1Tāpēc es, Pāvils, priekš jums, pagāniem, esmu Jēzus Kristus gūsteknis.
1ስለዚህም አሕዛብ ስለ ሆናችሁ ስለ እናንተ የክርስቶስ ኢየሱስ እስር የሆንሁ እኔ ጳውሎስ ለእግዚአብሔር እንበረከካለሁ።
2Jūs taču dzirdējāt par Dieva žēlastības piešķiršanu, kas man uzticēta jūsu labad.
2ለእናንተ ስለ ተሰጠኝ ስለ እግዚአብሔር ጸጋ መጋቢነት በእርግጥ ሰምታችኋል፤
3Jo, pateicoties atklāsmei, man ticis zināms noslēpums, kā jau agrāk īsumā rakstīju.
3አስቀድሜ በአጭሩ እንደ ጻፍሁ፥ ይህን ምሥጢር በመግለጥ አስታወቀኝ፤
4To lasot, jūs varat saprast manu Kristus noslēpuma izpratni.
4ይህንም ስታነቡ የክርስቶስን ምሥጢር እንዴት እንደማስተውል ልትመለከቱ ትችላላችሁ፤
5Tā citām cilvēku bērnu paaudzēm netika sludināts, kā tas tagad ticis atklāts Garā Viņa svētajiem apustuļiem un praviešiem,
5ይህም፥ አሕዛብ አብረው እንዲወርሱ፥ በአንድ አካልም አብረው እንዲሆኑ፥ በወንጌልም መስበክ በክርስቶስ ኢየሱስ በሆነ የተስፋ ቃል አብረው እንዲካፈሉ፥ ለቅዱሳን ሐዋርያትና ለነቢያት በመንፈስ አሁን እንደ ተገለጠ በሌሎቹ ትውልዶች ዘንድ ለሰው ልጆች አልታወቀም።
6Ka pagāni Kristū Jēzū ir Viņa apsolījuma līdzmantinieki un vienas miesas locekļi un līdzdalībnieki, pateicoties evaņģēlijam,
7እንደ ኃይሉ ሥራ እንደ ተሰጠኝም እንደ እግዚአብሔር ጸጋ ስጦታ መጠንየወንጌል አገልጋይ ሆንሁለት።
7Kura kalps es esmu kļuvis, saņemdams Dieva žēlastību, ko Viņš man devis sava spēka darbībā.
8ፍለጋ የሌለውን የክርስቶስን ባለ ጠግነት ለአሕዛብ እሰብክ ዘንድ፥ ሁሉንም በፈጠረው በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሰወረው የምሥጢር ሥርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ይህ ጸጋ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ለማንስ ለኔ ተሰጠ፤
8Man, no visiem svētajiem vismazākajam, ir dota šī žēlastība pasludināt pagāniem neizdibināmo Kristus bagātību,
10ብዙ ልዩ ልዩ የእግዚአብሔር ጥበብ አሁን በቤተ ክርስቲያን በኩል በሰማያዊ ስፍራ ውስጥ ላሉት አለቆችና ሥልጣናት ትታወቅ ዘንድ፤
9Un apgaismot visus, kā izpildās noslēpums, kas no mūžiem bija apslēpts pie Dieva, kas visu radījis,
11ይህም በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የፈጸመው የዘላለም አሳብ ነበረ፥
10Lai Dieva daudzveidīgā gudrība caur Baznīcu kļūtu zināma varām un spēkiem debesīs
12በእርሱም ዘንድ ባለ እምነታችን በኩል በመታመን ድፍረትና መግባት በእርሱ አለን።
11Saskaņā ar mūžīgo lēmumu, ko Viņš piepildīja mūsu Kungā Jēzū Kristū.
13ስለዚህ ስለ እናንተ ስላለ መከራዬ እንዳትታክቱ እለምናችኋለሁ፥ ክብራችሁ ነውና።
12Viņam mēs uzticamies un, ticēdami uz Viņu, paļāvībā tuvojamies Viņam.
14ስለዚህ ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤
13Tāpēc es lūdzu: nezaudējiet drosmi, kad es ciešu jūsu dēļ, jo tas ir jūsu gods.
16በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን ይስጣችሁ፤ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥
14Tāpēc es krītu ceļos mūsu Kunga Jēzus Kristus Tēva priekšā,
18ከቅዱሳን ሁሉ ጋር ስፋቱና ርዝመቱ ከፍታውም ጥልቅነቱም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ ከመታወቅም የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር ለማወቅ ትበረቱ ዘንድ፥ እስከ እግዚአብሔርም ፍጹም ሙላት ደርሳችሁ ትሞሉ ዘንድ።
15No kura katra tēvišķība debesīs un virs zemes dabū savu vārdu,
20እንግዲህ በእኛ እንደሚሠራው ኃይል መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥
16Lai Viņš savas godības bagātībā savā Garā dotu stiprināties spēkā iekšējam cilvēkam,
21ለእርሱ በቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ ኢየሱስ እስከ ትውልዶች ሁሉ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።
17Lai jūsu sirdīs caur ticību mājotu Kristus, lai jūs būtu iesakņojušies un nostiprināti mīlestībā,
18Lai jūs līdz ar visiem svētajiem spētu aptvert, kāds ir platums un garums, un augstums, un dziļums,
19Un pazītu Kristus mīlestību, kas pārspēj katru saprašanu, un tiktu piepildīti katrā Dieva pilnībā.
20Bet Viņam, kas ar savu spēku darbojas mūsos, kas spēj darīt visu daudz vairāk, nekā mēs lūdzam un saprotam,
21Lai gods Baznīcā un Kristū Jēzū paaudžu paaudzēs mūžīgi mūžos. Amen.