Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

1 Peter

5

1Es, vecākais un Kristus ciešanu liecinieks, līdzdalībnieks godībā, kas nākotnē atklāsies, pamudinu vecākos, kas pie jums ir:
1እንግዲህ እኔ፥ ከእነርሱ ጋር ሽማግሌ የክርስቶስም መከራ ምስክር ደግሞም ሊገለጥ ካለው ክብር ተካፋይ የሆንሁ፥ በመካከላቸው ያሉትን ሽማግሌዎች እመክራቸዋለሁ፤
2Ganiet Dieva ganāmpulku, kas pie jums, rūpēdamies par to nepiespiesti, bet labprātīgi saskaņā ar Dievu, ne negodīgas peļņas dēļ, bet pašaizliedzīgi,
2በእናንተ ዘንድ ያለውን የእግዚአብሔርን መንጋ ጠብቁ፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በውድ እንጂ በግድ ሳይሆን፥ በበጎ ፈቃድ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን ጐብኙት፤
3Un ne kā izredzēto valdnieki, bet no sirds esiet priekšzīme ganāmpulkam!
3ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ፤
4Un kad ieradīsies Virsgans, jūs saņemsiet nevīstošo godības kroni.
4የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ።
5Tāpat arī, jaunākie, esiet padevīgi vecākajiem! Bet visi savstarpēji ietekmējieties pazemībā, jo Dievs ļaunajiem pretojas, bet pazemīgajiem dod žēlastību.
5እንዲሁም፥ ጐበዞች ሆይ፥ ለሽማግሌዎች ተገዙ፤ ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ፥ እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።
6Tādēļ pazemojieties zem varenās Dieva rokas, lai Viņš jūs paaugstinātu apmeklējuma laikā;
6እንግዲህ በጊዜው ከፍ እንዲያደርጋችሁ ከኃይለኛው ከእግዚአብሔር እጅ በታች ራሳችሁን አዋርዱ፤
7Visas savas rūpes metiet uz Viņu, jo Viņš par jums rūpējas.
7እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።
8Esiet skaidrā prāta un nomodā, jo jūsu pretinieks velns staigā apkārt kā rūcošs lauva, meklēdams, ko aprīt.
8በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤
9Stipri ticībā pretojieties tam, zinādami, ka tādas pat ciešanas notiek jūsu brāļiem pasaulē.
9በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።
10Bet visas žēlastības Dievs, kas mūs Jēzū Kristū aicinājis savā mūžīgajā godībā, pats mūs pēc īslaicīgām ciešanām darīs pilnīgus, stiprinās un spēcinās.
10በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።
11Viņam gods un vara mūžu mūžos! Amen.
11ለእርሱ ክብርና ኃይል እስከዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
12Kā man šķiet, es īsumā uzrakstīju jums caur uzticīgo brāli Silvanu, pamācīdams un apliecinādams, ka šī ir patiesā Dieva žēlastība, kurā jūs atrodaties.
12እየመከርኋችሁና የምትቆሙባት ጸጋ እውነትኛ የእግዚአብሔር ጸጋ እንድትሆን እየመሰከርሁላችሁ፥ የታመነ ወንድም እንደ ሆነ በቈጠርሁት በስልዋኖስ እጅ በአጭሩ ጽፌላችኋለሁ።
13Jūs sveicina līdzizvēlētā baznīca Babilonā un mans dēls Marks.
13ከእናንተ ጋር ተመርጣ በባቢሎን ያለች ቤተ ክርስቲያን ልጄም ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
14Sveiciniet cits citu ar svētu skūpstu! Žēlastība jums visiem, kas esat Jēzū Kristū! Amen.
14በፍቅር አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ። በክርስቶስ ላላችሁ ለሁላችሁ ሰላም ይሁን። አሜን።