Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

2 Thessalonians

1

1Pāvils un Silvāns, un Timotejs tesalonīkiešu draudzei Dievā, mūsu Tēvā, un Kungā Jēzū Kristū:
1ጳውሎስና ስልዋኖስ ጢሞቴዎስም፥ በእግዚአብሔር በአባታችን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም ወደምትሆን ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን፤
2Žēlastība un miers jums no Dieva, mūsu Tēva, un Kunga Jēzus Kristus!
2ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስም ጸጋ ሰላምም ለእናንተ ይሁን።
3Mums vienmēr jāpateicas Dievam par jums, brāļi, kā tas pienākas, jo jūsu ticība stipri pieaug un savstarpējā mīlestība ir liela katrā no jums.
3ወንድሞች ሆይ፥ እምነታችሁ እጅግ ስለሚያድግ የሁላችሁም የእያንዳንዳችሁ ፍቅር እርስ በርሳችሁ ስለሚበዛ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን እንደሚገባ ልናመሰግን ግድ አለብን፤
4Tā ka mēs paši lepojamies ar jums citās Dieva draudzēs par jūsu pacietību un ticību visās jūsu vajāšanās un bēdās, ko jūs panesat
4ስለዚህ በምትታገሱበት በስደታችሁና በመከራችሁ ሁሉ ከመጽናታችሁና ከእምነታችሁ የተነሣ በእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት ስለ እናንተ ራሳችን እንመካለን።
5Dieva taisnīgās tiesas pierādījumam, jo jūs būsiet Dieva valstības cienīgi, kuras dēļ ciešat.
5ስለ እርሱ ደግሞ መከራ ለምትቀበሉለት ለእግዚአብሔር መንግሥት የምትበቁ ሆናችሁ ትቈጠሩ ዘንድ፥ ይህ የእግዚአብሔር ቅን ፍርድ ምልክት ነው።
6Jo tāda ir Dieva taisnība: atmaksāt ar apspiešanu tiem, kas jūs apspiež,
6ጌታ ኢየሱስ ከሥልጣኑ መላእክት ጋር ከሰማይ በእሳት ነበልባል ሲገለጥ፥ መከራን ለሚያሳዩአችሁ መከራን፥ መከራንም ለምትቀበሉ ከእኛ ጋር ዕረፍትን ብድራት አድርጎ እንዲመልስ በእግዚአብሔር ፊት በእርግጥ ጽድቅ ነውና።
7Bet jums, apspiestajiem, dot mieru kopā ar mums tad, kad Kungs Jēzus no debesīm parādīsies ar savas varenības eņģeļiem
8እግዚአብሔርን የማያውቁትን፥ ለጌታችንም ለኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል፤
8Uguns liesmās, lai atmaksātu tiem, kas neatzina Dievu un kas nepaklausīja mūsu Kunga Jēzus Kristus evaņģēlijam.
9በዚያም ቀን በቅዱሳኑ ሊከብር፥ ምስክርነታችንንም አምናችኋልና በሚያምኑት ሁሉ ዘንድ ሊገረም ሲመጣ፥ ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ።
9Tie sodam saņems mūžīgo pazušanu no Kunga vaiga un Viņa varenās godības.
11ስለዚህም ደግሞ እንደ አምላካችን እንደ ጌታም እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፥ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስም በእናንተ ዘንድ ሊከብር እናንተም በእርሱ ዘንድ ልትከብሩ፥ አምላካችን ለመጥራቱ የምትበቁ አድርጎ ይቈጥራችሁ ዘንድ፥ የበጎነትንም ፈቃድ ሁሉ የእምነትንም ሥራ በኃይል ይፈጽም ዘንድ ስለ እናንተ ሁልጊዜ እንጸልያለን።
10Tanī dienā Viņš nāks, lai tiktu pagodināts savos svētajos un lai visi ticīgie Viņu apbrīnotu, jo jūs ticējāt mūsu liecībai.
11Tāpēc mēs arī vienmēr aizlūdzam par jums, lai mūsu Dievs atzītu jūs sava aicinājuma cienīgus un lai piepildītu katru cenšanos pēc laba un ticības darbu spēkā,
12Lai mūsu Kunga Jēzus Kristus vārds tiktu pagodināts jūsos un jūs Viņā saskaņā ar mūsu Dieva un Kunga Jēzus Kristus žēlastību.