1Bet par laiku un stundu, brāļi, mums nevajag jums rakstīt,
1ወንድሞች ሆይ፥ ስለ ዘመናትና ስለ ወራት ምንም እንዲጻፍላችሁ አያስፈልጋችሁም፤
2Jo jūs paši labi zināt, ka Kunga diena nāks tāpat kā zaglis naktī.
2የጌታ ቀን፥ ሌባ በሌሊት እንደሚመጣ፥ እንዲሁ ይመጣ ዘንድ ራሳችሁ አጥብቃችሁ አውቃችኋልና።
3Kad tie sacīs: Ir miers un drošība, tad pēkšņi pār viņiem nāks bojāeja kā sāpes grūtniecei, un viņi neizbēgs.
3ሰላምና ደኅንነት ነው ሲሉ ያን ጊዜ ምጥ እርጕዝን እንደሚይዛት ጥፋት በድንገት ይመጣባቸዋል ከቶም አያመልጡም።
4Bet jūs, brāļi, neesat tumsībā, ka šī diena kā zaglis varētu jūs pārsteigt,
4እናንተ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ቀኑ እንደ ሌባ ይደርስባችሁ ዘንድ በጨለማ አይደላችሁም፥
5Jo jūs visi esat gaismas bērni un dienas bērni; mēs nepiederam ne naktij, ne tumsai.
5ሁላችሁ የብርሃን ልጆች የቀንም ልጆች ናችሁና። እኛ ከሌሊት ወይም ከጨለማ አይደለንም፤
6Tāpēc negulēsim kā pārējie, bet būsim nomodā un skaidrā prātā!
6እንግዲያስ እንንቃ በመጠንም እንኑር እንጂ እንደ ሌሎች አናንቀላፋ።
7Jo kas guļ, tie guļ naktī, un kas piedzeras, tie piedzeras naktī.
7የሚያንቀላፉ በሌሊት ያንቀላፋሉና፥ የሚሰክሩም በሌሊት ይሰክራሉና፤
8Bet mēs, kas piederam dienai, tērpti ticības un mīlestības bruņās un pestīšanas cerības bruņu cepurē, būsim skaidrā prātā!
8እኛ ግን ከቀን ስለ ሆንን፥ የእምነትንና የፍቅርን ጥሩር የመዳንንም ተስፋ እንደ ራስ ቁር እየለበስን በመጠን እንኑር፤
9Jo Dievs mūs nav nolēmis dusmām, bet gan pestīšanas iegūšanai caur mūsu Kungu Jēzu Kristu,
9እግዚአብሔር ለቍጣ አልመረጠንምና፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዳንን ለማግኘት ነው እንጂ።
10Kas mūsu dēļ nomira, lai mēs, vai nu esam nomodā, vai aizmiguši, dzīvotu vienībā ar Viņu.
10የምንነቃም ብንሆን፥ የምናንቀላፋም ብንሆን፥ ከእርሱ ጋር አብረን በሕይወት እንኖር ዘንድ ስለ እኛ ሞተ።
11Tāpēc ieprieciniet viens otru un stipriniet cits citu, kā jūs arī to darāt!
11ስለዚህ እናንተ ደግሞ እንደምታደርጉ፥ እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ አንዱም አንዱም ሌላውን ያንጸው።
12Bet mēs jūs lūdzam, brāļi, esiet atzinīgi pret tiem, kas jūsu labā strādā, kas Kunga vārdā ir jūsu priekšnieki un kas jūs pamāca.
12ወንድሞች ሆይ፥ በመካከላችሁ የሚደክሙትን በጌታም የሚገዙአችሁን የሚገሥጹአችሁንም ታውቁ ዘንድ፥ ስለ ሥራቸውም በፍቅር ከመጠን ይልቅ ታከብሩአቸው ዘንድ እንለምናችኋለን። እርስ በርሳችሁ በሰላም ሁኑ።
13Viņu darbu dēļ mīliet tos vissirsnīgāk un dzīvojiet ar viņiem mierā!
14ወንድሞች ሆይ፥ እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤ ድፍረት የሌላቸውን አጽኑአቸው፤ ለደካሞች ትጉላቸው፤ ሰውን ሁሉ ታገሡ።
14Bet mēs jūs lūdzam, brāļi, brīdiniet nemierīgos, ieprieciniet mazdūšīgos, palīdziet slimajiem, esiet pacietīgi ar visiem!
15ማንም ለሌላው በክፉ ፈንታ ክፉ እንዳይመልስ ተጠንቀቁ፥ ነገር ግን ሁልጊዜ እርስ በርሳችሁ ለሁሉም መልካሙን ለማድረግ ትጉ።
15Pielūkojiet, lai kāds neatmaksātu otram ļaunu ar ļaunu, bet vienmēr centieties cits citam un visiem darīt labu!
16ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤
16Vienmēr esiet priecīgi!
17ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና።
17Lūdziet Dievu bez mitēšanās!
19መንፈስን አታጥፉ፤
18Par visu esiet pateicīgi, jo tāds ir Dieva prāts Jēzū Kristū attiecībā uz jums visiem.
20ትንቢትን አትናቁ፤ ሁሉን ፈትኑ መልካሙንም ያዙ፤
19Neizdzēsiet garu!
22ከማናቸውም ዓይነት ክፉ ነገር ራቁ።
20Neniciniet pravietojumus!
23የሰላምም አምላክ ራሱ ሁለንተናችሁን ይቀድስ፤ መንፈሳችሁም ነፍሳችሁም ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ።
21Pārbaudiet visu! To, kas labs - paturiet!
24የሚጠራችሁ የታመነ ነው፥ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል።
22Izvairieties pat no ļaunuma ēnas!
25ወንድሞች ሆይ፥ ስለ እኛ ጸልዩ።
23Bet pats miera Dievs lai jūs svētī vispilnīgāk, lai jūsu gars, dvēsele un miesa pilnīgi bez vainas tiktu uzglabāti mūsu Kunga Jēzus Kristus atnākšanai!
26ከወንድሞች ሁሉ ጋር በተቀደሰ አሳሳም ሰላምታ ተሰጣጡ።
24Uzticams ir tas, kas jūs aicinājis. Viņš arī izpildīs!
27ይህ መልእክት ለቅዱሳን ወንድሞች ሁሉ እንዲነበብ በጌታ አምላችኋለሁ።
25Brāļi, lūdziet Dievu par mums!
28የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን፤ አሜን።
26Sveiciniet visus brāļus ar svētu skūpstu!
27Dieva vārdā es jums piekodinu, lai šī vēstule tiktu lasīta visiem svētajiem brāļiem.
28Mūsu Kunga Jēzus Kristus žēlastība lai ir ar jums! Amen.