Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

1 Thessalonians

2

1Jūs paši zināt, brāļi, ka mūsu ierašanās pie jums nebija veltīga.
1ወንድሞች ሆይ፥ ራሳችሁ ወደ እናንተ መግባታችን ከንቱ እንዳልሆነ ታውቃላችሁና።
2Paļaudamies uz mūsu Dievu, mēs sludinām jums Dieva evaņģēliju visā rūpībā, lai gan iepriekš Filipos, kā jūs to zināt, mums bija jācieš un jāpanes apvainojumi.
2ነገር ግን እንደምታውቁት በፊልጵስዩስ አስቀድመን መከራ ተቀብለን ተንገላትተንም፥ በብዙ ገድል የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ እንናገር ዘንድ በአምላካችን ደፈርን።
3Jo ne maldi, ne nekrietnība, ne viltība ir mūsu sludināšanas cēlonis,
3ልመናችን ከስሕተት ወይም ከርኵሰት ወይም ከተንኰል አልነበረምና፤
4Bet Dievs mūs atradis cienīgus, lai uzticētu mums evaņģēliju. Tādēļ mēs sludinām, izpatikdami ne cilvēkiem, bet Dievam, kas pārbauda mūsu sirdis.
4ነገር ግን ወንጌልን አደራ ይሰጠን ዘንድ እግዚአብሔር የታመንን ሆነን እንዳገኘን መጠን፥ እንዲሁ እንናገራለን፥ ልባችንን የሚመረምር እግዚአብሔርን እንጂ ሰውን ደስ እንደምናሰኝ አይደለም።
5Jo Dievs ir liecinieks, ka mēs nekad, kā zināt, neuzstājamies ar glaimu runām vai mantkārīgos nolūkos.
5እንደምታውቁ፥ እያቈላመጥን ከቶ አልተናገርንም፥ እግዚአብሔርም እንደሚመሰክር እያመካኘን በመጐምጀት አልሠራንም፤
6Un mēs nemeklējam godināšanu no cilvēkiem: ne no jums, ne no citiem.
6የክርስቶስም ሐዋርያት እንደ መሆናችን ልንከብድባችሁ ስንችል፥ ከእናንተ ቢሆን ወይም ከሌሎች ክብርን ከሰው አልፈለግንም።
7Būdami Kristus apustuļi, mēs drīkstējām jūs apgrūtināt, bet starp jums mēs bijām pilni pazemības kā māte, kas rūpējas par saviem bērniem.
7ነገር ግን ሞግዚት የራስዋን ልጆች እንደምትከባከብ፥ በመካከላችሁ የዋሆች ሆንን፤
8Tā, jūs mīlēdami, mēs ļoti vēlējāmies ne vien Dieva evaņģēliju jums dot, bet pat savas dzīvības, jo jūs kļuvāt mums ļoti mīļi.
8እንዲሁም እያፈቀርናችሁ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለማካፈል ብቻ ሳይሆን የገዛ ነፍሳችንን ደግሞ እናካፍላችሁ ዘንድ በጎ ፈቃዳችን ነበረ፥ ለእኛ የተወደዳችሁ ሆናችሁ ነበርና።
9Jo jūs atminaties, brāļi, mūsu darbu un pūles: strādādami naktīm un dienām, lai nevienu no jums neapgrūtinātu, mēs sludinājām Dieva evaņģēliju.
9ወንድሞች ሆይ፥ ድካማችንና ጥረታችን ትዝ ይላችኋልና፤ ከእናንተ በአንዱ ስንኳ እንዳንከብድበት ሌሊትና ቀን እየሠራን፥ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ ሰበክን።
10Jūs un Dievs esat liecinieki, cik svēti un taisnīgi, un nevainojami mēs izturējāmies pret jums, ticīgajiem,
10በእናንተ በምታምኑ ዘንድ በእንዴት ያለ ቅድስናና ጽድቅ ነቀፋም በሌለበት ኑሮ እንደ ሄድን፥ እናንተና እግዚአብሔር ምስክሮች ናችሁ፤
