1Pāvils, saskaņā ar Dieva prātu Jēzus Kristus apustulis, un brālis Timotejs Dieva draudzei, kas ir Korintā, un visiem svētajiem visā Ahajā:
1በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ ወንድሙም ጢሞቴዎስ፥ በአካይያ አገር ሁሉ ከሚኖሩ ቅዱሳን ሁሉ ጋር በቆሮንቶስ ላለች ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን፤
2Žēlastība jums un miers no mūsu Dieva Tēva un Kunga Jēzus Kristus!
2ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
3Slavēts lai Dievs un mūsu Kunga Jēzus Kristus Tēvs, žēlsirdības Tēvs un katras iepriecināšanas Dievs,
3የርኅራኄ አባት የመጽናናትም ሁሉ አምላክ የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ።
4Kas mūs iepriecina visās mūsu bēdās, lai arī mēs paši varētu iepriecināt tos, kas cieš visādas apspiešanas, ar to mācību, ar kādu Dievs mūs iepriecina.
4እርሱ በመከራችን ሁሉ ያጽናናናል፥ ስለዚህም እኛ ራሳችን በእግዚአብሔር በምንጽናናበት መጽናናት በመከራ ሁሉ ያሉትን ማጽናናት እንችላለን።
5Jo kā Kristus ciešanas pārpilnīgi mūs piemeklē, tāpat pārpilnībā nāk pār mums iepriecinājumi caur Kristu.
5የክርስቶስ ሥቃይ በእኛ ላይ እንደ በዛ፥ እንዲሁ መጽናናታችን ደግሞ በክርስቶስ በኩል ይበዛልናልና።
6Bet ja mēs ciešam bēdas, tad tas jūsu pamācīšanai un pestīšanai; kad tiekam iepriecināti, tad tas jūsu iepriecināšanai; ja mēs tiekam pamudināti, tad tas jūsu pamudināšanai un glābšanai. Tas dara to, ka jūs panesat tās pašas ciešanas, kuras mēs ciešam,
6ዳሩ ግን መከራ ብንቀበል፥ ስለ መጽናናታችሁና ስለ መዳናችሁ ነው፤ ብንጽናናም፥ እኛ ደግሞ የምንሣቀይበት በዚያ ሥቃይ በመጽናት ስለሚደረግ ስለ መጽናናታችሁ ነው።
7Lai mūsu cerība par jums būtu stipra, zinādami, ka jūs būsiet līdzdalībnieki iepriecinājumā, tāpat kā esat ciešanās.
7ተስፋችንም ስለ እናንተ ጽኑ ነው፤ ሥቃያችንን እንደ ተካፈላችሁ እንዲሁም መጽናናታችንን ደግሞ እንድትካፈሉ እናውቃለንና።
8Jo mēs negribam jūs, brāļi, atstāt neziņā par mūsu bēdām, kas mūs piemeklēja Āzijā. Pārmērīgi un pāri spēkiem mēs bijām apspiesti, tā ka pat dzīvot apnika.
8በእስያ ስለ ደረሰብን መከራችን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ታውቁ ዘንድ እንወዳለንና፤ ስለ ሕይወታችን እንኳ ተስፋ እስክንቆርጥ ድረስ ከዓቅማችን በላይ ያለ ልክ ከብዶብን ነበር፤
9Mēs sevī bijām pārliecināti, ka mums jāmirst, tā ka vairs nepaļāvāmies uz sevi, bet uz Dievu, kas uzmodina mirušos.
9አዎን፥ ሙታንን በሚያነሣ በእግዚአብሔር እንጂ በራሳችን እንዳንታመን፥ እኛ ራሳችን የሞትን ፍርድ በውስጣችን ሰምተን ነበር።
10Viņš mūs glābis un glābj no tik lielām briesmām: uz Viņu mēs ceram, ka Viņš arī turpmāk mūs glābs.
10እርሱም ይህን ከሚያህል ሞት አዳነን፥ ያድነንማል፤ እናንተም ደግሞ ስለ እኛ እየጸለያችሁ አብራችሁ ስትረዱን፥ በብዙ ሰዎች በኩል ስለ ተሰጠን ስለ ጸጋ ስጦታ ብዙዎች ስለ እኛ ያመሰግኑ ዘንድ፥ ወደ ፊት ደግሞ እንዲያድን በእርሱ ተስፋ አድርገናል።
11Arī jūs palīdziet, aizlūgdami par mums, lai par mums piešķirto žēlastību, ko daudzi izlūguši, no daudzām mutēm tiktu izteikta pateicība par mums.
