Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

1 Thessalonians

4

1Tālāk, brāļi, mēs jūs lūdzam un pamudinām Kunga Jēzus vārdā, lai jūs, dzirdējuši no mums, kā jādzīvo, tā arī dzīvotu un arvien kļūtu nopelniem bagātāki, lai patiktu Dievam.
1እንግዲህ በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ልትመላለሱ እግዚአብሔርንም ደስ ልታሰኙ እንዴት እንደሚገባችሁ ከእኛ ዘንድ እንደ ተቀበላችሁ፥ እናንተ ደግሞ እንደምትመላለሱ፥ ከፊት ይልቅ ትበዙ ዘንድ በጌታ በኢየሱስ እንለምናችኋለን እንመክራችሁማለን።
2Jūs jau zināt, kādus priekšrakstus es jums devu Kunga Jēzus vārdā.
2በጌታ በኢየሱስ የትኛውን ትእዛዝ እንደ ሰጠናችሁ ታውቃላችሁና።
3Jo tāda ir Dieva griba, lai jūs kļūtu svēti. Atturieties no netiklības!
3ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም መቀደሳችሁ ነውና፤
4Lai katrs zina, ka viņam sava miesa jāglabā svētumā un godā,
4ከዝሙት እንድትርቁ፥ እግዚአብሔርን እንደማያውቁ አሕዛብ በፍትወት ምኞት አይደለም እንጂ፥ ከእናንተ እያንዳንዱ የራሱን ዕቃ በቅድስናና በክብር ያገኝ ዘንድ እንዲያውቅ፤
5Bet ne kaislīgā kārībā kā pagāni, kas Dievu nepazīst.
6አስቀድመን ደግሞ እንዳልናችሁና እንደ መሰከርንላችሁ፥ ጌታ ስለዚህ ነገር ሁሉ የሚበቀል ነውና ማንም በዚህ ነገር አይተላለፍ ወንድሙንም አያታልል።
6Nevienam nebūs savam brālim pāri darīt, nedz viņu kādā darījumā piekrāpt, jo Kungs par to visu atriebj, kā jau agrāk mēs jums sacījām un apliecinājām.
7ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና።
7Jo Dievs nav mūs aicinājis netiklībai, bet gan svēttapšanai.
8እንግዲህ የሚጥል ሰውን የጣለ አይደለም፥ መንፈስ ቅዱስን በእናንተ እንዲኖር የሰጠውን እግዚአብሔርን ነው እንጂ።
8Tāpēc, kas to nicina, tas nenicina cilvēku, bet Dievu, kas mums devis savu Svēto Garu.
9እናንተ ራሳችሁ እርስ በርሳችሁ ልትዋደዱ በእግዚአብሔር ተምራችኋልና ስለ ወንድማማች መዋደድ ማንም ይጽፍላችሁ ዘንድ አያስፈልጋችሁም፤
9Par brālisko mīlestību mums nav vajadzības jums rakstīt, jo Dievs jūs mācījis vienam otru mīlēt.
10እንዲሁ በመቄዶንያ ሁሉ ላሉት ወንድሞች ሁሉ ታደርጋላችሁና። ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ከፊት ይልቅ ልትበዙ፥ በጸጥታም ትኖሩ ዘንድ ልትቀኑ፥ የራሳችሁንም ጉዳይ ልትጠነቀቁ፥ እንዳዘዝናችሁም፥ በውጭ ባሉት ዘንድ በአገባብ እንድትመላለሱ፥ አንዳችም እንዳያስፈልጋችሁ በእጃችሁ ልትሠሩ እንለምናችኋለን።
10To jūs arī darāt ar visiem brāļiem visā Maķedonijā. Bet, brāļi, mēs jūs lūdzam, lai jūs būtu vēl centīgāki.
13ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ተስፋ እንደሌላቸው እንደ ሌሎች ደግሞ እንዳታዝኑ፥ አንቀላፍተው ስላሉቱ ታውቁ ዘንድ እንወዳለን።
11Centieties, klusu dzīvojot, pildīt savu pienākumu un strādāt savu roku darbu, kā jau mēs to jums piekodinājām.
14ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።
12Izturieties godīgi arī pret tiem, kas ārpusē un neiekārojiet nekā sveša!
15በጌታ ቃል የምንላችሁ ይህ ነውና፤ እኛ ሕያዋን ሆነን ጌታ እስኪመጣ ድረስ የምንቀር ያንቀላፉቱን አንቀድምም፤
13Brāļi, mēs negribam atstāt jūs neziņā arī par aizmigušajiem, lai jūs neskumtu, kā tie, kam nav cerības.
16ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤
14Jo, ja mēs ticam, ka Jēzus nomira un ir augšāmcēlies, tāpat kopā ar Viņu Dievs atvedīs tos, kas Jēzū aizmiguši.
17ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው፥ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን።
15To mēs jums sakām Kunga vārdā, ka mēs, kas dzīvojam, kas paliekam pāri līdz Kunga atnākšanai, neaizsteigsimies priekšā tiem, kas aizmiguši.
18ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ።
16Jo Kungs pats, atskanot pavēlei, erceņģeļa balsij un Dieva bazūnei, nāks no debesīm; tad pirmie celsies tie mirušie, kas ir Kristū.
17Tad arī mēs, kas dzīvojam, kas esam palikuši, kopā ar viņiem tiksim aizrauti gaisā, padebešos, pretīm Kristum; un tā mēs vienmēr būsim pie Kunga.
18Tāpēc ieprieciniet viens otru ar šiem vārdiem!