Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

1 Peter

1

1Pēteris, Jēzus Kristus apustulis, izredzētajiem svešiniekiem, kas izkaisīti Pontā, Galatijā, Kapadokijā, Āzijā un Bitinijā.
1የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ጴጥሮስ፥ እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ እንዳወቃቸው በመንፈስም እንደሚቀደሱ፥ ይታዘዙና በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ይረጩ ዘንድ ለተመረጡት በጳንጦስና በገላትያ በቀጰዶቅያም በእስያም በቢታንያም ለተበተኑ መጻተኞች፤ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።
2Dieva Tēva iepriekš paredzētiem Gara svētīšanai, paklausībai un apslacināšanai ar Jēzus Kristus asinīm: žēlastība jums un miers pārpilnībā!
3ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።
3Slavēts lai ir Dievs, mūsu Kunga Jēzus Kristus Tēvs, kas savā lielajā žēlastībā mūs atdzemdinājis dzīvai cerībai caur Jēzus Kristus augšāmcelšanos no miroņiem,
6በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን ለጥቂት ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።
4Neiznīcīgam, neaptraipītam un nevīstošam mantojumam, kas ir uzglabāts debesīs jums,
8እርሱንም ሳታዩት ትወዱታላችሁ፤ አሁንም ምንም ባታዩት በእርሱ አምናችሁ፥ የእምነታችሁን ፍፃሜ እርሱም የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ፥ በማይነገርና ክብር በሞላበት ሐሤት ደስ ይላችኋል።
5Kas Dieva spēkā tiekat pasargāti ticībā atpestīšanai, kas ir saistīta atklāšanai pēdējā laikā.
10ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩት ነቢያት ስለዚህ መዳን ተግተው እየፈለጉ መረመሩት፤
6Par to jūs priecāsieties, ja arī tagad, ja tas vajadzīgs, nedaudz skumstat dažādos pārbaudījumos,
11በእነርሱም የነበረ የክርስቶስ መንፈስ፥ ስለ ክርስቶስ መከራ ከእርሱም በኋላ ስለሚመጣው ክብር አስቀድሞ እየመሰከረ፥ በምን ወይም እንዴት ባለ ዘመን እንዳመለከተ ይመረምሩ ነበር።
7Lai jūsu pārbaudītā ticība, kas daudz vērtīgāka par ugunī pārbaudītu zeltu, izrādītos teicama, slavējama un godājama, kad parādīsies Jēzus Kristus.
12ለእነርሱም ከሰማይ በተላከ በመንፈስ ቅዱስ ወንጌልን የሰበኩላችሁ ሰዎች አሁን ባወሩላችሁ ነገር እናንተን እንጂ ራሳቸውን እንዳላገለገሉ ተገለጠላቸው፤ ይህንም ነገር መላእክቱ ሊመለከቱ ይመኛሉ።
8Viņu jūs mīlat, lai gan neesat redzējuši, Viņam jūs tagad ticat, To neredzēdami, un ticēdami priecāsieties neizsakāmā un apskaidrotā priekā.
13ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና በመጠን ኖራችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ የምታገኙትን ጸጋ ፈጽማችሁ ተስፋ አድርጉ።
9Kad jūs sasniegsiet savas ticības gala mērķi dvēseļu pestīšanu.
14እንደሚታዘዙ ልጆች ባለማወቃችሁ አስቀድሞ የኖራችሁበትን ምኞት አትከተሉ።
10Par šo pestīšanu ir rūpīgi taujājuši un pētījuši pravieši, kas sludināja jums nolemto žēlastību.
15ዳሩ ግን። እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።
11Tie cenšas uzzināt, uz kuru vai kādu laiku viņos norāda Kristus Gars, kas iepriekš liecināja par Kristus ciešanām un tām sekojošo godību.
17ለሰው ፊትም ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት ብላችሁ ብትጠሩ በእንግድነታችሁ ዘመን በፍርሃት ኑሩ።
12Viņiem tika atklāts, ka ne viņiem pašiem, bet jums kalpoja tas, ko jums pēc Svētā Gara atsūtīšanas no debesīm sniedza tie, kas jums sludināja evaņģēliju, kurā pat eņģeļi vēlas ieskatīties.
18ከአባቶቻችሁ ከወረሳችሁት ከከንቱ ኑሮአችሁ በሚያልፍ ነገር በብር ወይም በወርቅ ሳይሆን፥ ነውርና እድፍ እንደ ሌለው እንደ በግ ደም በክቡር የክርስቶስ ደም እንደ ተዋጃችሁ ታውቃላችሁ።
13Tāpēc apjoziet sava prāta gurnus, modrībā un pilnībā ceriet uz to žēlastību, kas jums tiks dota, kad parādīsies Jēzus Kristus.
20ዓለም ሳይፈጠር እንኳ አስቀድሞ ታወቀ፥ ነገር ግን እምነታችሁና ተስፋችሁ በእግዚአብሔር ይሆን ዘንድ፥ ከሙታን ባስነሣው ክብርንም በሰጠው በእግዚአብሔር በእርሱ ስለምታምኑ ስለ እናንተ በዘመኑ መጨረሻ ተገለጠ።
14Kā paklausīgi bērni nedzīvojiet kārībās, kam jūs agrāk kalpojāt savā nezināšanā,
22ለእውነት እየታዘዛችሁ ግብዝነት ለሌለበት ለወንድማማች መዋደደ ነፍሳችሁን አንጽታችሁ እርስ በርሳችሁ ከልባችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።
15Bet tāpat kā Svētais, kas jūs aicinājis, topiet arī paši svēti visā dzīvē,
23ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ።
16Jo rakstīts: Esiet svēti, jo es esmu svēts. (3.Moz.11,14)
24ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር ክብሩም ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነውና፤ ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤
17Un ja jūs kā Tēvu piesaucat To, kas, cilvēka stāvokli neievērodams, spriež tiesu pēc katra darbiem, tad pavadiet bijībā savu ceļojuma laiku!
25የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል። በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።
18Jūs zināt, ka esat atpirkti ne ar iznīcīgu zeltu un sudrabu no savas aplamās dzīves, kas no tēviem mantota,
19Bet ar Kristus, neaptraipītā un nevainojamā Jēra, dārgajām asinīm,
20Kas iepriekš paredzēts pirms pasaules radīšanas, bet parādījies pēdējā laikā jūsu dēļ.
21Jūs caur Viņu ticat Dievam, kas Viņu uzmodināja no miroņiem un deva Viņam godu, lai jums būtu ticība un cerība uz Dievu.
22Savas dvēseles šķīstīdami mīlestības paklausībā, brāļu mīlestībā, mīliet cits citu sirds vienkāršībā un sirsnībā!
23Jūs esat atdzimuši ne no iznīcības sēklas, bet no neiznīcīgās, dzīvā un mūžam palicēja Dieva vārda.
24Jo katra miesa ir kā zāle, bet katra tās godība kā zāles zieds. Nokalta zāle, un tās zieds nokrita.
25Bet Kunga vārds paliek mūžīgi. Un šis vārds jums sludināts evaņģēlijā. (Is 40,6-7)