Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Colossians

4

1Kungi, dariet saviem kalpiem taisnīgi un pareizi, zinot, ka arī jums ir Kungs debesīs!
1ጌቶች ሆይ፥ እናንተ ደግሞ በሰማይ ጌታ እንዳላችሁ ታውቃላችሁና ለባሪያዎቻችሁ በጽድቅና በቅንነት አድርጉላቸው።
2Esiet pastāvīgi lūgšanā un pateicībā modri!
2ከማመስገን ጋር በጸሎት እየነቃችሁ ለእርሱ ትጉ።
3Reizē lūdziet Dievu arī par mums, lai Dievs mums atver mācīšanas durvis Kristus noslēpumu sludināšanai (kura dēļ es esmu važās),
3በዚያን ጊዜም ስለ እርሱ ደግሞ የታሰርሁበትን የክርስቶስን ምሥጢር እንድንነግር እግዚአብሔር የቃሉን ደጅ ይከፍትልን ዘንድ ስለ እኛ ደግሞ ጸልዩ።
4Lai es to pasludinātu, kā man pienākas sludināt. (Ef.6,19; 2.Tes.3,1)
4ልናገር እንደሚገባኝ ያህል እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ።
5Gudri izturieties pret tiem, kas ir ārpusē! Izmantojiet laiku!
5ዘመኑን እየዋጃችሁ፥ በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ።
6Jūsu runai vienmēr jābūt laipnai, sālī sālītai, lai jūs zinātu, kā katram atbildēt.
6ለእያንዳንዱ እንዴት እንድትመልሱ እንደሚገባችሁ ታውቁ ዘንድ ንግግራችሁ ሁልጊዜ፥ በጨው እንደ ተቀመመ፥ በጸጋ ይሁን።
7Visu, kas attiecas uz mani, paziņos jums Tihiks, vismīļais brālis un uzticamais kalps, un līdzstrādnieks Kungā.
7የተወደደ ወንድምና የታመነ አገልጋይ በጌታም አብሮኝ ባሪያ የሆነ ቲኪቆስ ኑሮዬን ሁሉ ያስታውቃችኋል።
8Lai viņš uzzinātu, kā jums klājas, un lai iepriecinātu jūsu sirdis, es viņu sūtīju šim nolūkam
8ወሬያችንን እንድታውቁና ልባችሁን እንዲያጽናና፥ ከእናንተ ከሆነውና ከታመነው ከተወደደውም ወንድም ከአናሲሞስ ጋር ወደ እናንተ የምልከው ስለዚህ ምክንያት ነው። የዚህን ስፍራ ወሬ ሁሉ ያስታውቁአችኋል።
9Kopā ar mīlēto un uzticamo brāli Onēzimu, kas ir no jums. Tie jums darīs zināmu visu, kas šeit notiek.
10ከተገረዙት ወገን ያሉት፥ አብሮ ከእኔ ጋር የታሰረ አርስጥሮኮስ የበርናባስም የወንድሙ ልጅ ማርቆስ ኢዮስጦስም የተባለ ኢያሱ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል። ስለ ማርቆስ። ወደ እናንተ ቢመጣ፥ ተቀበሉት የሚል ትእዛዝ ተቀበላችሁ። በእግዚአብሔር መንግሥት ከእኔ ጋር አብረው የሚሠሩት እነዚህ ብቻ ናቸው፥ እኔንም አጽናንተውኛል።
10Jūs sveicina mans līdzgūsteknis Aristarhs un Barnabas brāļa dēls Marks par viņu jūs jau saņēmāt norādījumus; kad viņš ieradīsies pie jums, uzņemiet to!
12ከእናንተ የሆነ የክርስቶስ ባሪያ ኤጳፍራ ሰላምታ ያቀርብላችኋል። በእግዚአብሔር ፈቃድ ሁሉ ተረድታችሁና ፍጹማን ሆናችሁ እንድትቆሙ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ በጸሎቱ ይጋደላል።
11Un Jēzus, kas tiek saukts Justs, no apgraizītajiem. Šie, kas mani iepriecināja, ir vienīgie mani palīgi Dieva valstības darbā.
13ስለ እናንተ በሎዶቅያም በኢያራ ከተማም ስላሉቱ እጅግ እንዲቀና እመሰክርለታለሁና።
12Jūs sveicina vēl Kristus kalps Epafra, kas ir no jums. Viņš savās lūgšanās pastāvīgi par jums rūpējas, lai jūs būtu pilnīgi un lai izpildītu visu, ko Dievs grib.
14የተወደደው ባለ መድኃኒቱ ሉቃስ ዴማስም ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
13Es dodu liecību par viņu, ka viņš daudz rūpējas par jums un par visiem, kas dzīvo Lāodikejā un Hierapolē.
15በሎዶቅያ ላሉቱ ወንድሞችና ለንምፉን በቤቱም ላለች ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ አቅርቡልን።
14Jūs sveicina vismīļais ārsts Lūkass un Dēma.
16ይህችም መልእክት በእናንተ ዘንድ ከተነበበች በኋላ፥ በሎዶቅያ ሰዎች ማኅበር ደግሞ እንድትነበብ አድርጉ። ከሎዶቅያም የምትገኘውን መልእክት እናንተ ደግሞ አንብቡ።
15Sveiciniet brāļus, kas dzīvo Lāodikejā un Nimfu, un draudzi, kas ir viņa namā!
17ለአክሪጳም። በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት እንድትፈጽሙው ተጠንቀቅ በሉልኝ።
16Kad šo vēstuli izlasīs pie jums, tad parūpējieties, lai tā tiktu lasīta arī lāodikejiešu draudzē, bet to, kas Lāodikejā, lasiet jūs!
18በገዛ እጄ የተጻፈ የእኔ የጳውሎስ ሰላምታ ይህ ነው። እስራቴን አስቡ። ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።
17Bet Arhipam sakiet: Pielūko, ka tu izpildītu uzdevumu, ko saņēmi Kunga vārdā!
18Sveiciens ar manu, Pāvila, roku. Pieminiet manas važas! Žēlastība ar jums! Amen.