmu Kēfas, un es esmu Kristus.
13ክርስቶስ ተከፍሎአልን? ጳውሎስስ ስለ እናንተ ተሰቀለን? ወይስ በጳውሎስ ስም ተጠመቃችሁን?
13Vai Kristus ir dalīts? Vai Pāvils par jums krustā sists? Vai Pāvila vārdā esat kristīti?
14በስሜ እንደ ተጠመቃችሁ ማንም እንዳይል ከቀርስጶስና ከጋይዮስ በቀር ከእናንተ አንድን እንኳ ስላላጠመቅሁ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።
14Es pateicos Dievam, ka es nevienu no jums nekristīju, kā tikai Krispu un Gaju,
16የእስጢፋኖስንም ቤተ ሰዎች ደግሞ አጥምቄአለሁ፤ ጨምሬ ሌላ አጥምቄ እንደ ሆነ አላውቅም።
15Lai kāds neteiktu, ka jūs esat kristīti manā vārdā.
17ለማጥመቅ ክርስቶስ አልላከኝምና፥ ወንጌልን ልሰብክ እንጂ፤ የክርስቶስ መስቀል ከንቱ እንዳይሆን በቃል ጥበብ አይደለም።
16Vēl es kristīju Stefanas namu, bet es nezinu, ka vēl kādu citu būtu kristījis.
18የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።
17Jo Kristus mani nav sūtījis kristīt, bet sludināt evaņģēliju, ne pārgudriem vārdiem, lai Kristus krusts nezaudētu savu ietekmi.
19የጥበበኞችን ጥበብ አጠፋለሁ የአስተዋዮችንም ማስተዋል እጥላለሁ ተብሎ ተጽፎአልና።
18Jo tiem, kas iet pazušanā, mācība par krustu ir neprātība, bet tiem, kas tiek pestīti, tas ir, mums tā ir Dieva spēks.
20ጥበበኛ የት አለ? ጻፊስ የት አለ? የዚች ዓለም መርማሪስ የት አለ? እግዚአብሔር የዚችን ዓለም ጥበብ ሞኝነት እንዲሆን አላደረገምን?
19Jo ir rakstīts: Es iznīcināšu gudro gudrību un atmetīšu prātnieku prātošanu. (Is.29,14)
21በእግዚአብሔር ጥበብ ምክንያት ዓለም እግዚአብሔርን በጥበብዋ ስላላወቀች፥ በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን ሊያድን የእግዚአብሔር በጎ ፈቃድ ሆኖአልና።
20Kur ir gudrais? Kur rakstu mācītājs? Kur šīs pasaules pētnieks? Vai Dievs nav šīs pasaules gudrību pārvērtis neprātībā?
22መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥
21Jo ja pasaule savā gudrībā neatzina Dievu Viņa gudrībā, tad Dievam labpatika ar neprātīgu sludināšanu pestīt tos, kas tic.
23እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥
22Jo arī jūdi prasa zīmes, un grieķi meklē gudrību,
24ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።
23Bet mēs sludinām Kristu, krustā sisto, kas jūdiem ir apgrēcība, bet grieķiem neprātība,
25ከሰው ይልቅ የእግዚአብሔር ሞኝነት ይጠበባልና፥ የእግዚአብሔርም ድካም ከሰው ይልቅ ይበረታልና።
24Turpretī aicinātajiem, jūdiem kā arī grieķiem, Kristus ir Dieva spēks un Dieva gudrība,
26ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።
25Jo "neprātība", kas nāk no Dieva, ir gudrāka nekā cilvēki, un "nespēks", kas nāk no Dieva, ir stiprāks nekā cilvēki.
27ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤
26Skatiet, brāļi, savus aicinātos! Tur nav daudz miesīgi gudro, nav daudz vareno, nav daudz dižciltīgo;
28እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥
27Bet pasaules neprātīgos Dievs izredzēja, lai apkaunotu stipros,
29ሥጋን የለበሰ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ።
28Un Dievs izredzēja pasaules neievērojamos un nicinātos, un tos, kas nekas nav, lai iznīcinātu tos, kas kaut kas ir,
30ነገር ግን። የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።
29Lai neviens cilvēks nelielītos Viņa priekšā.
30Pateicoties Viņam, jūs esat vienībā ar Kristu Jēzu, kas mums kļuvis Dieva gudrība un taisnība, un svēttapšana, un atpestīšana,
31Kā rakstīts: Kas dižojas, lai dižojas Kungā!