1Pāvils, Jēzus Kristus apustulis, Dieva, mūsu Pestītāja, un Jēzus Kristus, mūsu cerības, uzdevumā
1መድኃኒታችን እግዚአብሔር ተስፋችንም ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳዘዘው ትእዛዝ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ፥
2Timotejam, mīļajam dēlam ticībā: žēlastība, žēlsirdība un miers no Dieva Tēva un mūsu Kunga Jēzus Kristus!
2በእምነት እውነተኛ ልጄ ለሆነ ለጢሞቴዎስ፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከክርስቶስ ኢየሱስም ከጌታችን ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን።
3Aiziedams uz Maķedoniju es lūdzu tevi palikt Efezā, lai tu piekodinātu dažiem nemācīt citādi
3ወደ መቄዶንያ በሄድሁ ጊዜ፥ አንዳንዶች ልዩ ትምህርትን እንዳያስተምሩና ወደ ተረት መጨረሻም ወደሌለው ወደ ትውልዶች ታሪክ እንዳያደምጡ ልታዛቸው በኤፌሶን ትቀመጥ ዘንድ ለመንሁህ፤ እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮች ክርክርን ያመጣሉና በእምነት ግን ላለ ለእግዚአብሔር መጋቢነት አይጠቅሙም።
4Un nenodoties pasakām un bezgalīgajiem cilts sarakstiem, kas vairāk veicina strīdus nekā Dieva celtni ticībā.
5የትእዛዝ ፍጻሜ ግን ከንጹሕ ልብና ከበጎ ሕሊና ግብዝነትም ከሌለበት እምነት የሚወጣ ፍቅር ነው፤
5Pamācīšanas mērķis ir tīras sirds mīlestība, laba sirdsapziņa un neliekuļota ticība.
6ከእነዚህም አንዳንዶች ስተው፥ የሚሉትን ወይም ስለ እነርሱ አስረግጠው የሚናገሩትን ሳያስተውሉ፥ የሕግ አስተማሪዎች ሊሆኑ እየወደዱ፥ ወደ ከንቱ ንግግር ፈቀቅ ብለዋል።
6No tā daži nomaldījušies un pievērsušies tukšvārdībai.
8ነገር ግን ሰው እንደሚገባ ቢሰራበት ሕግ መልካም እንደ ሆነ እናውቃለን፤
7Tie grib būt bauslības mācītāji, bet nesaprot to, ko runā, nedz to, ko apgalvo.
9ይኸውም፥ ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዓመጸኞችና ለኃጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኵሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮችና ለሴሰኞች፥ ከወንድ ጋርም ለሚተኙ፥ በሰዎችም ለሚነግዱ፥ ለውሸተኞችም በውሸትም ለሚምሉ፥ የብሩክ እግዚአብሔርንም ክብር እንደሚገልጥ ለእኔ አደራ እንደ ተሰጠኝ ወንጌል የሆነውን ደኅና ትምህርት ለሚቃወም ለሌላ ነገር ሁሉ ሕግ እንደ ተሰራ እንጂ ለጻድቅ እንዳልተሰራ ሲያውቅ ነው።
8Bet mēs zinām, ka likums ir labs, ja to pareizi pielieto.
12ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኃይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤
9Jāapzinās tas, ka bauslība taisnīgajiem nav dota, bet netaisnīgajiem un nepadevīgajiem, bezdievīgajiem un grēciniekiem, izvirtīgajiem un apgānītājiem, tēva un mātes slepkavām, cilvēku slepkavām,
13አስቀድሞ ተሳዳቢና አሳዳጅ አንገላችም ምንም ብሆን፥ ይህን አደረገልኝ፤ ነገር ግን ሳላውቅ ባለማመን ስላደረግሁት ምህረትን አገኘሁ፥
10Netikļiem, vīriešu apgānītājiem, cilvēku laupītājiem, meļiem, zvēresta lauzējiem un tiem, kas pretojas veselīgajai mācībai,
14የጌታችንም ጸጋ በክርስቶስ ኢየሱስ ካሉ ከእምነትና ከፍቅር ጋር አብልጦ በዛ።
11Kas ietverta svētā Dieva godības evaņģēlijā, kas man uzticēts.
15ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤
12Es pateicos mūsu Kungam Jēzum Kristum, kas mani stiprinājis, atzinis mani uzticamu un iecēlis kalpošanai.
16ስለዚህ ግን፥ የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት በእርሱ ያምኑ ዘንድ ላላቸው ሰዎች ምሳሌ እንድሆን፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና በምሆን በእኔ ላይ ትዕግስቱን ሁሉ ያሳይ ዘንድ፥ ምህረትን አገኘሁ።
13Es iepriekš biju zaimotājs un vajātājs, un varmāka; bet es iemantoju Dieva žēlastību, jo to darīju neticībā nesaprazdams.
17ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
14Bet pārbagāta bija mūsu Kunga žēlastība reizē ar ticību un mīlestību, kas ir Jēzū Kristū.
18ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤
15Patiesa un pilnīgi pieņemama ir tā mācība, ka Jēzus Kristus atnācis šinī pasaulē, lai izglābtu grēciniekus, starp kuriem es esmu pirmais.
19እምነትና በጎ ሕሊና ይኑርህ፥ አንዳንዶች ሕሊናን ጥለው፥ መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ፥ በእምነት ነገር ጠፍተዋልና፤
16Bet es tāpēc atradu žēlastību, lai Jēzus Kristus mani pirmajā parādītu visu savu lēnprātību par priekšzīmi tiem, kas, ticēdami uz Viņu, iegūs mūžīgo dzīvi.
20ከእነዚያም፥ እንዳይሳደቡ ይማሩ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፌ የሰጠኋቸው፥ ሄሜኔዎስና እስክንድሮስ ናቸው።
17Bet mūžības Ķēniņam, nemirstīgajam, neredzamajam vienīgajam Dievam gods un slava mūžīgi mūžos! Amen.
18Šo pamācību, dēls Timotej, es tev ieteicu, lai tu, saskaņā ar agrāk tev pasludinātajiem pravietojumiem, izcīnītu labo cīņu,
19Paliktu ticībā un labā sirdsapziņā, ko daži atmeta un tā pazaudēja ticību.
20Starp tiem ir Himenejs un Aleksandrs, kurus nodevu sātanam, lai tie mācītos Dievu vairs nezaimot.