12ትምክህታችን ይህ ነውና፤ በእግዚአብሔር ጸጋ እንጂ በሥጋዊ ጥበብ ሳይሆን፥ በእግዚአብሔር ቅድስናና ቅንነት በዚህ ዓለም ይልቁንም በእናንተ ዘንድ እንደኖርን የሕሊናችን ምስክርነት ነው።
12Bet mūsu gods ir mūsu sirdsapziņas liecība, ka mēs sirds vienkāršībā un vaļsirdībā uz Dievu, ne miesīgā gudrībā, bet Dieva žēlastībā staigājam šinī pasaulē, it sevišķi starp jums.
13ከምታነቡትና ከምታስተውሉት በቀር ሌላ አንጽፍላችሁምና፤ በጌታችን በኢየሱስ ቀን እናንተ ደግሞ ትምክህታችን እንደምትሆኑ እንዲሁ ትምክህታችሁ እንድንሆን፥ በከፊል ስለ እኛ እንዳስተዋላችሁ ፈጽማችሁ ታስተውሉት ዘንድ ተስፋ አደርጋለሁ።
13Jo mēs nerakstām jums cita nekā, kā tikai to, ko jūs lasījāt un atzināt. Bet es ceru, ka jūs līdz galam to atzīsiet.
15በዚህም ታምኜ፥ ሁለተኛ ጸጋ ታገኙ ዘንድ አስቀድሜ ወደ እናንተ እንድመጣ፥
14Un kā jūs pa daļai sapratāt, ka mēs esam jūsu gods, tā arī jūs esat mūsu - mūsu Kunga Jēzus Kristus dienā.
16በእናንተም መካከል ወደ መቄዶንያ እንዳልፍ ደግሞም ከመቄዶንያ ወደ እናንተ መጥቼ ወደ ይሁዳ በጉዞዬ እንድትረዱኝ አሰብሁ።
15Un šinī pārliecībā es agrāk gribēju aiziet pie jums, lai parādītu divkāršu labvēlību,
17እንግዲህ ይህን ሳስብ ያን ጊዜ ቅሌትን አሳየሁን? ወይስ በእኔ ዘንድ አዎን አዎን አይደለም አይደለም ማለት እንዲሆን ያን የማስበው በዓለማዊ ልማድ ነውን?
16Un no jums aiziet un Maķedoniju, bet no Maķedonijas atkal nākt pie jums, lai jūs mani pavadītu uz Jūdeju.
18እግዚአብሔር ግን የታመነ ነው፥ ለእናንተም የሚነገረው ቃላችን አዎንና አይደለም አይሆንም።
17Bet kad es tā lēmu, vai es to darīju vieglprātīgi? Vai mani nodomi ir tikai miesīgi nodomi, tā ka pie manis ir drīz ‘jā’, drīz ‘nē’?
19በእኛ ማለት በእኔና በስልዋኖስ በጢሞቴዎስም በመካከላችሁ የተሰበከ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ አዎንና አይደለም አልነበረም፥ ነገር ግን በእርሱ አዎን ሆኖአል።
18Bet kā Dievs ir uzticams, tā mūsu runa jums nav reizē ‘jā’ un ‘nē’.
20እግዚአብሔር ለሰጠው የተስፋ ቃል ሁሉ አዎን ማለት በእርሱ ነውና፥ ስለዚህ ለእግዚአብሔር ስለ ክብሩ በእኛ የሚነገረው አሜን በእርሱ ደግሞ ነው።
19Jo Dieva Dēls Jēzus Kristus, ko es un Silvans, un Timotejs jums sludinājām, nav rezē ‘jā’ un ‘nē’, bet Viņā bija ‘jā’.
21በክርስቶስም ከእናንተ ጋር የሚያጸናንና የቀባን እግዚአብሔር ነው፥
20Jo cik ir Dieva apsolīšanu, tās ir Viņā ‘jā’: tāpēc arī caur Viņu ‘amen’ Dievam mums par godu.
22ደግሞም ያተመን የመንፈሱንም መያዣ በልባችን የሰጠን እርሱ ነው።
21Bet tas, kas stiprina mūs un jūs Kristū un kas mūs svaidīja, ir Dievs.
23እኔ ግን ልራራላችሁ ስል እንደ ገና ወደ ቆሮንቶስ እንዳልመጣሁ በነፍሴ ላይ እግዚአብሔርን ምስክር እጠራለሁ።
22Viņš mūs apzīmogoja un deva Gara ķīlu mūsu sirdīs.
24ለደስታችሁ ከእናንተ ጋር የምንሠራ ነን እንጂ፥ በእምነታችሁ በእናንተ ላይ የምንገዛ አይደለንም። በእምነታችሁ ቆማችኋልና።
23Pie savas dvēseles piesaucu Dievu par liecinieku, ka es, jūs saudzēdams, negāju vairs uz Korintu ne tāpēc, ka mēs jūsu ticību gribētu pārvaldīt, bet lai palīdzētu jūsu priekā, jo jūs pastāvat ticībā.