Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

1 Peter

2

1Un atmetuši visu ļaunprātību un viltību, un liekulību, un skaudību, un visas mēlnesības,
1እንግዲህ ክፋትን ሁሉ ተንኰልንም ሁሉ ግብዝነትንም ቅንዓትንም ሐሜትንም ሁሉ አስወግዳችሁ፥
2Bez viltības, kā jaunpiedzimuši bērni alkstiet pēc garīgā piena, lai jūs no tā augtu atpestīšanai,
2ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሳችሁ እንደ ሆነ፥ ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ አሁን እንደ ተወለዱ ሕፃናት ተንኰል የሌለበትን የቃልን ወተት ተመኙ።
3Jo jūs jau baudījāt, cik labvēlīgs ir Kungs.
4በሰውም ወደ ተጣለ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ወደ ተመረጠና ክቡር ወደ ሆነው ወደ ሕያው ድንጋይ ወደ እርሱ እየቀረባችሁ፥
4Ejiet pie Viņa kā pie dzīvā akmens, ko gan cilvēki atmeta, bet Dievs izredzēja un godāja!
5እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።
5Uzceliet uz Viņa no sevis pašiem kā no dzīviem akmeņiem garīgu celtni, topiet par svētajiem priesteriem, lai caur Jēzu Kristu nestu Dievam patīkamus garīgus upurus!
6በመጽሐፍ። እነሆ፥ የተመረጠና የከበረን የማዕዘን ራስ ድንጋይ በጽዮን አኖራለሁ በእርሱም የሚያምን አያፍርም ተብሎ ተጽፎአልና።
6Tāpēc Rakstos teikts: Lūk, es lieku Sionā izredzētu, dārgu stūrakmeni, un kas uz Viņu tic, nepaliks kaunā, (Is 28,16)
7እንግዲህ ክብሩ ለእናንተ ለምታምኑት ነው፤ ለማያምኑ ግን አናጢዎች የጣሉት ድንጋይ እርሱ የማዕዘን ራስ የዕንቅፋትም ድንጋይ የማሰናከያም ዓለት ሆነ፤
7Un jums, kas ticat, ir gods, bet neticīgajiem šis akmens, ko cēlāji atmeta, ir kļuvis stūrakmens (Ps 117,22)
8የማያምኑ ስለ ሆኑ በቃሉ ይሰናከሉበታልና፤ ለዚህ ደግሞ የተመደቡ ናቸው።
8Un piedauzības akmens, un apgrēcības klints tiem, kuriem vārds ir piedauzība, un tie netic. Tas viņiem arī lemts.
9እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤
9Bet jūs esat izredzētā cilts, ķēnišķīgā priesterība, svētā tauta, iegūtie ļaudis, lai paustu Tā varenos darbus, kas jūs aicinājis no tumsas savā brīnišķīgajā gaismā.
10እናንተ ቀድሞ ወገን አልነበራችሁም አሁን ግን የእግዚአብሔር ወገን ናችሁ፤ እናንተ ምሕረት ያገኛችሁ አልነበራችሁም አሁን ግን ምሕረትን አግኝታችኋል።
10Jūs citkārt nebijāt tauta, bet tagad esat Dieva tauta; nebijāt apžēloti, tagad esat apžēloti. (Os 2,24; Rom 9,25)
11ወዳጆች ሆይ፥ ነፍስን ከሚዋጋ ሥጋዊ ምኞት ትርቁ ዘንድ እንግዶችና መጻተኞች እንደ መሆናችሁ እለምናችኋለሁ፤
11Vismīļie, es pamācu jūs kā atnācējus un ceļiniekus atturēties no miesas kārībām, kas karo pret dvēseli.
12ስለሚመለከቱት ስለ መልካም ሥራችሁ፥ ክፉ እንደምታደርጉ በዚያ እናንተን በሚያሙበት ነገር፥ በሚጎበኝበት ቀን እግዚአብሔርን ያከብሩት ዘንድ በአሕዛብ መካከል ኑሮአችሁ መልካም ይሁን።
