1Mēs, jūs, brāļi, lūdzam caur Kunga Jēzus Kristus atnākšanu un mūsu savienību ar Viņu,
1ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣትና ወደ እርሱ ስለ መሰብሰባችን፥ በመንፈስ ወይም በቃል ወይም ከእኛ እንደሚመጣ በመልእክት። የጌታ ቀን ደርሶአል ብላችሁ፥ ከአእምሮአችሁ ቶሎ እንዳትናወጡ እንዳትደነግጡም እንለምናችኋለን።
2Lai jūs tik drīz nekļūtu nepastāvīgi savā pārliecībā un neļautu sevi iebaidīt ne garam, ne kādai mācībai, ne it kā mūsu sūtītai vēstulei, it kā Kunga diena jau būtu klāt.
3ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና።
3Lai neviens jūs nekādā veidā nepieviļ, jo vispirms jānāk atkrišanai un atklāti jāparādās grēka cilvēkam, pazušanas dēlam,
4እኔ እግዚአብሔር ነኝ ብሎ አዋጅ እየነገረ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እስኪቀመጥ ድረስ፥ አምላክ ከተባለው ሁሉ፥ ሰዎችም ከሚያመልኩት ሁሉ በላይ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርገው ተቃዋሚ እርሱ ነው።
4Kas pretojas un sevi ceļ pārāku pār visu to, kas saucas Dievs un kas tiek pielūgts. Viņš pat ieņem vietu Dieva templī, dēvēdams sevi, it kā viņš būtu Dievs.
5ገና ከእናንተ ጋር ሳለሁ፥ ይህን እንዳልኋችሁ ትዝ አይላችሁምን?
5Vai jūs neatminaties, ka es jums to sacīju, būdams vēl pie jums?
6በገዛ ራሱ ጊዜም ይገለጥ ዘንድ፥ የሚከለክለውን አሁን ታውቃላችሁ።
6Jūs zināt arī to, kas viņu tagad kavē, lai parādītos savā laikā.
7የዓመፅ ምሥጢር አሁን ይሠራልና፤ ብቻ ከመንገድ እስኪወገድ ድረስ አሁን የሚከለክል አለ።
7Negantības noslēpumi gan jau strādā, bet tas, kas to tagad kavē, kavēs tik ilgi, kamēr tas tiks nobīdīts malā.
8በዚያም ጊዜ ጌታ ኢየሱስ በአፉ መንፈስ የሚያጠፋው፥ ሲመጣም በመገለጡ የሚሽረው ዓመፀኛ ይገለጣል፤
8Un tad negantnieks parādīsies atklāti, bet Kungs Jēzus to nonāvēs ar savas mutes dvesmu un iznīcinās savas atnākšanas spožumā to,
9ይድኑ ዘንድ የእውነትን ፍቅር ስላልተቀበሉ ለሚጠፉ፥ የእርሱ መምጣት በተአምራት ሁሉና በምልክቶች በሐሰተኞች ድንቆችም በዓመፅም መታለል ሁሉ እንደ ሰይጣን አሠራር ነው።
9Kā atnākšana saskan ar sātana darbību visā spēkā un zīmēs, un viltus brīnumos.
11ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል።
10Tas ar visādām netaisnībām pieviļ tos, kas iet pazušanā, tāpēc ka viņi nepieņēma patiesības mīlestību, lai kļūtu pestīti.
13እኛ ግን፥ በጌታ የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን ልናመሰግን ግድ አለብን፥ እግዚአብሔር በመንፈስ መቀደስ እውነትንም በማመን ለመዳን እንደ በኵራት መርጦአችኋልና፤
11Tāpēc Dievs ļaus, lai pār viņiem nāk maldu vara, lai tie ticētu meliem,
14ለዚህም የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር ለማግኘት በወንጌላችን ጠራችሁ።
12Lai tiesāti tiktu visi tie, kas neticēja patiesībai, bet piekrita netaisnībai.
15እንግዲያስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጸንታችሁ ቁሙ፥ በቃላችንም ቢሆን ወይም በመልእክታችን የተማራችሁትን ወግ ያዙ።
13Bet mums vienmēr jāpateicas Dievam par jums, Dieva mīlētie brāļi, ka Dievs jūs pirmos, garu svētdarīdams, izvēlējis pestīšanai un patiesības ticībai.
16ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።
14Šim mērķim, mums evaņģēliju sludinot, viņš aicināja, lai jūs iegūtu mūsu Kunga Jēzus Kristus godību.
15Tāpēc, brāļi, stāviet droši un pastāviet mācībā, kuru jūs mācījāties vai nu no mūsu runām, vai rakstiem.
16Bet mūsu Kungs Jēzus Kristus un mūsu Dievs un Tēvs, kas mūs mīlējis un savā žēlastībā devis mums mūžīgu iepriecinājumu un labu cerību,
17Lai pamudina un stiprina jūsu sirdis ikvienā labā darbā un vārdā!