1Arī es, brāļi, pie jums nākdams, nenācu ar augstu valodu vai gudrību, lai pasludinātu jums Kristus liecību.
1እኔም፥ ወንድሞች ሆይ፥ ወደ እናንተ በመጣሁ ጊዜ በቃልና በጥበብ ብልጫ ለእግዚአብሔር ምስክርነቴን ለእናንተ እየነገርሁ አልመጣሁም።
2Jo es nolēmu starp jums nezināt neko citu, kā vienīgi Jēzu Kristu, un Viņu vēl krustā sistu.
2በመካከላችሁ ሳለሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱም እንደተሰቀለ ሌላ ነገር እንዳላውቅ ቆርጬ ነበርና።
3Un es biju pie jums nespēcīgs un bailēs, un lielās bažās;
3እኔም በድካምና በፍርሃት በብዙ መንቀጥቀጥም በእናንተ ዘንድ ነበርሁ፤
4Un mana mācība, un mana sludināšana nenotika pārliecinātājos cilvēka gudrības vārdos, bet gara un spēka izpausmē,
4እምነታችሁም በእግዚአብሔር ኃይል እንጂ በሰው ጥበብ እንዳይሆን፥ ቃሌም ስብከቴም መንፈስንና ኃይልን በመግለጥ ነበረ እንጂ፥ በሚያባብል በጥበብ ቃል አልነበረም።
5Lai jūsu ticība būtu pamatota ne cilvēku gudrībā, bet Dieva spēkā.
6በበሰሉት መካከል ግን ጥበብን እንናገራለን፥ ነገር ግን የዚችን ዓለም ጥበብ አይደለም የሚሻሩትንም የዚችን ዓለም ገዦች ጥበብ አይደለም፤
6Pilnīgajiem arī mēs sludinām gudrību, bet ne šīs pasaules un ne šīs pasaules valdnieku gudrību, kas iznīkst;
7ነገር ግን እግዚአብሔር አስቀድሞ ከዘመናት በፊት ለክብራችን የወሰነውን፥ ተሰውሮም የነበረውን የእግዚአብሔርን ጥበብ በምሥጢር እንናገራለን።
7Bet mēs sludinām noslēpumaino un apslēpto Dieva gudrību, ko Dievs pirms mūžiem paredzējis mūsu godam.
8ከዚችም ዓለም ገዦች አንዱ እንኳ ይህን ጥበብ አላወቀም፤ አውቀውስ ቢሆኑ የክብርን ጌታ ባልሰቀሉትም ነበር፤
8To neviens no šīs pasaules valdniekiem nav atzinis, jo, ja viņi būtu atzinuši, tad viņi nekad godības Kungu nebūtu krustā situši.
9ነገር ግን። ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው ተብሎ እንድተጻፈ፥ እንዲህ እንናገራለን።
9Bet tā ir, kā rakstīts: Ko acs nav redzējusi ne auss dzirdējusi, ne cilvēka sirdī nācis, to Dievs sagatavojis tiem, kas Viņu mīl.
10መንፈስም የእግዚአብሔርን ጥልቅ ነገር ስንኳ ሳይቀር ሁሉን ይመረምራልና ለእኛ እግዚአብሔር በመንፈሱ በኩል ገለጠው።
10Un Dievs mums to atklāja caur savu Garu, jo Gars izdibina visu, pat Dieva dziļumus.
11በእርሱ ውስጥ ካለው ከሰው መንፈስ በቀር ለሰው ያለውን የሚያውቅ ሰው ማን ነው? እንዲሁም ደግሞ ከእግዚአብሔር መንፈስ በቀር ለእግዚአብሔር ያለውን ማንም አያውቅም።
11Jo kurš no cilvēkiem pazīst cilvēku būtību, ja ne cilvēka gars, kas viņā ir? Tāpat arī Dieva būtību neviens nepazīst kā tikai Dieva Gars.
12እኛ ግን ከእግዚአብሔር እንዲያው የተሰጠንን እናውቅ ዘንድ ከእግዚአብሔር የሆነውን መንፈስ እንጂ የዓለምን መንፈስ አልተቀበልንም።
12Bet mēs neesam saņēmuši šīs pasaules garu, bet to Garu, kas ir no Dieva, lai mēs zinātu, ko Dievs mums dāvājis.
13መንፈሳዊውን ነገር ከመንፈሳዊው ነገር ጋር አስተያይተን መንፈስ በሚያስተምረን ቃል ይህን ደግሞ እንናገራለን እንጂ የሰው ጥበብ በሚያስተምረን ቃል አይደለም።
13To mēs arī runājam ne iemācītos cilvēka gudrības vārdos, bet mēs, kā Gars mācījis, garīgo paskaidrojam garīgi.
14ለፍጥረታዊ ሰው የእግዚአብሔር መንፈስ ነገር ሞኝነት ነውና አይቀበለውም፤ በመንፈስም የሚመረመር ስለ ሆነ ሊያውቀው አይችልም።
14Miesīgais cilvēks neaptver to, kas nāk no Dieva Gara, jo tas viņam ir neprātība, un viņš nevar saprast, ka tas jāapsver garīgi.
15መንፈሳዊ ሰው ግን ሁሉን ይመረምራል ራሱ ግን በማንም አይመረመርም።
15Turpretī garīgais izdibina visu, bet viņu pašu neviens neizdibina.
16እንዲያስተምረው የጌታን ልብ ማን አውቆት ነው? እኛ ግን የክርስቶስ ልብ አለን።
16Jo kas ir izpratis Kunga prātu, lai Viņu pamācītu? Bet mums ir Kristus prāts.