Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

2 Thessalonians

3

1Beidzot, brāļi, lūdziet Dievu par mums, lai Dieva vārds izplatītos un tiktu pagodināts, tāpat kā pie jums,
1በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ የጌታ ቃል እንዲሮጥ በእናንተም ዘንድ ደግሞ እንደሚሆን እንዲከበር፥ እምነትም ለሁሉ ስለማይሆን ከዓመፀኞችና ከክፉዎች ሰዎች እንድንድን ስለ እኛ ጸልዩ።
2Un lai mēs tiktu pasargāti no nekrietnajiem un ļaunajiem cilvēkiem, jo ne jau visi ir ticīgi!
3ነገር ግን የሚያጸናችሁ ከክፉውም የሚጠብቃችሁ ጌታ የታመነ ነው።
3Bet Dievs ir uzticams. Viņš mūs stiprinās un sargās no ļauna.
4የምናዛችሁንም አሁን እንድታደርጉ ወደ ፊትም ደግሞ እንድታደርጉ ስለ እናንተ በጌታ ታምነናል።
4Kungā mēs paļaujamies uz jums, ka jūs darāt un darīsiet to, ko mēs pavēlam.
5ጌታም ወደ እግዚአብሔር ፍቅር ወደ ክርስቶስም ትዕግሥት ልባችንን ያቅናው።
5Bet Kungs lai vada jūsu sirdis uz Dieva mīlestību un Kristus pacietību!
6ወንድሞች ሆይ፥ ከእኛ እንደ ተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሄድ ወንድም ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን።
6Mēs jums, brāļi, aizrādām mūsu Kunga Jēzus Kristus vārdā, lai jūs norobežotos no katra brāļa, kas nekārtīgi dzīvo un neievēro mācību, ko tie no mums saņēmuši.
7እኛን ልትመስሉ እንዴት እንደሚገባችሁ ራሳችሁ ታውቃላችሁና፤ በእናንተ ዘንድ ያለ ሥርዓት አልሄድንምና፤
7Jo jūs paši zināt, kā jums jāseko mums, jo mēs, būdami pie jums, nebijām nekārtīgi!
8ከእናንተ ዘንድ በአንዱ ስንኳ እንዳንከብድበት፥ ሌሊትና ቀን በድካምና በጥረት እየሠራን እንኖር ነበር እንጂ፥ ከማንም እንጀራን እንዲያው አልበላንም።
8Un neviena maizi par velti neēdām, bet dienām un naktīm pūlējāmies un strādājām savu darbu, lai nevienu no jums neapgrūtinātu,
9ይህም እኛን ልትመስሉ ራሳችንን እንደ ምሳሌ እንሰጣችሁ ዘንድ ነበር እንጂ፥ ያለ ሥልጣን ስለ ሆንን አይደለም።
9Ne tāpēc, ka mums nebūtu tiesības uz to, bet lai mēs rādītu jums priekšzīmi, kurai jums jāseko.
10ደግሞ ከእናንተ ጋር ሳለን። ሊሠራ የማይወድ አይብላ ብለን አዘናችሁ ነበርና።
10Jo arī tad, kad bijām pie jums, mēs jums aizrādījām, ka, ja kāds negrib strādāt, tas lai neēd.
11ሥራ ከቶ ሳይሠሩ፥ በሰው ነገር እየገቡ፥ ያለ ሥርዓት ከእናንተ ዘንድ ስለሚሄዱ ስለ አንዳንዶች ሰምተናልና።
11Jo mēs dzirdējām, ka daži starp jums dzīvo nekārtīgi, neko nestrādā, bet nododas nedarbiem.
12እንደነዚህ ያሉትንም በጸጥታ እየሠሩ የገዛ እንጀራቸውን ይበሉ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እናዛቸዋለን እንመክራቸውማለን።
12Bet tiem, kas tādi ir, mēs Kunga Jēzus Kristus vārdā pavēlam un pamudinām tos, lai viņi, mierīgi strādādami, ēstu savu maizi.
13እናንተ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ መልካም ሥራን ለመሥራት አትታክቱ።
13Bet jūs, brāļi, nepiekūstiet, labu darīdami.
14በዚህ መልእክት ለተላከ ቃላችን የማይታዘዝ ማንም ቢኖር፥ ይህን ተመልከቱት፥ ያፍርም ዘንድ ከእርሱ ጋር አትተባበሩ።
14Ja kāds mūsu rakstītam vārdam neklausa, to ievērojiet un nesaejieties ar viņu, lai tas tiktu apkaunots.
15ነገር ግን እንደ ወንድም ገሥጹት እንጂ እንደ ጠላት አትቍጠሩት።
15Tomēr neuzskatiet to par ienaidnieku, bet pamāciet kā brāli!
16የሰላምም ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
16Pats miera Kungs lai dod jums mieru vienmēr un visur! Kungs lai ir ar jums visiem!
17በገዛ እጄ የተጻፈ የእኔ የጳውሎስ ሰላምታ ይህ ነው፤ የመልእክቴ ሁሉ ማስረጃ ይህ ነው፤ እንዲህ እጽፋለሁ።
17Sveiciens ar manu, Pāvila, roku! Tāda zīme ir katrā vēstulē; tā es rakstu.
18የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
18Mūsu Kunga Jēzus Kristus žēlastība lai ir ar jums visiem! Amen.