Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Colossians

1

1Pāvils, saskaņā ar Dieva prātu Jēzus Kristus apustulis, un brālis Timotejs
1በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ ጢሞቴዎስም ወንድሙ፥
2Tiem svētajiem, kas dzīvo Kolosā, un ticīgajiem brāļiem Kristū Jēzū:
2በቈላስይስ ለሚኖሩ ቅዱሳንና በክርስቶስ ለታመኑ ወንድሞች፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ይሁን።
3Žēlastība jums un miers no Dieva, mūsu Tēva, un Kunga Jēzus Kristus! Mēs pateicamies Dievam un mūsu Kunga Jēzus Kristus Tēvam un vienmēr lūdzam par jums Dievu,
3ስለ እናንተ ስንጸልይ፥ በሰማይ ከተዘጋጀላችሁ ተስፋ የተነሣ በክርስቶስ ኢየሱስ ስለ እምነታችሁ ለቅዱሳንም ሁሉ ስላላችሁ ፍቅር ሰምተን፥ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤ ስለዚህም ተስፋ በወንጌል እውነት ቃል አስቀድማችሁ ሰማችሁ።
4Jo dzirdējām, kāda ir jūsu ticība uz Jēzu Kristu un jūsu mīlestība uz visiem svētajiem.
6ይህም በዓለም ሁሉ ደግሞ እንዳለ ወደ እናንተ ደርሶአል፥ እግዚአብሔርንም ጸጋ በእውነት ከሰማችሁበትና ካወቃችሁበት ቀን ጀምሮ፥ በእናንተ ደግሞ እንዳለ እንዲህ በዓለም ፍሬ ያፈራል ያድግማል።
5Tās cerības dēļ, kas jums paredzēta debesīs, par ko jūs dzirdējāt evaņģēlija patiesības mācībā,
7ከተወደደ ከእኛም ጋር አብሮ ባሪያ ከሆነው ከኤጳፍራ እንዲህ ተማራችሁ፥ እርሱም ስለ እናንተ ታማኝ የክርስቶስ አገልጋይ ነው።
6Kas aizgāja līdz jums un tāpat visā pasaulē nes augļus, un aug līdzīgi kā pie jums kopš tās dienas, kad jūs dzirdējāt un pazināt Dieva žēlastību patiesībā,
8ደግሞም በመንፈስ ስለሚሆን ስለ ፍቅራችሁ አስታወቀን።
7Kā to jums mācīja mūsu mīļais līdzstrādnieks Epafra, šis uzticamais Kristus kalps jūsu labā,
9ስለዚሁ እኛ ደግሞ ይህን ከሰማንበት ቀን ጀምረን የፈቃዱ እውቀት መንፈሳዊ ጥበብንና አእምሮን ሁሉ እንዲሞላባችሁ እየለመንን፥ ስለ እናንተ ጸሎትን አልተውንም።
8Kas stāstīja arī mums par jūsu mīlestību garā.
10በበጎ ሥራ ሁሉ ፍሬ እያፈራችሁ በእግዚአብሔርም እውቀት እያደጋችሁ፥
9Tāpēc arī mēs kopš tās dienas, kad to dzirdējām, nebeidzam, Dievu piesauktdami, par jums lūgt, lai jūs tiktu piepildīti ar Viņa prāta atzīšanu visā garīgajā gudrībā un saprašanā,
12ከደስታም ጋር በሁሉ ለመጽናትና ለመታገሥ እንደ ክብሩ ጉልበት መጠን በኃይል ሁሉ እየበረታችሁ፥ በቅዱሳንም ርስት በብርሃን እንድንካፈል ያበቃንን አብን እያመሰገናችሁ፥ በነገር ሁሉ ደስ ልታሰኙ ለጌታ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እንለምናለን።
10Lai jūsu dzīve būtu Dieva cienīga un Viņam visumā patīkama, jo jūs nesīsiet augļus visos labos darbos un pieaugsiet Dieva apziņā,
13እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።
11Lai jūs, saskaņoti ar Viņa godības varenību, visā spēkā stiprināti, visā pacietībā un lēnprātībā priecīgi
15እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል።
12Pateiktos Dievam Tēvam, kas mūs darījis cienīgus būt par līdzdalībniekiem svēto mantojuma gaismā.
17እርሱም ከሁሉ በፊት ነው ሁሉም በእርሱ ተጋጥሞአል።
13Viņš izglāba mūs no tumsības varas un pārcēla sava mīļā Dēla valstībā.
