1Paulius, Dievo valia pašauktas Kristaus Jėzaus apaštalas, ir brolis Sostenas
1በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ ጳውሎስ ወንድሙም ሶስቴንስ፥
2Dievo bažnyčiai Korinte, pašventintiems Kristuje Jėzuje, pašauktiesiems šventiesiems su visais, kurie šaukiasi mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus vardo kiekvienoje vietoje pas jus ir pas mus.
2በቆሮንቶስ ላለች ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን፥ በክርስቶስ ኢየሱስ ለተቀደሱት፥ የእነርሱና የእኛ ጌታ የሆነውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም በየስፍራው ከሚጠሩት ሁሉ ጋር ቅዱሳን ለመሆን ለተጠሩት፤
3Malonė ir ramybė jums nuo Dievo, mūsų Tėvo, ir Viešpaties Jėzaus Kristaus!
3ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
4Aš nuolat dėkoju dėl jūsų Dievui už Dievo malonę, suteiktą jums per Jėzų Kristų,
4በክርስቶስ ኢየሱስ ስላመናችሁ በተሰጣችሁ በእግዚአብሔር ጸጋ ምክንያት ሁልጊዜ ስለ እናንተ አምላክን አመሰግናለሁ፤
5kad per Jį praturtėjote viskuo visokiu žodžiu ir visokiu pažinimu,
5ለክርስቶስ መመስከሬ በእናንተ ዘንድ እንደ ጸና፥ በነገር ሁሉ በቃልም ሁሉ በእውቀትም ሁሉ በእርሱ ባለ ጠጎች እንድትሆኑ ተደርጋችኋልና።
6ir Kristaus liudijimas jumyse tapo tvirtas.
7እንደዚህ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ ስትጠባበቁ አንድ የጸጋ ስጦታ እንኳ አይጎድልባችሁም፤
7Todėl jums nestinga jokios dovanos laukiant, kada apsireikš mūsų Viešpats Jėzus Kristus,
8እርሱም ደግሞ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ያለ ነቀፋ እንድትሆኑ እስከ ፍጻሜ ድረስ ያጸናችኋል።
8kuris ir sutvirtins jus iki galo, kad būtumėte nekalti mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus dieną.
9ወደ ልጁ ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው።
9Ištikimas yra Dievas, kuris jus pašaukė į savo Sūnaus, mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus, bendravimą.
10ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሁላችሁ አንድ ንግግር እንድትናገሩ በአንድ ልብና በአንድ አሳብም የተባበራችሁ እንድትሆኑ እንጂ መለያየት በመካከላችሁ እንዳይሆን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እለምናችኋለሁ።
10Broliai, Viešpaties Jėzaus Kristaus vardu maldauju jus, kad visi vienaip kalbėtumėte ir nebūtų tarp jūsų susiskaldymų, bet kad būtumėte tobulai suvienyti vienos minties ir vieno sprendimo.
11ወንድሞቼ ሆይ፥ በመካከላችሁ ክርክር እንዳለ ስለ እናንተ የቀሎዔ ቤተ ሰዎች አስታውቀውኛልና።
11Mat Chlojės namiškiai pranešė man apie jus, mano broliai, kad tarp jūsų esama kivirčų.
12ይህንም እላለሁ። እያንዳንዳችሁ። እኔ የጳውሎስ ነኝ፥ እኔስ የአጵሎስ ነኝ፥ እኔ ግን የኬፋ ነኝ፥ እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትላላችሁ።
12Turiu omenyje tai, kad iš jūsų yra tokių, kurie sako: “Aš esu Pauliaus”, “ašApolo”, “ašKefo”, “o ašKristaus”.
13ክርስቶስ ተከፍሎአልን? ጳውሎስስ ስለ እናንተ ተሰቀለን? ወይስ በጳውሎስ ስም ተጠመቃችሁን?
13Argi Kristus padalytas? Argi Paulius buvo už jus nukryžiuotas? Argi vardan Pauliaus buvote pakrikštyti?
