Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Colossians

2

1Jo es gribu, lai jūs zinātu, cik lielas rūpes man bija par jums un par tiem, kas dzīvo Lāodikejā, un par visiem, kas manu miesīgo vaigu nav redzējuši,
1ስለ እናንተና በሎዶቅያ ስላሉት ፊቴንም በሥጋ ስላላዩት ሁሉ እንዴት ያለ ትልቅ መጋደል እንዳለኝ ልታውቁ እወዳለሁና።
2Lai viņu sirdis tiktu iepriecinātas mīlestības pamācībā un bagātīgi iegūtu atziņas pilnību Dieva Tēva un Jēzus Kristus noslēpumu pazīšanai.
2ልባቸው እንዲጸናና፥ በፍቅርም ተባብረው በማስተዋል ወደሚገኝበት ወደ መረዳት ባለ ጠግነት ሁሉ እንዲደርሱ የእግዚአብሔርንም ምሥጢር እርሱንም ክርስቶስን እንዲያውቁ እጋደላለሁ።
3Viņā ir apslēpti visi gudrības un zinību krājumi.
3የተሰወረ የጥበብና የእውቀት መዝገብ ሁሉ በእርሱ ነውና።
4Bet es jums saku, lai neviens jūs nepieviļ ar daiļrunīgām runām;
4ማንም በሚያባብል ቃል እንዳያስታችሁ ይህን እላለሁ።
5Jo lai gan miesīgi es neesmu klāt, bet garā esmu ar jums un priecīgs redzu jūsu kārtību un jūsu stipro ticību uz Kristu.
5በሥጋ ምንም እንኳ ብርቅ፥ በመንፈስ ከእናንተ ጋር ነኝና፥ ሥርዓታችሁንም በክርስቶስም ያለውን የእምነታችሁን ጽናት እያየሁ ደስ ይለኛል።
6Kā jūs Kungu Jēzu Kristu esat pieņēmuši, tā arī dzīvojiet Viņā,
6እንግዲህ ጌታን ክርስቶስ ኢየሱስን እንደ ተቀበላችሁት በእርሱ ተመላለሱ።
7Iesakņodamies un pamatodamies Viņā, nostiprināti ticībā, kā jūs to mācījāties, un ar pateicību pieaugdami Viņā.
7ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነጹ፥ እንደ ተማራችሁም በሃይማኖት ጽኑ፥ ምስጋናም ይብዛላችሁ።
8Pielūkojiet, lai kāds jūs nepieviļ ar savu prātniecību un tukšiem maldiem, kas dibināti uz cilvēku mācībām un pasaules pamatspēkiem, bet ne uz Kristu,
8እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ።
9Jo Viņā mājo miesā ietvertā Dievības pilnība.
9በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና።
10Arī jūs pilnīgi Viņā, kas ir galva visām varām un spēkiem.
10ለአለቅነትና ለሥልጣንም ሁሉ ራስ በሆነ በእርሱ ሆናችሁ ተሞልታችኋል።
11Viņā jūs esat apgraizīti apgraizīšanā, kas nav ar roku izdarīta cilvēka miesas atdalīšanai, bet Kristus apgraizīšanā.
11የሥጋንም ሰውነት በመገፈፍ፥ በክርስቶስ መገረዝ፥ በእጅ ባልተደረገ መገረዝ በእርሱ ሆናችሁ ደግሞ ተገረዛችሁ።
12Kristībā jūs kopā ar Viņu esat apbedīti un Viņā jūs esat augšāmcēlušies caur ticību Dieva spēkam, kas Viņu uzmodinājis no miroņiem.