11Jums tas zināms, ka mēs katru no jums (kā tēvs savus bērnus)
11ወደ መንግሥቱ ወደ ክብሩም ለጠራችሁ ለእግዚአብሔር እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እየመከርንና እያጸናን እየመሰከርንላችሁም፥ አባት ለልጆቹ እንደሚሆን ለእያንዳንዳችሁ እንደ ሆንን ታውቃላችሁና።
12Lūdzām, pamudinājām un pārliecinājām dzīvot tā, lai jūs būtu sava Dieva cienīgi, kas jūs aicinājis savā valstībā un godībā.
13ስለዚህም የመልእክትን ቃል እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ከእኛ በተቀበላችሁ ጊዜ፥ በእውነት እንዳለ በእናንተ በምታምኑ ደግሞ እንደሚሠራ እንደ እግዚአብሔር ቃል እንጂ እንደ ሰው ቃል አድርጋችሁ ስላልተቀበላችሁት፥ እኛ ደግሞ እግዚአብሔርን ሳናቋርጥ እናመሰግናለን።
13Tāpēc mēs arī pateicamies Dievam bez mitēšanās, ka jūs Dieva vārdu, kuru no mums dzirdējāt, pieņēmāt ne kā cilvēku mācību, bet (kā tas patiesībā ir) kā Dieva vārdu, jo Viņš jūsos, kas esat ticīgi, darbojas,
14እናንተ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በይሁዳ የሚኖሩትን በክርስቶስ ኢየሱስ ያሉትን የእግዚአብሔርን ማኅበሮች የምትመስሉ ሆናችኋልና፤ እነርሱ ከአይሁድ መከራ እንደ ተቀበሉ፥ እናንተ ደግሞ ያንን መከራ ከአገራችሁ ሰዎች ተቀብላችኋልና።
14Jo jūs, brāļi, esat sekotāji tām Dieva draudzēm, kas dzīvo Jēzum Kristum Jūdejā, jo jūs tāpat esat cietuši no saviem tautiešiem, kā arī viņi no jūdiem,
15እነዚያም ጌታን ኢየሱስን ደግሞ ገደሉ ነቢያትንም እኛንም አሳደዱ፥ እግዚአብሔርንም ደስ አያሰኙም፥ ሰዎችንም ሁሉ ይቃወማሉ፥
15Kas nonāvēja Kungu Jēzu un praviešus, kas arī mūs vajāja; bet Dievam tie nepatīk, un viņi ir naidā ar visiem cilvēkiem.
16ሁልጊዜ ኃጢአታቸውን ይፈጽሙ ዘንድ አሕዛብ እንዲድኑ እንዳንናገራቸው ይከለክሉናልና። ነገር ግን ቍጣው ወደ እነርሱ ፈጽሞ ደርሶአል።
16Viņi liedz mums sludināt pagāniem pestīšanu; tā viņi allaž piepilda savu grēku mēru, jo Dieva dusmas nākušas pār viņiem līdz galam.
17እኛ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ በልብ ያይደለ ፊት ለፊት ለጥቂት ጊዜ አጥተናችሁ፥ በብዙ ናፍቆት ፊታችሁን ለማየት እጅግ ሞከርን፤
17Bet mēs, brāļi, šķirti no jums uz īsu laiku ārīgi, ne sirdī, savās lielajās ilgās jo vairāk steidzamies redzēt jūsu vaigu.
18ወደ እናንተ ልንመጣ ወደን ነበርና፥ እኔ ጳውሎስም አንድና ሁለት ጊዜ፥ ሰይጣን ግን አዘገየን።
18Jo mēs, sevišķi es, Pāvils, gribējām vienreiz un otrreiz apmeklēt jūs, bet sātans mūs aizkavēja.
19ተስፋችን ወይስ ደስታችን ወይስ የትምክህታችን አክሊል ማን ነው? በጌታችን በኢየሱስ ፊት በመምጣቱ እናንተ አይደላችሁምን?
19Jo kas ir mūsu cerība un prieks, un godības vainags? Vai ne jūs, mūsu Kunga Jēzus Kristus priekšā, Viņam atnākot?
20እናንተ ክብራችን ደስታችንም ናችሁና።
20Jo jūs esat mūsu godība un prieks.