14በስሜ እንደ ተጠመቃችሁ ማንም እንዳይል ከቀርስጶስና ከጋይዮስ በቀር ከእናንተ አንድን እንኳ ስላላጠመቅሁ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።
14Ačiū Dievui, kad pas jus nieko daugiau nekrikštijau, išskyrus Krispą ir Gajų,
16የእስጢፋኖስንም ቤተ ሰዎች ደግሞ አጥምቄአለሁ፤ ጨምሬ ሌላ አጥምቄ እንደ ሆነ አላውቅም።
15kad niekas nesakytų, jog aš krikštiju savo paties vardu.
17ለማጥመቅ ክርስቶስ አልላከኝምና፥ ወንጌልን ልሰብክ እንጂ፤ የክርስቶስ መስቀል ከንቱ እንዳይሆን በቃል ጥበብ አይደለም።
16Tiesa, pakrikštijau taip pat Stepono namus, o daugiau nežinau, ar ką pakrikštijau.
18የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።
17Kristus nesiuntė manęs krikštyti, bet Evangelijos skelbti,ne žodžių išmintimi, kad Kristaus kryžius netaptų bereikšmis.
19የጥበበኞችን ጥበብ አጠፋለሁ የአስተዋዮችንም ማስተዋል እጥላለሁ ተብሎ ተጽፎአልና።
18Mat žodis apie kryžių tiems, kurie žūsta, yra kvailystė, bet mums, išgelbėtiems, jis yra Dievo jėga.
20ጥበበኛ የት አለ? ጻፊስ የት አለ? የዚች ዓለም መርማሪስ የት አለ? እግዚአብሔር የዚችን ዓለም ጥበብ ሞኝነት እንዲሆን አላደረገምን?
19Nes parašyta: “Sunaikinsiu išmintingųjų išmintį, niekais paversiu protingųjų išmanymą”.
21በእግዚአብሔር ጥበብ ምክንያት ዓለም እግዚአብሔርን በጥበብዋ ስላላወቀች፥ በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን ሊያድን የእግዚአብሔር በጎ ፈቃድ ሆኖአልና።
20Kur išminčius? Kur Rašto žinovas? Kur šio amžiaus tyrinėtojas? Argi Dievas nepavertė šio pasaulio išminties kvailyste?
22መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥
21Kadangi pasaulis išmintimi nepažino Dievo pagal Jo išmintį, tai Dievui patiko skelbimo kvailumu išgelbėti tuos, kurie tiki.
23እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥
22Žydai reikalauja ženklų, graikai ieško išminties,
24ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።
23bet mes skelbiame Kristų nukryžiuotąjį, kuris žydams yra papiktinimas, o pagonimskvailystė.
25ከሰው ይልቅ የእግዚአብሔር ሞኝነት ይጠበባልና፥ የእግዚአብሔርም ድካም ከሰው ይልቅ ይበረታልና።
24Bet pašauktiesiemstiek žydams, tiek graikamsskelbiame KristųDievo jėgą ir Dievo išmintį.
26ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።
25Dievo kvailystė išmintingesnė už žmones ir Dievo silpnybė stipresnė už žmones.
27ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤
26Juk jūs matote savo pašaukimą, broliai,nedaug tarp jūsų kūno atžvilgiu išmintingų, nedaug galingų, nedaug kilmingų.
28እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥
27Bet Dievas išsirinko, kas pasaulyje kvaila, kad sugėdintų išminčius. Dievas išsirinko, kas pasaulyje silpna, kad sugėdintų, kas galinga.
29ሥጋን የለበሰ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ።
28Ir kas pasaulyje žemos kilmės, kas paniekinta, kas yra niekas, Dievas išsirinko, kad niekais paverstų tai, kas laikoma kažkuo,
30ነገር ግን። የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።
29kad joks kūnas nesigirtų prieš Dievą.
30Jo dėka jūs esate Kristuje Jėzuje, kuris mums tapo išmintimi iš Dievo, teisumu, pašventinimu ir atpirkimu,
31kad, kaip parašyta: “Kas giriasi, tesigiria Viešpačiu”.