1Ja Kristus cieta miesīgi, tad apbruņojieties arī jūs tādām pašām domām, jo tas, kas miesā cietis, ir beidzis grēkot,
1ክርስቶስም በሥጋ ስለ እኛ መከራን ስለተቀበለ፥ ከእንግዲህ ወዲህ በሥጋ ልትኖሩ በቀረላችሁ ዘመን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ እንደ ሰው ምኞት እንዳትኖሩ፥ እናንተ ደግሞ ያን አሳብ እንደ ዕቃ ጦር አድርጋችሁ ያዙት፥ በሥጋ መከራን የተቀበለ ኃጢአትን ትቶአልና።
2Lai atlikušo laiku miesīgi vairs nedzīvotu cilvēku kārībām, bet Dieva gribai.
3የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞትም በስካርም በዘፈንም ያለ ልክም በመጠጣት ነውርም ባለበት በጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና።
3Jo pietiek, ka jūs pagājušā laikā izpildījāt pagānu gribu, nododamies netīrībām, kārībām, žūpošanai, rijībai, dzīrēm un noziedzīgai kalpošanai elkiem.
4በዚህም ነገር ወደዚያ መዳራት ብዛት ከእነርሱ ጋር ስለማትሮጡ እየተሳደቡ ይደነቃሉ፤
4Tāpēc viņi zaimodami brīnās, ka jūs nepiedalāties tanīs pašās nekrietnajās izlaidībās.
5ግን እነርሱ በሕያዋንና በሙታን ላይ ሊፈርድ ለተዘጋጀው መልስ ይሰጣሉ።
5Viņi dos atbildi Tam, kas sagatavojies tiesāt dzīvos un mirušos.
6እንደሰዎች በሥጋ እንዲፈረድባቸው በመንፈስ ግን እንደ እግዚአብሔር እንዲኖሩ ስለዚህ ምክንያት ወንጌል ለሙታን ደግሞ ተሰብኮላቸው ነበርና።
6Jo tādēļ arī mirušajiem evaņģēlijs sludināts, lai tie kā cilvēki tiktu tiesāti miesā, bet garā dzīvotu pēc Dieva prāta.
7ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቦአል። እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ፥
7Tomēr visam tuvojas gals. Tāpēc esiet saprātīgi un modri lūgšanās!
8ትጸልዩም ዘንድ በመጠን ኑሩ፤ ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናልና ከሁሉ በፊት እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።
8Bet vairāk par visu pastāvīgi mīliet viens otru, jo mīlestība apklāj grēku daudzumu!
9ያለ ማንጐራጐር እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ፤
9Savstarpēji esiet viesmīlīgi bez kurnēšanas!
10ልዩ ልዩን የእግዚአብሔርን ጸጋ ደጋግ መጋቢዎች እንደ መሆናችሁ፥ እያንዳንዳችሁ የጸጋን ስጦታ እንደ ተቀበላችሁ መጠን በዚያው ጸጋ እርስ በርሳችሁ አገልግሉ፤
10Kā katrs dāvanu saņēmis, tā lai piešķir citam kā labi daždažādas Dieva žēlastības dalītāji!
11ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን፥ እንደ እግዚአብሔር ቃል ይናገር፤ የሚያገለግልም ቢሆን፥ እግዚአብሔር በሚሰጠኝ ኃይል ነው ብሎ ያገልግል፤ ክብርና ሥልጣን እስከ ዘላለም ድረስ ለእርሱ በሚሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን።
11Ja kāds runā, tad kā Dieva vārdus, ja kāds kalpo, tad tanī spēkā, ko Dievs piešķir, lai visās lietās Dievs tiktu pagodināts caur Jēzu Kristu, kam gods un vara mūžu mūžos. Amen.
12ወዳጆች ሆይ፥ በእናንተ መካከል እንደ እሳት ሊፈትናችሁ ስለሚሆነው መከራ ድንቅ ነገር እንደ መጣባችሁ አትደነቁ፤
12Vismīļie, lai uguns pārbaudījums, kas jūsu pārbaudei dots, jūs neatsvešina, it kā jums notiktu kaut kas neparasts,
13ነገር ግን ክብሩ ሲገለጥ ደግሞ ሐሤት እያደረጋችሁ ደስ እንዲላችሁ፥ በክርስቶስ መከራ በምትካፈሉበት ልክ ደስ ይበላችሁ።
13Bet priecājieties, piedaloties Kristus ciešanās, lai jūs, arī Viņa godībai atklājoties, varētu līksmoties un priecāties.
14ስለ ክርስቶስ ስም ብትነቀፉ የክብር መንፈስ የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ላይ ያርፋልና ብፁዓን ናችሁ።
14Ja jūs nievā Kristus vārda dēļ, tad jūs esat svētīgi, jo Dieva gods, godība un spēks, un Viņa Gars mīt pār jums.
15ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤
15Neviens no jums lai necieš kā slepkava vai zaglis, vai zaimotājs, vai kas tiecas pēc sveša!
16ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር።
16Bet kas cieš kā kristīgais, lai nekaunās, bet lai pagodina Dievu šinī vārdā!
17ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን?
17Jo laiks tiesai iesākties no Dieva nama. Bet ja vispirms no mums, tad kāds gals tiem, kas netic Dieva evaņģēlijam?
18ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው?
18Un ja taisnīgais tikko būs izglābts, kur tad paliks bezdievis un grēcinieks?
19ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።
19Tāpēc arī tie, kas cieš saskaņā ar Dieva gribu, labos darbos lai nodod savas dvēseles uzticīgajam Radītājam!