Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Ephesians

4

1Un tā es, Kunga gūsteknis, atgādinu jums, lai jūs dzīvotu tā aicinājuma cienīgi, kurā jūs esat aicināti,
1እንግዲህ በጌታ እስር የሆንሁ እኔ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ፤
2Visā pazemībā un lēnprātībā, un pacietībā viens otru mīlestībā paciezdami,
2በትሕትና ሁሉና በየዋህነት በትዕግሥትም፤ እርስ በርሳችሁ በፍቅር ታገሡ፤
3Cenzdamies uzturēt gara vienību miera saitēm.
3በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።
4Viena miesa un viens gars, kā arī vienai cerībai jūs savā aicinājumā esat aicināti.
4በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤
5Viens Kungs, viena ticība, viena kristība,
5አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤
6Viens Dievs un visu Tēvs, kas pār visiem un ar visiem un visos mūsos.
6ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ።
7Bet katram no mums ir dota žēlastība tādā mērā, kādu Kristus mums to dāvinājis.
7ነገር ግን እንደ ክርስቶስ ስጦታ መጠን ለእያንዳንዳችን ጸጋ ተሰጠን።
8Tāpēc Viņš saka: Uziedams augšā un gūstā paņemdams gūstniecību, Viņš cilvēkiem izdalīja dāvanas.
8ስለዚህ። ወደ ላይ በወጣ ጊዜ ምርኮን ማረከ ለሰዎችም ስጦታን ሰጠ ይላል።
9Bet uzgāja, vai tas nenozīmē to, ka Viņš pirmāk nonācis pasaules zemajās vietās?
9ወደ ምድር ታችኛ ክፍል ደግሞ ወረደ ማለት ካልሆነ፥ ይህ ወጣ ማለትስ ምን ማለት ነው?
10Bet Viņš, kas nonāca, ir tas pats, kas uzgāja pār visām debesīm, lai visu piepildītu.
10ይህ የወረደው ሁሉን ይሞላ ዘንድ ከሰማያት ሁሉ በላይ የወጣው ደግሞ ያው ነው።
11Un Viņš iecēla citus par apustuļiem, citus par praviešiem, citus par evaņģēlistiem, bet citus par ganiem un mācītājiem,
11እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት፥ ሌሎቹም ነቢያት፥ ሌሎቹም ወንጌልን ሰባኪዎች፥ ሌሎቹም እረኞችና አስተማሪዎች እንዲሆኑ ሰጠ፤
12Lai sagatavotu svētos kalpošanas darbam, Kristus miesas uzcelšanai,
12ሁላችን የእግዚአብሔርን ልጅ በማመንና በማወቅ ወደሚገኝ አንድነት፥ ሙሉ ሰውም ወደ መሆን፥ የክርስቶስም ሙላቱ ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ እስክንደርስ ድረስ፥ ቅዱሳን አገልግሎትን ለመሥራትና ለክርስቶስ አካል ሕንጻ ፍጹማን ይሆኑ ዘንድ።
13Kamēr mēs sasniegsim vienību ticībā un Dieva Dēla atzīšanā, vīra briedumu, Kristus mūža pilnības mēru,
14እንደ ስሕተት ሽንገላ ባለ ተንኮል በሰዎችም ማታለል ምክንያት በትምህርት ነፋስ ሁሉ እየተፍገመገምን ወዲያና ወዲህም እየተንሳፈፍን ሕፃናት መሆን ወደ ፊት አይገባንም፥
14Lai tad vairs mēs nebūtu mazgadīgi bērni, kas, pateicoties cilvēku viltībai, viņu viltīgās rīcības piekrāpti, svaidās šurp un turp, padodamies katram mācības vējam,
15ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ፤
15Bet, mīlestībā sekodami patiesībai, mēs visumā pieaugsim Viņā, kas ir galva, Kristus,
16ከእርሱም የተነሣ አካል ሁሉ እያንዳንዱ ክፍል በልክ እንደሚሠራ፥ በተሰጠለት በጅማት ሁሉ እየተጋጠመና እየተያያዘ፥ ራሱን በፍቅር ለማነጽ አካሉን ያሳድጋል።
16No kura visa miesa, kas apvienota un savienota visādām palīgsaitēm, mīlestībā augs sevis izkopšanai saskaņā ar katra locekļa darbības mēru.