18እርሱም የአካሉ ማለት የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው። እርሱም በሁሉ ፊተኛ ይሆን ዘንድ፥ መጀመሪያ ከሙታንም በኵር ነው።
14Kurā mums caur Viņa asinīm pestīšana un grēku piedošana.
19እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።
15Viņš ir neredzamā Dieva attēls, visas radības pirmdzimtais,
21እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ።
16Jo Viņā radīts viss, kas ir debesīs un virs zemes: redzamais un neredzamais, gan troņi, gan valdības, gan priekšnieki, gan varas: viss caur Viņu un Viņa dēļ radīts:
23ይህም፥ ተመሥርታችሁና ተደላድላችሁ ከሰማችሁትም ከወንጌል ተስፋ ሳትናወጡ፥ በሃይማኖት ጸንታችሁ ብትኖሩ ይሆናል። ያም ወንጌል ከሰማይ በታች ባለው ፍጥረት ሁሉ ዘንድ የተሰበከ ነው፥ እኔም ጳውሎስ የእርሱ አገልጋይ ሆንሁ።
17Un Viņš ir pirms visa, un viss pastāv Viņā.
24አሁን በመከራዬ ስለ እናንተ ደስ ይለኛል፥ ስለ አካሉም ማለት ስለ ቤተ ክርስቲያን በሥጋዬ በክርስቶስ መከራ የጐደለውን እፈጽማለሁ።
18Un Viņš ir miesas - Baznīcas galva. Viņš ir sākums, pirmdzimtais no mirušajiem, lai Viņš starp visiem būtu pirmais.
25ስለ እናንተ እንደ ተሰጠኝ እንደ እግዚአብሔር መጋቢነት፥ የእግዚአብሔርን ቃል ፈጽሜ እንድሰብክ እኔ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ሆንሁ።
19Un Viņam labpatika, ka visa pilnība mājotu Viņā,
26ይህም ቃል ከዘላለምና ከትውልዶች ጀምሮ ተሰውሮ የነበረ ምሥጢር ነው፥ አሁን ግን ለቅዱሳኑ ተገልጦአል።
20Lai caur Viņu visu izlīdzinātu ar sevi, nodibinot ar savām krusta asinīm mieru gan to starpā, kas ir virs zemes, gan debesīs.
27ለእነርሱም እግዚአብሔር በአሕዛብ ዘንድ ያለው የዚህ ምሥጢር ክብር ባለ ጠግነት ምን እንደ ሆነ ሊያስታውቅ ወደደ፥ ምሥጢሩም የክብር ተስፋ ያለው ክርስቶስ በእናንተ ዘንድ መሆኑ ነው።
21Arī jūs kādreiz bijāt atsvešinājušies un ar ļauniem darbiem naidīgi noskaņoti.
28እኛም በክርስቶስ ፍጹም የሚሆን ሰውን ሁሉ እናቀርብ ዘንድ ሰውን ሁሉ እየገሠጽን ሰውንም ሁሉ በጥበብ ሁሉ እያስተማርን የምንሰብከው እርሱ ነው።
22Bet tagad Viņš izlīdzinājis savā cilvēka miesā, izciezdams nāvi, lai jūs Viņa priekšā būtu svēti un neaptraipīti, un nevainojami,
29ለዚህም ነገር ደግሞ፥ በእኔ በኃይል እንደሚሠራ እንደ አሠራሩ እየተጋደልሁ፥ እደክማለሁ።
23Ja tikai paliksiet ticībā nesatricināmi un pastāvīgi un nenovērsīsieties no cerības, ko sniedz evaņģēlijs, ko jūs dzirdējāt un kas pasludināts visai radībai zem debess; tam arī es, Pāvils, kalpoju.
24Tagad es priecājos savās ciešanās par jums, savā miesa papildinādams to, kas iztrūkst Kristus ciešanās, par Viņa miesu, kas ir Baznīca.
25Tās kalps esmu kļuvis saskaņā ar Dieva rīkojumu, ko man devis jūsu dēļ, lai es piepildītu Dieva vārdu.
26Noslēpums, kas no mūžiem un no paaudžu paaudzēm bija apslēpts, tagad ir atklāts Viņa svētajiem.
27Dievs viņiem gribēja darīt zināmu, cik bagāta ir šī noslēpuma godība starp pagāniem; un tas ir Kristus, godības cerība jūsos.
28Viņu mēs sludinām, pamudinādami katru cilvēku un mācīdami visā gudrībā, lai katru cilvēku darītu pilnīgu Jēzū Kristū.
29Tāpēc es arī strādāju, cīnīdamies saskaņā ar Viņa darbību, kas manī izpaužas spēkā.