12Dzīvojiet godīgi pagānu vidū, lai tie, kas jūs aprunā kā ļaundarus, redzētu jūsu labos darbus un godinātu Dievu piemeklēšanas dienā.
13ስለ ጌታ ብላችሁ ለሰው ሥርዓት ሁሉ ተገዙ፤ ለንጉሥም ቢሆን፥ ከሁሉ በላይ ነውና፤
13Esiet paklausīgi katrai cilvēku kārtībai Dieva dēļ: ķēniņam kā augstākajam,
14ለመኳንንትም ቢሆን፥ ክፉ የሚያደርጉትን ለመቅጣት በጎም የሚያደርጉትን ለማመስገን ከእርሱ ተልከዋልና ተገዙ።
14Pārvaldniekiem kā viņa sūtītajiem ļaundaru sodīšanai, bet to atalgošanai, kas labu dara.
15በጎ እያደረጋችሁ፥ የማያውቁትን ሞኞች ዝም ታሰኙ ዘንድ እንዲህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነውና፤
15Jo tāda ir Dieva griba, lai jūs, labu darot, apklusinātu neprātīgu cilvēku nezināšanu;
16አርነት ወጥታችሁ እንደ እግዚአብሔር ባሪያዎች ሁኑ እንጂ ያ አርነት ለክፋት መሸፈኛ እንዲሆን አታድርጉ።
16Kā brīvie, bet ne kā tādi, kam brīvība ļaunuma slēpšanai, bet kā Dieva kalpi.
17ሁሉን አክብሩ፥ ወንድሞችን ውደዱ፥ እግዚአብሔርን ፍሩ፥ ንጉሥን አክብሩ።
17Visus godājiet, mīliet brāļus, bīstieties Dieva, godājiet ķēniņu!
18ሎሌዎች ሆይ፥ ለበጎዎችና ለገሮች ጌቶቻችሁ ብቻ ሳይሆን ለጠማሞች ደግሞ በፍርሃት ሁሉ ተገዙ።
18Kalpi, paklausiet saviem kungiem visā bijībā, ne tikai labiem un lēniem, bet arī iedomīgiem!
19በግፍ መከራን የሚቀበል ሰው እግዚአብሔርን እያሰበ ኃዘንን ቢታገሥ ምስጋና ይገባዋልና።
19Jo tā ir žēlastība, ja kāds, apzinādamies Dievu, panes bēdas, netaisnīgi ciezdams.
20ኃጢአት አድርጋችሁ ስትጎሰሙ ብትታገሡ፥ ምን ክብር አለበት? ነገር ግን መልካም አድርጋችሁ መከራን ስትቀበሉ ብትታገሡ፥ ይህ ነገር በእግዚአብሔር ዘንድ ምስጋና ይገባዋል።
20Jo kāds gods būtu, ja jūs panesat, kad jūs sit pārkāpuma dēļ? Bet ja jūs, labu darīdami, pacietīgi panesat, tas ir Dievam patīkams.
21የተጠራችሁለት ለዚህ ነውና፤ ክርስቶስ ደግሞ ፍለጋውን እንድትከተሉ ምሳሌ ትቶላችሁ ስለ እናንተ መከራን ተቀብሎአልና።
21Jo tam jūs esat aicināti. Jo arī Kristus cieta mūsu dēļ, atstādams jums priekšzīmi, lai jūs sekotu Viņa pēdās.
22እርሱም ኃጢአት አላደረገም፥ ተንኰልም በአፉ አልተገኘበትም፤
22Viņš nekādu grēku nedarīja, un Viņa mutē nebija atrodama viltība. (Is.53,9)
23ሲሰድቡት መልሶ አልተሳደበም መከራንም ሲቀበል አልዛተም፥ ነገር ግን በጽድቅ ለሚፈርደው ራሱን አሳልፎ ሰጠ፤
23Kad Viņu zaimoja, Viņš nezaimoja, ciezdams nedraudēja, bet padevās tam, kas Viņu netaisni tiesāja.
24ለኃጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር፥ እርሱ ራሱ በሥጋው ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ፤*ፍ1*
24Viņš mūsu grēkus aiznesa savā miesā pie krusta, lai mēs, miruši grēkiem, dzīvotu taisnībai; Viņa brūces jūs izdziedināja.
25በመገረፉ ቁስል ተፈወሳችሁ። እንደ በጎች ትቅበዘበዙ ነበርና፥ አሁን ግን ወደ ነፍሳችሁ እረኛና ጠባቂ ተመልሳችኋል።
25Jo jūs maldījāties kā avis, bet tagad esat atgriezti pie sava dvēseļu gana un bīskapa. (Is 53,4-5)