1Mums, stiprajiem, jācieš vājo trūkumi, un mēs nedrīkstam sev izpatikt.
1እኛም ኃይለኞች የሆንን የደካሞችን ድካም እንድንሸከም ራሳችንንም ደስ እንዳናሰኝ ይገባናል።
2Katrs no jums lai izpatīk savam tuvākajam uz labu, lai viņu celtu!
2እያንዳንዳችን እንድናንጸው እርሱን ለመጥቀም ባልንጀራችንን ደስ እናሰኝ።
3Arī Kristus neizpatika sev, bet kā rakstīts: To zaimi, kas Tevi zaimo, krita uz mani. (Ps.69)
3ክርስቶስ ራሱን ደስ አላሰኘምና፤ ነገር ግን። አንተን የነቀፉበት ነቀፋ ወደቀብኝ ተብሎ እንደ ተጻፈ ሆነበት።
4Jo viss, kas ir uzrakstīts, ir rakstīts mūsu pamācīšanai, lai mēs pacietībā un Rakstu iepriecinājumā smeltos cerību.
4በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአልና።
5Bet pacietības un iepriecinājuma Dievs lai dod jums vienprātību savā starpā saskaņā ar Jēzu Kristu,
5በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት፥ ታከብሩ ዘንድ፥ የትዕግሥትና የመጽናናት አምላክ እንደ ክርስቶስ ኢየሱስ ፈቃድ እርስ በርሳችሁ በአንድ አሳብ መሆንን ይስጣችሁ።
6Lai vienprātīgi, vienā mutē godinātu Dievu un mūsu Kunga Jēzus Kristus Tēvu.
7ስለዚህ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ክብር እንደ ተቀበላችሁ እንዲሁ እርስ በርሳችሁ ተቀባበሉ።
7Tāpēc rūpējieties viens par otru, kā arī Kristus jūs uzņēmis Dievam par godu.
8ለአባቶች የተሰጠውን የተስፋ ቃል ያጸና ዘንድ ደግሞም። ስለዚህ በአሕዛብ መካከል አመሰግንሃለሁ ለስምህም እዘምራለሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ አሕዛብ ስለ ምሕረቱ እግዚአብሔርን ያከብሩ ዘንድ፥ ክርስቶስ ስለ እግዚአብሔር እውነት የመገረዝ አገልጋይ ሆነ እላለሁ።
8Jo es saku: Kristus Jēzus ir kļuvis apgraizīto kalps Dieva patiesības dēļ, lai apstiprinātu tēviem dotos solījumus;
10ደግሞም። አሕዛብ ሆይ፥ ከሕዝቡ ጋር ደስ ይበላችሁ ይላል።
9Bet pagāni godina Dievu žēlsirdības dēļ, kā rakstīts: Tāpēc es slavēšu Tevi, Kungs, starp tautām un dziedāšu Tavam vārdam.
11ደግሞም። እናንተ አሕዛብ ሁላችሁ፥ ጌታን አመስግኑ ሕዝቦቹም ሁሉ ይወድሱት ይላል።
10Un atkal sacīts: Priecājieties, pagāni, kopā ar Viņa tautu!
12ደግሞም ኢሳይያስ። የእሴይ ሥር አሕዛብንም ሊገዛ የሚነሣው ይሆናል፤ በእርሱ አሕዛብ ተስፋ ያደርጋሉ ይላል።
11Un atkal: Teiciet Kungu visas tautas un slavējiet Viņu visi ļaudis!
13የተስፋ አምላክም በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በተስፋ እንድትበዙ በማመናችሁ ደስታንና ሰላምን ሁሉ ይሙላባችሁ።
12Arī Isajs vēl saka: Nāks Jeses atvase, kas celsies, lai valdītu pār tautām, un tautas cerēs uz Viņu.
14እኔም ራሴ ደግሞ፥ ወንድሞቼ ሆይ፥ በበጎነት ራሳችሁ እንደ ተሞላችሁ፥ እውቀትም ሁሉ እንደ ሞላባችሁ፥ እርስ በርሳችሁም ደግሞ ልትገሠጹ እንዲቻላችሁ ስለ እናንተ ተረድቼአለሁ።
13Bet Dievs, cerības devējs, lai piepilda jūs, kas ticat, ar visu prieku un mieru, lai jūs būtu bagāti cerībā un Svētā Gara spēkā.
15ነገር ግን አሕዛብ በመንፈስ ቅዱስ ተቀድሰው የተወደደ መሥዋዕት ሊሆኑ፥ ለእግዚአብሔር ወንጌል እንደ ካህን እያገለገልሁ፥ ለአሕዛብ የክርስቶስ ኢየሱስ አገልጋይ እሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር በተሰጠኝ ጸጋ ምክንያት ተመልሼ ላሳስባችሁ ብዬ በአንዳንድ ቦታ በድፍረት ጻፍሁላችሁ።
14Bet, mani brāļi, arī es pats esmu tanī pārliecībā par jums, ka arī jūs paši esat mīlestības pilni, bagāti ar ikvienu atziņu, tā ka jūs spējat viens otru pamācīt.
17እንግዲህ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚሆን ነገር በክርስቶስ ኢየሱስ ትምክህት አለኝ።
15Bet, brāļi, pa daļai es jums rakstīju pārdrošāk, atgādinādams jums, ka, pateicoties žēlastībai, ko Dievs man devis,
18አሕዛብ እንዲታዘዙ ክርስቶስ በቃልና በሥራ፥ በምልክትና በድንቅ ነገር ኃይል፥ በመንፈስ ቅዱስም ኃይል በእኔ አድርጎ ከሠራው በቀር ምንም ልናገር አልደፍርም፤ ስለዚህ ከኢየሩሳሌም ጀምሬ እስከ እልዋሪቆን ድረስ እየዞርሁ የክርስቶስን ወንጌል ፈጽሜ፤ ሰብኬአለሁ።
16Es esmu Kristus kalps starp pagāniem un pildu svēto pienākumu pie Dieva evaņģēlija, lai pagānu uzupurēšana kļūst pieņemama un Svētā Gara svētīta.
