Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Ephesians

2

1Arī jūs bijāt miruši savos noziegumos un grēkos,
1በበደላችሁና በኃጢአታችሁ ሙታን ነበራችሁ፤ በእነርሱም፥ በዚህ ዓለም እንዳለው ኑሮ፥ በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለቃ እንደ ሆነው በአየር ላይ ሥልጣን እንዳለው አለቃ ፈቃድ፥ በፊት ተመላለሳችሁባቸው።
2Kuros kādreiz dzīvojāt, pakļāvušies šīs pasaules laikmetam, pakļauti gaisa valsts valdniekam, garam, kas vēl tagad darbojas nepaklausības bērnos.
3በእነዚህም ልጆች መካከል እኛ ሁላችን ደግሞ፥ የሥጋችንንና የልቡናችንን ፈቃድ እያደረግን፥ በሥጋችን ምኞት በፊት እንኖር ነበርን እንደ ሌሎቹም ደግሞ ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች ነበርን።
3Arī mēs visi kopā ar viņiem reiz dzīvojām savās miesas kārībās, izpildīdami miesas un iedomu iegribas. Savā dabā mēs bijām dusmības bērni, tāpat kā pārējie.
4ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥
4Bet Dievs, bagāts būdams savā žēlastībā, savas lielās mīlestības dēļ, ar kuru Viņš mūs mīlējis.
5ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
5Kristū atdzīvināja mūs, kas bijām miruši savos grēkos. Viņš savā žēlastībā jūs glāba.
6በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።
6Un Viņš mūs Jēzū Kristū līdzuzmodināja un līdznovietoja debesīs.
8ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
7Lai labsirdībā nākošajos laikos parādītu mums savas žēlastības pārpilno bagātību Kristū Jēzū.
9ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
8Jo žēlastībā jūs esat pestīti ticībā, un tas nav no jums, tā ir Dieva dāvana;
10እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።
9Ne darbu dēļ, lai neviens nelielītos.
11ስለዚህ እናንተ አስቀድሞ በሥጋ አሕዛብ የነበራችሁ፥ በሥጋ በእጅ የተገረዙ በተባሉት ያልተገረዙ የተባላችሁ፥ ይህን አስቡ፤
10Jo mēs esam Viņa radība, Kristū Jēzū radīti labajiem darbiem, ko Dievs sagatavojis, lai mēs tanīs dzīvotu.
12በዚያ ዘመን ከእስራኤል መንግሥት ርቃችሁ ለተስፋውም ቃል ኪዳን እንግዶች ሆናችሁ በዚህም ዓለም ተስፋን አጥታችሁ ከእግዚአብሔርም ተለይታችሁ ያለ ክርስቶስ ነበራችሁ።
11Tāpēc pieminiet, ka jūs, kas agrāk bijāt pēc miesas pagāni, tā saucamie rokām miesīgi apgraizītie sauca par neapgraizītajiem,
13አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።
12Jo jūs tanī laikā bijāt bez Kristus, šķirti no Izraēļa kopības, sveši apsolījumu derībai, bez cerības un bez Dieva šinī pasaulē.
14እርሱ ሰላማችን ነውና፤ ሁለቱን ያዋሐደ በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ፤ ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ ሰላምንም ያደርግ ዘንድ፥
13Bet Kristū Jēzū jūs, kas citkārt bijāt tālu, tagad, pateicoties Kristus asinīm, kļuvāt tuvi.
16ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ በእርሱ ሁለታቸውን በአንድ አካል ከእግዚአብሔር ጋር ያስታርቅ ዘንድ ነው።
14Jo mūsu miers ir Viņš, kas abus savienoja vienā, un ar savu miesu iznīcināja ienaidnieku, kas kā starpsiena mūs šķīra.
17መጥቶም ርቃችሁ ለነበራችሁ ለእናንተ ሰላምን፥ ቀርበው ለነበሩትም ሰላምን የምስራች ብሎ ሰበከ፤
15Viņš nodibināja mieru, atceldams likumu ar saviem priekšrakstiem un nosacījumiem, pārveidodams sevī divus vienā jaunā cilvēkā.
18በእርሱ ሥራ ሁላችን በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።
16Viņš caur krustu abus vienā miesā izlīdzināja ar Dievu, nonāvēdams ienaidu pats sevī.
19እንግዲያስ ከእንግዲህ ወዲህ ከቅዱሳን ጋር ባላገሮችና የእግዚአብሔር ቤተ ሰዎች ናችሁ እንጂ እንግዶችና መጻተኞች አይደላችሁም።
17Un Viņš atnācis pasludināja mieru jums, kas bijāt tālu, un mieru tiem, kas tuvu.
20በሐዋርያትና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፥ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
18Jo caur Viņu mums abiem dota pieeja pie Tēva vienā Garā.
21በእርሱም ሕንጻ ሁሉ እየተጋጠመ በጌታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንዲሆን ያድጋል፤
19Tātad jūs vairs neesat svešinieki un ienācēji, bet esat svēto līdzpilsoņi un Dieva saimes locekļi,
22በእርሱም እናንተ ደግሞ ለእግዚአብሔር መኖሪያ ለመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሠራላችሁ።
20Kas uzcelti uz apustuļu un praviešu pamata, bet galvenais stūrakmens ir Kristus Jēzus.
21Katra uz Viņa celtā celtne izaug par svētu templi Kungā.
22Viņā arī jūs Garā tiekat uzcelti par Dieva mājokli.