Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

1 Timothy

2

1Vispirms es uzaicinu tevi lūgt Dievu, pielūgt Viņu, aizlūgt un pateikties Viņam par visiem cilvēkiem,
1እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ።
2Par ķēniņiem un visiem varas nesējiem, lai mēs varētu dzīvot klusu un mierīgu dzīvi visā dievbijībā un šķīstībā.
3ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
3Jo tas ir labi un patīkami Dievam, mūsu Pestītājam,
5አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
4Kas grib, lai visi cilvēki tiktu izpestīti un atzītu patiesību.
6ራሱንም ለሁሉ ቤዛ ሰጠ፥ ይህም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ፤
5Jo viens ir Dievs un viens ir vidutājs starp Dievu un cilvēkiem, - cilvēks Jēzus Kristus,
7እኔም ለዚህ ነገር አዋጅ ነጋሪና ሐዋርያ በእምነትና በእውነትም የአሕዛብ አስተማሪ ለመሆን ተሾምሁ፤ እውነት እናገራለሁ፤ አልዋሽም።
6Kas sevi nodeva, lai būtu izpirkšanas maksa par visiem un liecība īstā laikā.
8እንግዲህ ወንዶች በስፍራ ሁሉ አለ ቍጣና አለ ክፉ አሳብ የተቀደሱትን እጆች እያነሱ እንዲጸልዩ እፈቅዳለሁ።
7Tāpēc es esmu iecelts sludinātājs un apustulis (es saku patiesību, es nemeloju), tautu mācītājs ticībā un patiesībā.
9እንዲሁም ደግሞ ሴቶች በሚገባ ልብስ ከእፍረትና ራሳቸውን ከመግዛት ጋር ሰውነታቸውን ይሸልሙ፤ እግዚአብሔርን እንፈራለን ለሚሉት ሴቶች እንደሚገባ፥ መልካም በማድረግ እንጂ በሽሩባና በወርቅ ወይም በዕንቍ ወይም ዋጋው እጅግ በከበረ ልብስ አይሸለሙ።
8Tāpēc es vēlos, lai vīri lūdz Dievu visur bez dusmām un naida, paceldami savas tīrās rokas.
11ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤
9Tāpat sievietes pieklājīgā tērpā, kaunīgi un tikumīgi lai greznojas nevis matu pīnēm un zeltu, un pērlēm, un dārgās drēbēs, (1 Pēt 3,3)
12ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።
10Bet, kā tas dievbijīgām sievietēm pienākas, ar labiem darbiem!
13አዳም ቀድሞ ተፈጥሮአልና፥ በኋላም ሔዋን ተፈጠረች።
11Sieviete lai mācās klusībā un visā padevībā!
14የተታለለም አዳም አይደለም፥ ሴቲቱ ግን ተታልላ በመተላለፍ ወደቀች፤
12Bet es neatļauju sievietei mācīt, nedz pār vīru valdīt; viņai jābūt klusībā.
15ነገር ግን በእምነትና በፍቅር በቅድስናም ራሳቸውን እየገዙ ቢኖሩ በመውለድ ትድናለች።
13Jo Ādams tika radīts pirmais, pēc tam Ieva.
14Arī Ādams netika pievilts, bet sieviete tika pievilta un krita pārkāpumā.
15Viņa tomēr pestīšanu sasniegs, dzemdējot bērnus, ja paliks ticībā, mīlestībā, svētā dzīvē un apdomībā.