20እንዲሁም በሌላው ሰው መሠረት ላይ እንዳልሠራ የክርስቶስ ስም በተጠራበት ስፍራ ሳይሆን ወንጌልን ለመስበክ ተጣጣርሁ፤
17Un tā es varu lepoties Kristū Jēzū par to, kas attiecas uz Dievu.
21ነገር ግን። ስለ እርሱ ያልተወራላቸው ያያሉ፥ ያልሰሙም ያስተውላሉ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
18Jo es neiedrošinos kaut ko stāstīt par to, ko Kristus caur mani nebūtu darījis gan vārdos, gan darbos, lai vestu pagānus pie paklausības
22ስለዚህ ደግሞ ወደ እናንተ እንዳልመጣ ብዙ ጊዜ ተከለከልሁ።
19Varenām zīmēm un brīnumiem, Svētā Gara spēkā, tā kā es, sākot ar Jeruzalemi, visā apkārtnē līdz Illīrijai pasludināju Kristus evaņģēliju.
23አሁን ግን በዚህ አገር ስፍራ ወደ ፊት ስለሌለኝ፥ ከብዙ ዓመትም ጀምሬ ወደ እናንተ ልመጣ ናፍቆት ስላለኝ፥
20Bet es nesludināju evaņģēliju tur, kur Kristus vārds tiek piesaukts, lai neceltu uz sveša pamata, bet kā rakstīts:
24ወደ እስጳንያ በሄድሁ ጊዜ ሳልፍ እናንተን እንዳይ፥ አስቀድሜም ጥቂት ብጠግባችሁ ወደዚያ በጉዞዬ እንድትረዱኝ ተስፋ አደርጋለሁ።
21Redzēs tie, kam nebija sludināts par Viņu, un sapratīs tie, kas nav dzirdējuši.
25አሁን ግን ቅዱሳንን ለማገልገል ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ።
22Tāpēc es daudzkārt tiku aizkavēts aiziet pie jums un līdz šim vēl esmu aizkavēts.
26መቄዶንያና አካይያ በኢየሩሳሌም ቅዱሳን መካከል ያሉትን ድሆች ይረዱ ዘንድ ወደዋልና።
23Tagad šinīs apgabalos man darba lauka vairs nav, bet kopš vairākiem gadiem man ir vēlēšanās jūs apmeklēt.
27ወደዋልና፥ የእነርሱም ባለ ዕዳዎች ናቸው፤ አሕዛብ በእነርሱ መንፈሳዊ ነገርን ተካፋዮች ከሆኑ በሥጋዊ ነገር ደግሞ ያገለግሉአቸው ዘንድ ይገባቸዋልና።
24Kad sākšu ceļojumu uz Spāniju, es ceru garāmejot jūs redzēt, lai jūs mani pavadītu uz turieni, kad iepriekš daudzmaz būšu iepazinies ar jums.
28እንግዲህ ይህን ፈጽሜ ይህን ፍሬ ካተምሁላቸው በኋላ በእናንተ በኩል አልፌ ወደ እስጳንያ እሄዳለሁ፤
25Bet tagad es ceļošu uz Jeruzalemi, lai kalpotu svētajiem,
29ወደ እናንተም ስመጣ በክርስቶስ በረከት ሙላት እንድመጣ አውቃለሁ።
26Jo Maķedonija un Ahaja nolēmušas savākt dažas dāvanas trūcīgajiem, kas dzīvo starp svētajiem Jeruzalemē.
30ወንድሞች ሆይ፥ ስለ እኔ ወደ እግዚአብሔር እየጸለያችሁ ከእኔ ጋር ትጋደሉ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስና በመንፈስ ፍቅር እለምናችኋለሁ፤
27Tā tas tām labpaticis; un tās ir viņu parādnieces, jo, ja tās, būdamas pagāniskas, ir kļuvušas līdzdalībnieces viņu garīgajās lietās, tad tām ir viņiem jākalpo laicīgajās.
31በእግዚአብሔር ፈቃድ በደስታ ወደ እናንተ መጥቼ ከእናንተ ጋር እንዳርፍ፥ በይሁዳ ካሉት ከማይታዘዙ እድን ዘንድ፥ ለኢየሩሳሌምም ያለኝ አገልግሎቴ ቅዱሳንን ደስ የሚያሰኝ ይሆን ዘንድ ጸልዩ።
28To pabeidzis un šos ziedojumus viņiem pasniedzis, es ceļā uz Spāniju iegriezīšos pie jums.
33የሰላምም አምላክ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።
29Un es zinu, ka, nākdams pie jums, es nākšu Kristus evaņģēlija svētības pilnībā.
30Bet es jūs, brāļi, lūdzu mūsu Kunga Jēzu Kristu un Svētā Gara mīlestības vārdā: palīdziet man savās lūgšanās pie Dieva par mani,
31Lai es izglābtos no neticīgajiem, kas ir Jūdejā, un lai mans kalpošanas upuris būtu patīkams svētajiem Jeruzalemē;
32Lai es, ja tāds būs Dieva prāts, priecīgs ierastos pie jums un atspirdzinātos kopā ar jums.
33Un miera Dievs lai ir ar jums visiem! Amen.