Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

1 Thessalonians

3

1Tāpēc, nevarēdami ilgāk paciest, nolēmām palikt Atēnās vieni.
1ስለዚህ ወደ ፊት እንታገሥ ዘንድ ባልተቻለን ጊዜ፥ በአቴና ብቻችንን ልንቀር በጎ ፈቃዳችን ሆነ።
2Un mēs sūtījām mūsu brāli Timoteju, Kristus evaņģēlija Dieva kalpu, lai viņš jūs stiprinātu un pamudinātu ticībā,
2ስለ እምነታችሁም እንዲያጸናችሁና እንዲመክራችሁ ወንድማችንን የእግዚአብሔርንም አገልጋይ ከእኛ ጋርም አብሮ በክርስቶስ ወንጌል የሚሠራውን ጢሞቴዎስን ላክነው፤
3Lai neviens tagadējos spaidos nesāktu šaubīties, jo jūs paši zināt, ka tam mēs lemti.
3በዚህ መከራ ማንም እንዳይናውጥ፥ ለዚህ እንደ ተመረጥን ራሳችሁ ታውቃላችሁና።
4Jo arī tad, kad bijām pie jums, mēs jums pasludinājām, ka mums būs jācieš apspiešanas, un, kā jūs zināt, tas tā arī notika.
4በእውነት ከእናንተ ጋር ሳለን፥ መከራ እንቀበል ዘንድ እንዳለን አስቀድመን እንነግራችሁ ነበር፤ እንዲሁም ደግሞ ሆነ፥ ይህንም ታውቃላችሁ።
5Tāpēc es, nevarēdams ilgāk paciest, sūtīju uzzināt, kā ir ar jūsu ticību, vai kārdinātājs nav ievedis jūs kārdināšanā un vai mūsu darbs nav bijis veltīgs.
5ስለዚህ እኔ ደግሞ ወደ ፊት እታገሥ ዘንድ ባልተቻለኝ ጊዜ። ፈታኝ ምናልባት ፈትኖአቸዋል ድካማችንም ከንቱ ሆኖአል ብዬ እምነታችሁን ለማወቅ ላክሁ።
6Bet tagad Timotejs no jums atnāca pie mums un pavēstīja mums par jūsu ticību un mīlestību, un ka jūs vienmēr paturat mūs labā piemiņā, ilgodamies mūs redzēt, tāpat kā mēs jūs.
6አሁን ግን ጢሞቴዎስ ከእናንተ ዘንድ ወደ እኛ መጥቶ ስለ እምነታችሁና ስለ ፍቅራችሁ የምስራች ብሎ በነገረን ጊዜ፥ እኛም እናያችሁ ዘንድ እንደምንናፍቅ ታዩን ዘንድ እየናፈቃችሁ ሁልጊዜ በመልካም እንደምታስቡን በነገረን ጊዜ፥
7Tāpēc, brāļi, jūsu ticības dēļ mēs tikām iepriecināti visos mūsu trūkumos un apspiešanā.
7ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በእምነታችሁ በኩል በችግራችንና በመከራችን ሁሉ ስለ እናንተ ተጽናናን፤
8Ja jūs tagad pastāvat Kungā, tad mēs dzīvojam.
8እናንተ በጌታ ጸንታችሁ ብትቆሙ፥ አሁን በሕይወት እንኖራለንና።
9Jo ar kādu pateicību mēs varam jūsu dēļ pateikties Kungam par lielo prieku, ko izjūtam mūsu Dieva priekšā par jums?
9ፊታችሁን ልናይ በእምነታችሁም የጎደለውን ልንሞላበት ሌሊትና ቀን ከመጠን ይልቅ እየጸለይን በአምላካችን ፊት ከእናንተ የተነሣ ስለምንደሰተው ደስታ ሁሉ፥ ለእግዚአብሔር በእናንተ ምክንያት ምን ያህል ምስጋና እናስረክብ ዘንድ እንችላለን?
10Dienu un nakti mēs ļoti lūdzam Dievu, lai redzētu jūs vaigā un papildinātu to, kas jūsu ticībai vēl trūkst.
11አምላካችንና አባታችን ራሱ ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ እናንተ መንገዳችንን ያቅና፤
11Bet mūsu Dievs un Tēvs un mūsu Kungs Jēzus Kristus lai virza mūsu ceļu pie jums!
12ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ሲመጣ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያብዛ ይጨምርም።
12Bet Kungs lai pavairo un bagātus jūs dara mīlestībā savā starpā un ar visiem, tāpat kā mēs ar jums.
13Un lai stiprina jūsu sirdis, ka tās svētumā būtu nevainojamas mūsu Dieva un Tēva priekšā, kad atnāks mūsu Kungs Jēzus Kristus kopā ar visiem saviem svētajiem. Amen.