12በጥምቀትም ከእርሱ ጋር ተቀብራችሁ፥ በጥምቀት ደግሞ፥ ከሙታን ባስነሣው በእግዚአብሔር አሠራር በማመናችሁ፥ ከእርሱ ጋር ተነሣችሁ።
13Viņš jūs, kas grēkodami un savas miesas neapgraizīšanas dēļ bijāt miruši, kopā ar Viņu darīja dzīvus, piedodams jums visus grēkus;
13እናንተም በበደላችሁና ሥጋችሁን ባለመገረዝ ሙታን በሆናችሁ ጊዜ፥ ከእርሱ ጋር ሕይወትን ሰጣችሁ። በደላችሁን ሁሉ ይቅር አላችሁ።
14Viņš izdzēsa pret mums vērsto likuma parādrakstu, kas bija pret mums, un pieņēma to no mūsu vidus, pienaglodams krustā.
14በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው። እርሱንም በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ አስወግዶታል።
15Viņš atbruņoja valdības un varas, droši atstādams tās kaunā un pats sevī svinēdams uzvaru pār tām.
15አለቅነትንና ሥልጣናትን ገፎ፥ ድል በመንሣት በእርሱ እያዞራቸው በግልጥ አሳያቸው።
16Tāpēc lai neviens jūs netiesā ēdiena vai dzēriena dēļ, vai sakarā ar svētkiem, jauno mēnesi vai sabatu.
16እንግዲህ በመብል ወይም በመጠጥ ወይም ስለ በዓል ወይም ስለ ወር መባቻ ወይም ስለ ሰንበት ማንም አይፍረድባችሁ።
17Šī ir ēna tam, kam jānotiek, bet miesa ir Kristus.
17እነዚህ ሊመጡ ያሉት ነገሮች ጥላ ናቸውና፥ አካሉ ግን የክርስቶስ ነው።
18Lai neviens, kam patīk pazemošanās un kalpošana eņģeļiem, jūs nepieviļ! Tāds lepojas ar to, ko viņš nav redzējis, bez pamata būdams iedomīgs savā miesas prātā.
18ትሕትናንና የመላእክትን አምልኮ እየወደደ፥ ባላየውም ያለ ፈቃድ እየገባ፥ በሥጋዊም አእምሮ በከንቱ እየታበየ ማንም አይፍረድባችሁ።
19Tāds neturas pie galvas, no kuras ar locītavu un dzīslu palīdzību visa miesa tiek savienota un kopā saturēta, un aug Dieva augumā.
19እንደዚህ ያለ ሰው ራስ ወደሚሆነው አይጠጋም፥ ከእርሱም አካል ሁሉ በጅማትና በማሰሪያ ምግብን እየተቀበለ እየተጋጠመም፥ እግዚአብሔር በሚሰጠው ማደግ ያድጋል።
20Ja jūs kopā ar Kristu šīs pasaules pamatspēkiem esat miruši, ko tad jūs vēl, it kā dzīvodami pasaulē, uzņematies priekšrakstus;
20ከዓለማዊ ከመጀመሪያ ትምህርት ርቃችሁ ከክርስቶስ ጋር ከሞታችሁ፥
21To neskar, to nebaudi, tam nepieskaries!
22እንደ ሰው ሥርዓትና ትምህርት። አትያዝ፥ አትቅመስ፥ አትንካ ለሚሉት ትእዛዛት በዓለም እንደምትኖሩ ስለ ምን ትገዛላችሁ? እነዚህ ሁሉ በመደረግ ሊጠፉ ተወስነዋልና።
22Tas viss lemts lietošanai un iznīcībai, jo tie ir cilvēku likumi un mācības.
23ይህ እንደ ገዛ ፈቃድህ በማምለክና በትሕትና ሥጋንም በመጨቆን ጥበብ ያለው ይመስላል፥ ነገር ግን ሥጋ ያለ ልክ እንዳይጠግብ ለመከልከል ምንም አይጠቅምም።
23Tām gan ir šķietama gudrība tur, kur ir pašizdomāti dievkalpojumi, pašpazemošanās un miesas mērdēšana, bet tie ir bez vērtības, jo kalpo vienīgi miesas apmierinājumam.