17እንግዲህ አሕዛብ ደግሞ በአእምሮአቸው ከንቱነት እንደሚመላለሱ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳትመላለሱ እላለሁ በጌታም ሆኜ እመሰክራለሁ።
17Tāpēc es jums to saku un Kunga vārdā apliecinu, lai jūs vairs nedzīvotu tā, kā sava prāta tukšumā dzīvo pagāni.
18እነርሱ ባለማወቃቸው ጠንቅ በልባቸውም ደንዳንነት ጠንቅ ልቡናቸው ጨለመ፥ ከእግዚአብሔርም ሕይወት ራቁ፤
18Tumsība aptumšojusi viņu prātu; nezināšana, kas viņos ir to cietsirdības dēļ, atsvešinājusi tos no Dieva dzīvības.
19ደንዝዘውም በመመኘት ርኵሰትን ሁሉ ለማድረግ ራሳቸውን ወደ ሴሰኝነት አሳልፈው ሰጡ።
19Izmisumā tie nodevušies netiklībai, visādiem nekrietniem darbiem, mantkārībai.
20እናንተ ግን ክርስቶስን እንደዚህ አልተማራችሁም፤
20Bet tā jūs nemācījāties Kristu pazīt;
21በእርግጥ ሰምታችሁታልና፥ እውነትም በኢየሱስ እንዳለ በእርሱ ተምራችኋል፤
21Ja jūs par Viņu dzirdējāt un Viņā esat mācīti Jēzus patiesībā,
22ፊተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኞት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አስወግዱ፥
22Tad jums jāatmet agrākā dzīve un vecais cilvēks, kas, savu kārību pievilts, iet bojā.
23በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥
23Bet atjaunojieties savā prātā un garā,
24ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን አዲሱን ሰው ልበሱ።
24Un ietērpieties jaunā cilvēkā, kas radīts pēc Dieva līdzības taisnībā un patiesības svētumā!
25ስለዚህ ውሸትን አስወግዳችሁ፥ እርስ በርሳችን ብልቶች ሆነናልና እያንዳንዳችሁ ከባልንጀሮቻችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ።
25Tāpēc atmetiet melus un katrs runājiet savam tuvākajam patiesību, jo mēs savstarpēji esam locekļi!
26ተቆጡ ኃጢአትንም አታድርጉ፤
26Dusmojieties, bet negrēkojiet! Saule lai nenoriet pār jūsu dusmām!
27በቁጣችሁ ላይ ፀሐይ አይግባ፥ ለዲያብሎስም ፈንታ አትስጡት።
27Nedodiet vietu ļaunajam garam!
28የሰረቀ ከእንግዲህ ወዲህ አይስረቅ፥ ነገር ግን በዚያ ፈንታ ለጎደለው የሚያካፍለው እንዲኖርለት በገዛ እጆቹ መልካምን እየሠራ ይድከም።
28Kas zadzis, lai vairs nezog, bet labāk lai strādā, darīdams savām rokām kaut ko labu, lai būtu iespēja palīdzēt trūkumcietējiem.
29ለሚሰሙት ጸጋን ይሰጥ ዘንድ፥ እንደሚያስፈልግ ለማነጽ የሚጠቅም ማናቸውም በጎ ቃል እንጂ ክፉ ቃል ከአፋችሁ ከቶ አይውጣ።
29No jūsu mutes lai nenāk neviena ļauna runa, bet gan laba, kas stiprina ticībā un nes svētību klausītājiem!
30ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።
30Un neapbēdiniet Dieva Svēto Garu, kurā jūs esat apzīmogoti atpestīšanas dienai!
31መራርነትና ንዴት ቁጣም ጩኸትም መሳደብም ሁሉ ከክፋት ሁሉ ጋር ከእናንተ ዘንድ ይወገድ።
31Katrs sarūgtinājums un dusmas, un bardzība, un kliegšana, un zaimi, un katrs ļaunums lai ir tālu no jums!
32እርስ በርሳችሁም ቸሮችና ርኅሩኆች ሁኑ፥ እግዚአብሔርም ደግሞ በክርስቶስ ይቅር እንዳላችሁ ይቅር ተባባሉ።
32Bet esiet viens pret otru laipni un žēlsirdīgi! Piedodiet cits citam, tāpat kā arī Dievs Kristū jums ir piedevis.